Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T420
Ethiopian Airlines Group intends to conduct bid for the selection of potential suppliers of different Fruits, Vegetables and Herbs for onboard service, Skylight Hotel and Employee Cafeteria under contractual basis for three (3) years.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For additional information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Atn:- Teyme Tesega
Tel: 0115-17-8953
E-mail: TeymeT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T420
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለበረራ መስተንግዶ (onboard service) ፣ ለስካይላይት ሆቴል እና ለሠራተኞች ካፍቴሪያ አገልግሎት የሚውል የተለያዩ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶችን ከሚያቀርቡ ድርጅቶች ጋር በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመስራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ጠይሜ ተሰጋ
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-8953
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Invitation to Bid
Bid Announcement No. SSNT-T419
The Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified bidders of Category (GC/BC-3) and above contractors, for the Construction of Perimeter Fence, Firefighting Truck Shelter, Land Side Toilet, Hipo Protection Earthen Ditch And Security Fence and Emergency Access Road at Arbaminch Airport, any construction company legally established with relevant trade license valid for 2015 E.C,VAT registration certificate, Taxpayer Identification Certificate (TIN), Tax clearance certificate stating the bidder is eligible to participate in any public tender and valid at least at the deadline for submission of bids can get the tender document.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One hundred birr only) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring the tender number SSNT-T 419 to Ethiopian Airlines Account Number 1000006958277 (E-99) and shall email the scanned copy of the deposit slip to the below email address and will get the Tender document by return Email.
Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of Birr 100,000.00 (One Hundred Thousand Birr) in the name of Ethiopian Airlines Group. Any insurance and conditional guarantee shall not be acceptable. The deposit Bid security received from unsuccessful bidders will be returned.
Bidders are required to bring sealed Original and Copy of their Technical and Financial Proposal on or before December 07, 2023, at 02:30 PM. The bid will be opened on the same date at 3:00 PM at Ethiopian Airlines Compound in the presence of bidders or their representatives.
For more information, please contact the below address.
Note: Site Visit is Mandatory Requirement.
For additional information: -
Ethiopian Airlines Group
Addis Ababa, Bole International Airport.
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Attention Mrs. Addis Gebrekidan
Tel: 0115-17-40-28
E-mail: AddisGEW@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T419
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ደረጃ ሦስት (3) እና ከዚያ በላይ የሆኑ የህንፃ ሥራ ወይም የጠቅላላ ሥራ ተቋራጮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ የአርባ ምንጭ ኤርፖርት ዙሪያ አጥር፣የፖሊስ ማማ ግንባታ፣መጸዳጃ ቤት እና የደህንነት አጥር ፣ የእሳት አደጋ መከላከያ መኪና መጠለያ፣ የአደጋ ጊዜ መውጫ መንገድ የቁፋሮ ቦይ ሥራ ለHipo Protection ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ተጫራቾች የፕሮጀክት ቦታዎችን መጎብኘት ያለባቸው ሲሆን፣ ሳይት ያልጎበኙ ተጫራቾች ከጨረታ ይሰረዛሉ፡፡ ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ሥራ ተቋራጮች በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡ በሕንፃ ሥራ (BC) ወይም በጠቅላላ ሥራ (GC) ተቋራጭ ደረጃ -3 እና ከዚያ በላይ የሆኑ እና የ2015 ዓ.ም የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው እና በመንግስት ጨረታዎች ለመሳተፍ ፈቃድ ያላቸው ፣የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ ፣የዘመኑን ግብር የከፈሉ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡ ተጫራቾች ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ የስራ ቀናት የጨረታ ሰነዱን ለመውሰድ በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በመከፈል በሂሳብ ቁጥር 1000006958277 (E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ጨረታ ቁጥር (SSNT-T419) በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ (Deposit Slip) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን በኢሜል ያገኛሉ፡፡የጨረታ ማስከበሪያ ብር 100,000.00/ አንድ መቶ ሺህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ /CPO/ ወይም ቅድመ ሁኔታ የሌለው ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: ከማንኛውም ኢንሹራንስ የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል:: ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የቴክኒካል እና የፋይናንሺያል የመጫረቻ ሠነዳቸውን ዋናውንና ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል እስከ ኅዳር 27 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መሥሪያ ቤት ግቢ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ወ/ሮ አዲስ ገብረኪዳን
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-40-28
ኢ-ሜይል:AddisGEW@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T417
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በመቀሌ ራስ አሉላ አባ ነጋ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ወደ አውሮፕላን መንደርደሪያ ሜዳ የሚወስድ የአደጋ ግዜ የፍጥነት መዳረሻ አስፋልት መንገድ ግንባታ፣ አጠቃላይ የእሳት አደጋ መከላከያና መቆጣጠርያ ጣቢያ ስራ፣ የፌደራል ፖሊስ መኖሪያ ግንባታ እና ሌሎች የድጋፍ ሰጪ መሰረተ ልማቶች ግንባታ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ የፕሮጀክቱ ማጠናቀቂያ ጊዜ በ 300 የቀን መቁጠሪያ ቀናት ውስጥ ይሆናል፡፡ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶችን፣ አስፈላጊውን የሰው ኃይል እና የግንባታ ግብዓት ማሟላት የሚችሉ ሥራ ተቋራጮች ስራውን ለማከናወን ጨረታውን እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 200.00 ብር/ሁለት መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T417 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
በጨረታው የሚካፈል ማንኛውም ተጫራች ለሚጫረትበት(ስራ) ብር 200,000.00 (ሁለት መቶ ሺህ ብር) የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካልና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ፎቶ ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል እስከ ኅዳር 12 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መሥሪያ ቤት የሠራተኞች መዝናኛ ክበብ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ: -
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 4552
ወ/ሮ ብርቱካን ሰሙ
ኢ-ሜይል: BirtukanS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Notice of Invitation for National Re - Bid
Bid Announcement No. SSNT-T417
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified bidders for Construction of emergency Asphalt Access Road to runway, General Site Work of Firefighting Station, Constructions of federal police residence building work and Other Support Facilities at Mekelle Ras Alula Aba Nega International Airport. The project shall be completed within 300 calendar days. Thus, Ethiopian Airlines Group (ETG) now invites eligible bidders who fulfill the following requirements and by providing the necessary labor, material and equipment for the Construction works of the stated project.
Bidding is open to all bidders as specified and defined in the Bidding Documents. Bidders should deposit non-refundable ETB200.00 (Two Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T417 Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email. Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of Birr 200,000.00 (Two hundred Thousand Birr only) in the name of Ethiopian Airlines Group. Any insurance and conditional guarantee shall not be accepted.
Bidders shall submit their bid documents in five separate envelopes. i.e. technical proposal (marked as original and copy), financial proposal (marked as original and copy) and bid security.
Evaluation is to be carried out in two stages, Technical and Financial Bids of the Bidders. Bid document as stipulated in above must be delivered to the address below on/before November 22, 2023, at 2:30pm. The technical bid will be opened the same date at 3:00pm at Addis Ababa Ethiopian Airlines headquarter in Employees’ Main Cafeteria in the presence of bidders or their legal representatives.
For more information: Address:
Ethiopian Airlines Group, Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical and CA office.
Tel: +251 115 17 45 52
Attention: Birtukan Semu
Email: BirtukanS@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Re-Invitation for Tender
Bid Announcement No. SSNT-T413
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified Consultants for the Consultancy Services for Car Parking Building, Student Dormitory Building in its Headquarter at Addis Ababa and PTS (Pilot Training School) at Bahir Dar Airport (BJR).
The consultancy of the works shall be completed within 240 calendar days for the Car Parking Building, 300 calendar days for Student Dormitory Building in ETG’s Headquarter at ADD and 390 calendar days for PTS (Pilot Training School) at Bahir Dar (BJR) Projects from the commencement of the work.
Hence, ETG invites all interested and eligible Consultants who can meet the requirements stated hereunder: -
The sealed bid document must be submitted in separate envelopes i.e., the (Technical Proposal, Financial Offer, and Bid Security) and one outer envelope duly marking the inner envelopes as “ORIGINAL” and “COPIES” document delivered to Ethiopian Airlines, Strategic Sourcing Non-Technical section before/on November 03, 2023 at 3:00PM. The bid will be opened on the same date at 3:30PM, at Ethiopian Airlines Group Head office Addis Ababa, in the presence of those interested bidders or their legal representatives.
For more information; please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical and CA office.
Attn: Teyme Tesega
Email: TeymeT@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 8953
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
በድጋሜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T413
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በአዲስ አበባ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ በሚገኘው ዋና መሥሪያ ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ለሚያስገነባው የመኪና ማቆሚያ ህንፃ፣ የተማሪዎች ማደሪያ እና የበረራ ተማሪዎች ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት በባህር ዳር አውሮፕላን ማረፊያ (Consultancy Services for Car Parking, Student Dormitory Building in its Headquarter at Addis Ababa and PTS (Pilot Training School) at Bahir Dar (BJR) ብቁ የግንባታ ማማከር አገልግሎት የሚሰጡ ተጫራቾችን አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል።
የፕሮጀክቱ ማጠናቀቂያ ጊዜ በ240ቀን ለመኪና ማቆሚያ ግንባታ ፤300ቀን ለተማሪዎች ማደሪያ እና 390 የቀን መቁጠሪያ ቀናት ለበረራተማሪዎች ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ግንባታ ይሆናል፡፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ብቁ የሆኑ አማካሪዎችን ስራውን ለማከናወን ጨረታውን እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካልና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እስከ ጥቅምት 23 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 9:30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ: -
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 8953
ጠይሜ ተሰጋ
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No.: SSNT-T415
Ethiopian Airlines Group (ETG) intends to lease spaces available at Ethiopian Skylight Hotel, Skylight Mall and Phase I & II Buildings, for competent bidders who are willing to provide the following services with a contract period of five (5) years:
Therefore, EAG invites eligible bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport Head Quarter
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Attention: Mr. Limenih Gashaw
Tel. 0115-17-89-53
E-mail: LimenihG@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T415
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በስካይ ላይት ሆቴል ስካይ ላይት የገበያ አዳራሽ ውስጥ የሚገኙትን ለተለያዩ ንግድ አገልግሎት የተዘጋጁ ክፍት ቦታዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለ5 (አምስት) ዓመት በሚቆይ የውል ጊዜ ማከራየት ይፈልጋል።
የአገልግሎት ዝርዝር፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፤
ለተጨማሪ ማብራሪያ:
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ፡-
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
አቶ ልመንህ ጋሻው
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-89-53
ኢ-ሜይል: LimenihG@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T416
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የቢሮ እድሳት ለ (ET HOLIDAYS ) ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆንም ድርጅቱ ከታች የተጠቀስውን ስራ በ 20 ቀናት ውስጥ ሰርተው ማስረከብ ከሚችሉ በመስታዎት ፓርቲሺን (ፍሬም ፣ በር፣ ግርግዳ ) እና በ ካልሺየም ሲሊኬት ቦርድ ፓርቲሺን ስራ በቂ የስራ ልምድ ካላቸው ድርጅቶች ተዋውሎ ማስራት ይፈልጋል ፡፡ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች፣ አስፈላጊውን የሰው ኃይል እና የግንባታ ግብዓት ማሟላት የሚችሉ ሥራ ተቋራጮች ስራውን ለማከናወን ጨረታውን እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/ሁለት መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T416 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
በጨረታው የሚካፈል ማንኛውም ተጫራች ለሚጫረትበት(ስራ) ብር 40,000.00 (አርባ ሺህ ብር) የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካልና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ፎቶ ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል እስከ ጥቅምት 26 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መሥሪያ ቤት የሠራተኞች መዝናኛ ክበብ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ: -
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 4552
ወ/ሮ ብርቱካን ሰሙ
Notice of Invitation for National Bid
Bid Announcement No. SSNT-T416
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified bidders for ET Holidays Office Renovation Project. The project shall be completed within 20 calendar days. Thus, Ethiopian Airlines Group (ETG) now invites eligible bidders experienced in Aluminum, Calcium silicate board and glass works, finishing works and interior designing construction companies which fulfill the following requirements and by providing the necessary labor, material and equipment for the construction works of the stated project.
Bidding is open to all bidders as specified and defined in the Bidding Documents. Bidders should deposit non-refundable ETB100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T416 Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email. Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of Birr 40,000.00 (Forty Thousand Birr only) in the name of Ethiopian Airlines Group. Any insurance and conditional guarantee shall not be accepted.
Bidders shall submit their bid documents in five separate envelopes. i.e. technical proposal (marked as original and copy), financial proposal (marked as original and copy) and bid security.
Evaluation is to be carried out in two stages, Technical and Financial Bids of the Bidders. Bid document as stipulated in above must be delivered to the address below on/before November 6, 2023, at 2:30pm. The technical bid will be opened the same date at 3:00pm at Addis Ababa Ethiopian Airlines headquarter in Employees’ Main Cafeteria in the presence of bidders or their legal representatives.
For more information: Address:
Ethiopian Airlines Group, Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical and CA office.
Tel: +251 115 17 45 52
Attention: Birtukan Semu
Email: BirtukanS@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
ኢ-ሜይል: BirtukanS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid for representing Ethiopian Airlines Group in the sales territory of Switzerland as Cargo General Sales and Services Agent (GSSA)
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Switzerland. In addition to the previously required qualitative data, the current market growth, changing market environment and dynamism of operation demanded the use of tendering and affixing additional quantitative data.
Contact person No .1:Abreham Muluken (Mr.)
Manager Cargo Market Research, Distribution and Promotion
Email: AbrehamM@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines Group, Headquarter, Bole International Airport,
Cargo Terminal 2, 1st Floor Office No. 104
Addis Ababa, Ethiopia
P.O.Box 1755
Phone: +251115178022
Contact person No.2: Bekele Bayi Oda (Mr.)
Area manager of Switzerland, Ethiopian Airlines Group
Email: bekeleb@ethiopianairlines.com
Telephone: +0041782543355
Or Interested Applicant can send soft zipped files named as “Tender for representing Ethiopian Cargo & Logistics Services as General Sales & Services Agent in “Switzerland ” with valid Company email address to below email address.
Mr. Abreham Muluken
Manager Cargo Market Research, Distribution & Promotion Ethiopian Cargo & Logistics Services
Email: CMRDP@ethiopianairlines.com
Copy to: AbrehamM@ethiopianairlines.com
Note: Personal email address (eg. hotmail/gmail/yahoo) will NOT be accepted- please ensure you use a business email address to apply.
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
Interested applicants can get the tender document and other information from above addresses and / or this link www.ethiopianairlines.com under Tender Document page
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T 412
Ethiopian Airlines Group invites qualified bidders for Ethiopian Aviation University maintenances and renovation project at Bole International Airport, Ethiopian Airlines Aviation University compound.
Hence, ETG invites all interested and eligible Contractors who can meet the requirements listed hereunder.
Please note that: Site visit is Mandatory, which will be scheduled on October 19, 2023, at 10:30AM.
Ethiopian Airlines reserves the right to reject any or all bids or part of the bid.
For more information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical office.
Email: addisgew@ethiopianairlines.com
Tel +0115174028 Attention: Mrs. Addis Gebrekidan
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T 412
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢ ውስጥ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለሚገኘው የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ የጥገና እና እድሳት ፕሮጀክት ብቁ የሆኑ በጠቅላላ ሰራ ተቋራጭነት ወይም በህንፃ ሥራ ተቋራጭነት በደረጃ-ሦስት እና ከዚያ በላይ (ደረጃ 1፣ 2 እና 3) የሆኑ ተጫራቾች በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል ::
ስለሆነም ለሥራው ብቁ የሆኑ ተጫራቾች ፣ የዘመኑን የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ ፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ በመንግስት ጨረታዎች ለመሳተፍ ፈቃድ ያላቸው እና ከግብር እዳ ነጻ ስለመሆናቸው ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር (አንድ መቶ ብር) በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T 412 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ቅጅ (Deposit Slip Copy) ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቹ ከጨረታ ሰንዱ ጋር ዝርዝር ጥናትና ዲዛይኑን ለማከናወን የሚያስችል ሆኖ ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን ቴክኒካል እና ፋይናንሻል ዋናውን እና ኮፒውን በተለያየ ኤንቨሎፕ በማሸገ እንዲሁም የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ 300,000.00 (ሶስት መቶ ሺ ብር) ወይም ለ 90 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ምንም አይነት ቅድመ ሁኔታ የሌለው የባንክ ዋስትና ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል እስከ ጥቅምት 19 ቀን 2016 ከቀኑ 08:30 ከሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ ኩባንያ እና ከባንክ የሚቀርብ ቼክ ተቀባይነት አይኖረውም፡ አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል፡፡
ጨረታው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት ሰራተኞች ካፍቴሪያ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ተጫራቾች የግንባታ ቦታውን መጎብኘት ግዴታ ነው፡፡የጉብኝት ቀኑን በተመለከተ ለ ጥቅምት 8,2016 ከጠዋቱ 4፡00 ተይዟል።
ፐሮጀክቱ የማጠናቀቂያ ጊዜ 120 የካላንደር ቀናት ይሆናል፡፡ አሸናፊው ተቋራጭ አሸናፊነቱ ከተገለጸ በኋላ ባሉት 5 የሥራ ቀናት ውስጥ የሥራ አፈፃፀም ማስከበሪያ ዋስትና (የኮንትራት መጠኑን 10%) ማቅረብ ይኖርበታል። አሸናፊው ተቋራጭ የግንባታ ቦታውን ከተረከበ በ 5 ቀናት ውስጥ ሥራውን መጀመር ይኖርበታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
አዲስ ገብረኪዳን
ስልክ ቁጥር፡ 0115174028
ኢ-ሜይል: addisgew@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Invitation to Bid(Re-bid)
Bid Announcement No. SSNT-T411
The Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified bidders of (GC or BC) of Category One contractors, for the Design-Build of Jimma and Gambela Airports Terminal Renovation, Fire-Fighting Construction and Related Facilities Maintenance. The bidders must visit the site and a bidder who will not visit the site will rejected.
Any construction company legally established with relevant trade license valid for 2015 E.C, renewed certificate of registration from Ministry of Construction, VAT registration certificate, Taxpayer Identification Certificate (TIN) and Tax clearance certificate stating the bidder is eligible to participate in any public tender and valid at least at the deadline for submission of bids can get the re-bid tender document.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One hundred birr only) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring the tender number SSNT-T411 to Ethiopian Airlines Account Number 1000006958277 (E-99) and shall email the scanned copy of the deposit slip to the below email address and will get the Tender document by return Email.
Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of Birr 300,000.00 (Three Hundred Thousand birr) in the name of Ethiopian Airlines Group. The deposit CPO received from unsuccessful bidders will be returned.
Bidders are required to bring sealed Original and Copy of their Technical and Financial Proposal on or before October 12, 2023, at 03:00PM. The bid will be opened on the same date at 3:30 PM at Ethiopian Airlines Compound in the presence of bidders or their legal representatives.
For more information, please contact the below address.
For additional information: -
Ethiopian Airlines Group
Addis Ababa, Bole International Airport.
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-42-58
E-mail: TessemaH@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T411
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ደረጃ-1 የሆኑ ጠቅላላ ሥራ ተቋራጭ ወይም የሕንፃ ስራ ተቋራጭ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ የጂማ እና ጋምቤላ ኤርፖርቶች ተርሚናል እድሳት ፣የእሳት አደጋ መከላከያ ሕንፃ ግንባታ እና ተያያዥ ስራዎች በዲዛይን እና ግንባታ የውለታ አይነት (Design-Build Project Delivery Method) ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ተጫራቾች የፕሮጀክት ቦታዎችን የግድ መጎብኘት ያለባቸው ሲሆን፣ ሳይት ያልጎበኙ ተጫራቾች ከጨረታ ይሰረዛሉ፡፡ ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ሥራ ተቋራጮች (Design Build Contractors) በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡ በሕንፃ ስራ (BC) ወይም በጠቅላላ ስራ (GC) ተቋራጭ ደረጃ 1 የሆነ እና የ2015 ዓ.ም የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው፣ የታደሰ የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የምዝገባ የምስክር ወረቀት ያለው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ፣ በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡ ተጫራቾች ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ቀናት የጨረታ ሰነዱን ለመውሰድ በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በመከፈል በሂሳብ ቁጥር 1000006958277 (E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ጨረታ ቁጥር (SSNT- T411) በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ (Deposit Slip) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን በኢሜል ያገኛሉ፡፡
የጨረታ ማስከበሪያ ብር 300,000.00/ ሶስት መቶ ሺህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል:: ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የቴክኒካል እና የፋይናንሺያል የመጫረቻ ሠነዳቸውን ዋናውንና ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል እስከ ጥቅምት 1 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መሥሪያ ቤት ግቢ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-42-58
ኢ-ሜይል: TessemaH@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Invitation to Tender
Bid Announcement No.: SSNT-T404
Ethiopian Airlines Group intends to invite Food Court service providers who can serve in the cubicle built within its existing facilities for the coming three years on a contractual basis.
The Cubicles will have a free-of-charge provision for electric power, water supply, and drainage facilities. Caterers are expected to come with prepared/pre-cooked food that will require minimal preparation before serving. Any interested Caterers are expected to provide the following minimum requirements to be eligible for evaluation:
For more information; please contact the below address: -
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel: +251-115-17-8025/4028
E-mail: Helenn@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታቁጥር:- SSNT-T404
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለሠራተኞች የካፍቴሪያ አገልግሎት አቅራቢ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለሶስት ዓመት በኮንትራት ስምምነት ለማሰራት ይፈልጋል።
የመሥሪያ ቦታው የኤሌክትሪክ ሃይል፣ የውሃ አቅርቦት እና የፈሳሽ አገልግሎት ከክፍያ ነጻ አቅርቦት ይኖረዋል። በምግብ አቅርቦት የሙያ ዘርፍ ህጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያለው ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡ በጨረታው የሚያሸንፍ ተጫራች ቀድመው የተዘጋጁ(Pre-cooked) ምግቦችን ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡
በተጨማሪ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ማሟላት ይኖርባቸዋል: -
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
በስልክ ቁጥር፡ +251-115-17-8025/4028 በመደወል መጠየቅ ይቻላል::
ኢሜል: Helenn@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
INVITATION TO TENDER FOR SPACE RENTAL
Bid Announcement No.: SSNT-T407
Ethiopian Airlines Group (ETG) intends to lease space available at Phase II of Ethiopian Skylight Hotel for the Gift and Art Gallery/ Handicrafts, Souvenirs, Artifacts and Artificial Jewelries/ shop service.
Therefore, ETG invites eligible bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport Head Quarter
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 0115-17-89-18
E-mail: Esayasts@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የቦታኪራይጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T407
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በስካይ ላይት ሆቴል ምዕራፍ 2 ውስጥ የሚገኝ ቦታን ለስጦታ ዕቃዎች መሽጫ/Gift Shop) እና ለእደጥበብ፣ የገፀበረከት ዕቃዎች እና ጌጣጌጦች/ Handcrafts, Souvenirs & Artifacts / ንግድ አገልግሎት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማከራየት ይፈልጋል።
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፤
ለተጨማሪ ማብራሪያ:
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ፡-
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-89-18
ኢ-ሜይል: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Lesotho & Swaziland.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mr. Abel Yifru - Area Manager South Africa, Ethiopian Airlines
Email : AbelY@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines, ICONIC Business Park, 251 Kent Avenue, Ferndale, Randburg, South Africa,
Telephone: +27113261190
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T406
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ኤርሳይድ ግቢ ውስጥ በሚገኘው የምግብ ዝግጅት ህንፃ የሳኒተሪና የፊኒሽንግ ስራዎች ጥገና ለማሰራት ብቁ ተጫራቾችን ለመጋበዝ ይፈልጋል፡፡ የፕሮጀክቱ ማጠናቀቂያ ጊዜ በ 120 የቀን መቁጠሪያ ቀናት ውስጥ ይሆናል፡፡ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች፣ አስፈላጊውን የሰው ሃይል፣ ማሽን እና የግንባታ ግብዓት ማሟላት የሚችሉ ሥራ ተቋራጮች ስራውን ለማከናወን ጨረታውን እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T406 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡በጨረታው የሚካፈል ማንኛውም ተጫራች ለሚጫረትበት(ስራ) ብር 100,000.00 (መቶ ሺህ ብር) የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካልና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ፎቶ ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል እስከ መስከረም 11 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መሥሪያ ቤት የሠራተኞች መዝናኛ ክበብ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 4552
ወ/ሮ ብርቱካን ሰሙ
ኢ-ሜይል: BirtukanS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Notice of Invitation for National Re - Bid
Bid Announcement No. SSNT-T406
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified bidders for Maintenance and restoration of sanitary & finishing works of inflight catering facility at Bole international airport, Ethiopian airlines airside compound. The project shall be completed within 120 calendar days. Thus, Ethiopian Airlines Group(ETG) now invites eligible bidders who fulfill the following requirements and providing the necessary labor, material and equipment for the Construction works of the stated project.
Bidding is open to all bidders as specified and defined in the Bidding Documents. Bidders should deposit non-refundable ETB100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T406 Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email. Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of Birr 100,000.00 (One hundred Thousand Birr only) in the name of Ethiopian Airlines Group. Any insurance and conditional guarantee shall not be accepted.
Bidders shall submit their bid documents in five separate envelopes. i.e. technical proposal (marked as original and copy), financial proposal (marked as original and copy) and bid security.
Evaluation is to be carried out in two stages, Technical and Financial Bids of the Bidders. Bid document as stipulated in above must be delivered to the address below on/before September 22, 2023, at 2:30pm. The technical bid will be opened the same date at 3:00pm at Addis Ababa Ethiopian Airlines headquarter in Employees’ Main Cafeteria in the presence of bidders or their legal representatives.
For more information: Address:
Ethiopian Airlines Group, Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical and CA office.
Email:BirtukanS@ethiopianairlines.com
Attention: Birtukan Semu
Tel: +251 115 17 45 52.
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Invitation to bid
Bid Announcement No. SSNT-T403
Ethiopian Airlines Group (ETG) invites all competent and qualified Category 1 Road construction work Consultants for Design review, Contract Administration and Construction Supervision Consultancy of the following projects:
Hence, ETG invites all interested and eligible consultants who can meet the requirements listed hereunder.
1.Consultants should be locally registered to conduct consultancy services and have license valid for year the current year.
2.Valid VAT registration certificate and Taxpayer registration.
3.Tax Clearance certificate stating the bidder is eligible to participate in any public tender and valid at least at the deadline for submission of bids.
Bidders should submit bid security of Birr 150,000.00 Birr (One Hundred Fifty Thousand Birr) sealed in a separate envelope marked as "Bid Security" in the form of CPO or unconditional & irrevocable Bank Guarantee payable on first demand along with their bid proposal. Bids shall be valid for a period of One Hundred Fifty (150) Calendar Days after tender opening. Bid security of unsuccessful bidders will be returned immediately. Any insurance and conditional guarantee shall not be accepted.
Bidders should deposit a non-refundable amount of ETB 100.00 (One hundred birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch, referring to this tender number SSNT-T403 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277 (E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip, stating the project title and tender number, and the detailed contact address of the company, to the below address and will get the tender document by return email.
Bidders must submit the original and copy of their bid documents (technical and financial) in a separate and sealed envelope to Ethiopian Airlines Group Strategic Sourcing Department until September 05,2023 at 2:30 pm. The tender will be opened on the same date at 3:00 pm at Ethiopian Airlines head office Addis Ababa at the presence of Bidders or their representatives.
For more information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical office.
Email: selamawita@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 4258
Attention: Mrs Selamawit Abate
Ethiopian Airlines Group reserves the right to cancel the bid entirely or partially.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T403
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ቀጥሎ ለተዘረዘሩት የግንባታ ስራዎች ብቁ የሆኑ ደረጃ-1 የመንገድ ስራ አማካሪ ድርጅቶችን በጨረታ አወዳድሮ የዲዛይን ግምገማ እና ማፅደቅ፣ የኮንትራት አስተዳደር እና የግንባታ ቁጥጥር (Design review, Contract Administration and Construction Supervision) ለማሰራት ይፈልጋል ።
ስለሆነም ለስራው ብቁ የሆኑ ተጫራቾች ፣ የዘመኑን የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ ፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ በመንግስት ጨረታዎች ለመሳተፍ ፈቃድ ያላቸው እና ከግብር እዳ ነጻ ስለመሆናቸው ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር (አንድ መቶ ብር) በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T403 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ቅጅ (Deposit Slip Copy) ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ብር 150,000.00 (አንድ መቶ ሃምሳ ሺህ ብር) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም ለ150 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ምንም አይነት ቅድመ ሁኔታ የሌለው የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ እና ከባንክ የሚቀርብ ሂኔታዊ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡ አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እስከ ማክሰኞ, ነሐሴ 30, 2015 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤት በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ በ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ: -
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ወ/ ሮ ሰላማዊት አባተ
ስልክ ቁጥር 011-517- 4918
ኢ-ሜይል: selamawita@ethiopianairlines.com
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ ወይም የማሻሻል መብቱ የተጠበቀ ነው።
የጨረታ መዝጊያ ቀን ማራዘሚያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T397
እንደሚታወቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ብቁ የሆኑ ደረጃ 2 ሁለት እና ከዚያ በላይ ጠቅላላ ሥራ ተቋራጮችን እና የመንገድ ስራ ተቋራጮችን (GC-2/RC-2 እና ከዚያ በላይ) በጨረታ አወዳድሮ የአክሱም አየር ማረፊያ ጥገና ፕሮጀክት (Damaged Area maintenance of Axum Atse Yohannes IV Airport Airfield and Passengers Terminal Building project) በዲዛይን እና ግንባታ የውል ዓይነት (Design-Build Project Delivery Method) በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት በአዲስ ዘመን ጋዜጣ በሐምሌ 12፣2015 እትም ላይ ጨረታ ማዉጣቱ ይታወቀል፡፡ በዚህ መሰረት የጨረታ መዝጊያዉ ቀን ከነሐሴ 2 2015 ወደ ከነሐሴ 16 2015 በተመሳሳይ ሰአት የተራዘመ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
Bid Closing Time Extension
Bid Announcement No. SSNT-T397
It’s been recalled that Ethiopian Airlines Group has been announced a tender for qualified Category 2 and above General and Road Contractors (GC-2/RC-2 and above) for Design and Build of Damaged Area maintenance of Axum Atse Yohannes IV Airport Airfield and Passengers Terminal Building project for 15 days on the Ethiopian Herald dated on July 19,2023. Accordingly, this is to inform you that the deadline for the bid closing date is extended from August 8, 2023 to August 22, 2023 at same time.
Ethiopian Airlines Group.
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T401
Ethiopian Airlines intends to conduct a bid for the selection of potential Supplier/s for the purchase of Aviation Security Employees Shoe.
Any legally established bidders in Ethiopia with renewed Trade License for the current year, Valid Tax clearance, VAT registration certificate, Tax Payer Identification Certificate (TIN) & Tax clearance certificate stating the bidder is eligible to participate in any public tender and valid at least at the deadline for submission of bids and have Three (3) years related field working experience can get the tender document. Micro and small enterprises can get the tender document by providing support letter from recognized authority.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) referring this tender number SSNT-T401 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of Twenty thousand Birr (20,000.00) in the name of Ethiopian Airlines Group. Any insurance guarantee shall not be accepted.
Bids shall be valid for a period of Ninety (90) calendar days after tender opening.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their Technical and Financial Bid Proposals and Original Bid security in separate sealed envelope. The bid will be closed on August 15, 2023 at 2:30 PM and will be opened the same date at 3:00 PM at Ethiopian Airlines Group Employees Main Cafeteria in the presence of bidders or their representatives.
For more information; please contact us with the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing N-Technical
Tel. 011-517-8025
E-mail: WoldeM@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Ethiopian Airlines Group
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥርSSNT-T401
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለአቪዬሽን ደህንነት ሰራተኞች አገልግሎት የሚውል ጫማ አቅራቢ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል::
ስለሆነም ለስራው ብቁ የሆኑ ተጫራቾች በሙያ ዘርፉ"በትንሹ ሶስት ዓመት የሰሩ ፣ የዘመኑን የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ ፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ በመንግስት ጨረታዎች ለመሳተፍ ፈቃድ ያላቸው እና ከግብር እዳ ነጻ ስለመሆናቸው ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡ በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የተደራጁ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከሚመለከተው ባለስልጣን የድጋፍ ደብዳቤ በማቅረብ ማግኘት ይችላሉ።
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር (አንድ መቶ ብር) በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T401 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ቅጅ (Deposit Slip Copy) ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ሃያ ሺህ ብር (20,000.00) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም ለ90 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ምንም አይነት ቅድመ ሁኔታ የሌለው የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እስከ ነሃሴ 09 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 08:30 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤት የሠራተኞች መመገቢያ አዳራሽ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ በ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517-8025
ኢ-ሜይል: WoldeM@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
የጨረታ መዝጊያ ቀን ማራዘሚያ
የጨረታቁጥር: - SSNT-T387
እንደሚታወቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ አስጐብኚ ድርጅቶችን በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት በአዲስ ዘመን ጋዜጣ በሀምሌ 4፣2015 እትም ላይ ጨረታ ማዉጣቱ ይታወቃል፡፡ በዚህ መሰረት የጨረታ መዝጊያዉ ቀን ከነሃሴ 2 2015 ወደ ጳጉሜ 2 2015 በተመሳሳይ ሰአት የተራዘመ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ.
Bid Closing Time Extension
Bid Announcement No. SSNT-T387
It’s been recalled that Ethiopian Airlines Group has been announced a tender for the selection of eligible Tour Operators to deliver the service on behalf of ET-Holidays on The Ethiopian Herald dated on July 11,2023. Accordingly, this is to inform you that the deadline for the bid closing date is extended from August 8, 2023 to September 7, 2023 at same time.
Ethiopian Airlines Group.
Re-Invitation for Tender
Bid Announcement No. SSNT-T402
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified Category -1 Water Resource Engineering Consultants for Consultancy Services for Design Review, Approval, Construction Supervision & Contract Administration of Water Supply System for Ethiopian Airlines Group, ETG invites all interested and eligible Consultants who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information; please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing Non-technical Office
Email: AynalemAy@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 4028
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
በድጋሚ የወጣ የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T402
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለሚያሰራው የመጠጥ ውሃ መገኛና ማሰራጫ ፕሮጀክት Design Review, Approval, Construction Supervision & Contract Administration of Water Supply System for Ethiopian Airlines Group) የማማከር አገልግሎት የሚሰጡ ብቁ ተወዳዳሪዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ አመልካቾች እና ብቁ የሆኑ አማካሪዎች በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ።
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/ አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T402 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
በጨረታው የሚካፈል ማንኛውም ተጫራች ለሚጫረትበት አንድ መቶ ሺህ ብር (100,000 ብር) የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Security) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም ምንም አይነት ቅድም ሁኔታ የሌለው የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ ድርጅት የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካልና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ኮፒውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እስከ ነሐሴ 12 2015 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 4028
ኢ-ሜይል: AynalemAy@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid for representing Ethiopian Airlines Group in the sales territory of Qatar as Cargo General Sales and Services Agent (GSSA)
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Qatar. In addition to the previously required qualitative data, the current market growth, changing market environment and dynamism of operation demanded the use of tendering and affixing additional quantitative data.
Contact person No .1:Abreham Muluken (Mr.)
Manager Cargo Market Research, Distribution and Promotion
Email: AbrehamM@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines Group, Headquarter, Bole International Airport,
Cargo Terminal 2, 1st Floor Office No. 104
Addis Ababa, Ethiopia
P.O.Box 1755
Phone: +251115178022
Contact person No.2: Surafel saketa (Mr.)
Area Manager Qatar, Ethiopian Airlines Group
Email: SurafelSa@ethiopianairlines.com
Address: Global Business center, G/F building
Telephone: +97444161010
Cell Phone: +97455613620
Or Interested Applicant can send soft zipped files named as “Tender for representing Ethiopian Cargo & Logistics Services as General Sales & Services Agent in “Qatar” with valid Company email address to below email address.
Mr. Abreham Muluken
Manager Cargo Market Research, Distribution & Promotion Ethiopian Cargo & Logistics Services
Email: CMRDP@ethiopianairlines.com
Copy to: AbrehamM@ethiopianairlines.com
Note: Personal email address (eg. hotmail/gmail/yahoo) will NOT be accepted- please ensure you use a business email address to apply.
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
Interested applicants can get the tender document and other information from above addresses and / or this link www.ethiopianairlines.com under Tender Document page
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT T-399
Ethiopian Airlines Group (ETG) intends to conduct a bid for selection of suppliers for the Production of Branding Materials and printing. Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder:
For more information; please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical office.
Email: AddisGEW@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 4028/8025
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር SSNT T- 399
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የተለያዩ የማስታወቂያ ህትመት ስራዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡
በኢትዮጵያ ከላይ በተጠቀሰው የአገልግሎት ዘርፍ ህጋዊና የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው ፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና በመንግስት ጨረታዎች ላይ ለመሳተፍ ጊዜው ያላለፈበት ፈቃድ ያላቸው የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ፣ የንግድ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ፣ የግብር መለያ ቁጥር ያላቸው እና ሁለት ዓመትና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያላቸው ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000.00 (ሀምሳ ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ /ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ አሸናፊው ከተለየ በኋላ በጨረታው ለተሸነፋት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ አንድ መቶ ብር (100.00) በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T 399 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ቅጂውን (scan copy) በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን ቴክኒካል እና ፋይናንሻል እንዲሁም የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ ዋናውን እና ኮፒውን በተለያየ ኤንቨሎፕ በማሸገ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እስከ ነሐሴ 1 ቀን 2015 ከቀኑ 8:30 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት የጨረታ መክፈቻ ክፍል በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪማብራሪያ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መስሪያ ቤት
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር- 011-517-4028/8025
ኢ-ሜል AddisGEW@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation to bid
Bid Announcement No. SSNT-T400
Ethiopian Airlines Group invites all competent and qualified Category 1 Building/General Consulting Companies for Design review, Contract Administration and Construction Supervision Consultancy of the following projects.
This is just an invitation and it is already sent to press agency ; they will get full information on the RFP.
Ethiopian Airlines Group invites all competent and qualified Category 1 Building/General Consulting Companies for Design review, Contract Administration and Construction Supervision Consultancy of the following projects.
1. Terminal Renovation & Firefighting Station Construction at Jimma Airport.
2. Terminal Renovation & Firefighting Station Construction at Gambella airport.
3. Maintenance of Terminal and Runway at Axum Airport.
4. Construction of Access Road, Site Work Around Firefighting Station, and Other Facilities at Mekelle International Airport.
5. Construction of Aviation Security
6. Construction of Police Residence buildings at Addis Ababa Bole International Airport.
Ø Consultants should be locally registered to conduct consultancy services and have license valid for year the current year.
Ø Bidders should submit a bid security of 150,000.00 Birr (One Hundred Fifty Thousand Birr) sealed in a separate envelope marked as "Bid Security" in the form of CPO or Bank Guarantee payable on first demand along with their bid proposal. Bids shall be valid for a period of One Hundred Fifty (150) Calendar Days after tender opening. Bid security of unsuccessful bidders will be returned immediately.
Ø Bidders should deposit a non-refundable amount of ETB 100.00 (One hundred birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch, referring to this tender number SSNT-T400 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277 (E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip, stating the project title and tender number, and the detailed contact address of the company, to the below address, will get the tender document by return email.
Ø Bidders must submit the original and copy of their bid documents (technical and financial) in a sealed envelope to the Ethiopian Airlines Group Strategic Sourcing Department until August 18, 2023 at 2:30 pm. The tender will be opened on the same date at 3:00 PM at Ethiopian Airlines head office Addis Ababa at the presence of Bidders or their representatives.
For more information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical office.
Email: AshebirTe@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 4918
Ø Ethiopian Airlines Group reserves the right to cancel the bid entirely or partially.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T395
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በመቀሌ ራስ አሉላ አባ ነጋ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ወደ አውሮፕላን መንደርደሪያ ሜዳ የሚወስድ የአደጋ ግዜ የፍጥነት መዳረሻ አስፋልት መንገድ ግንባታ፣ አጠቃላይ የእሳት አደጋ መከላከያ ና መቆጣጠርያ ጣቢያ ስራ፣ የፌደራል ፖሊስ መኖሪያ ግንባታ እና ሌሎች የድጋፍ ሰጪ መሰረተ ልማቶች ግንባታ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ የፕሮጀክቱ ማጠናቀቂያ ጊዜ በ 300 የቀን መቁጠሪያ ቀናት ውስጥ ይሆናል፡፡ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች፣ አስፈላጊውን የሰው ኃይል እና ህህሀሀሀሀሀነነየግንባታ ግብዓት ማሟላት የሚችሉ ሥራ ተቋራጮች ስራውን ለማከናወን ጨረታውን እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 200.00 ብር/ሁለት መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T395 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
በጨረታው የሚካፈል ማንኛውም ተጫራች ለሚጫረትበት(ስራ) ብር 200,000.00 (ሁለት መቶ ሺህ ብር) የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካልና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ፎቶ ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል እስከ ሐምሌ 23 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መሥሪያ ቤት የሠራተኞች መዝናኛ ክበብ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ: -
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 4552
ወ/ሮ ብርቱካን ሰሙ
ኢ-ሜይል: BirtukanS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Notice of Invitation for National Bid
Bid Announcement No. SSNT-T395
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified bidders for Construction of emergency Asphalt Access Road to runway, General Site Work of Firefighting Station, Constructions of federal police residence building work and Other Support Facilities at Mekelle Ras Alula Aba Nega International Airport. The project shall be completed within 300 calendar days. Thus, Ethiopian Airlines Group (ETG) now invites eligible bidders who fulfill the following requirements and by providing the necessary labor, material and equipment for the Construction works of the stated project.
1 and above
public tender and valid at least at the deadline for submission of bids.
authority suppliers list.
Bidding is open to all bidders as specified and defined in the Bidding Documents. Bidders should deposit non-refundable ETB200.00 (Two Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T395 Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email. Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of Birr 200,000.00 (Two hundred Thousand Birr only) in the name of Ethiopian Airlines Group. Any insurance and conditional guarantee shall not be accepted.
Bidders shall submit their bid documents in five separate envelopes. i.e. technical proposal (marked as original and copy), financial proposal (marked as original and copy) and bid security.
Evaluation is to be carried out in two stages, Technical and Financial Bids of the Bidders. Bid document as stipulated in above must be delivered to the address below on/before July 30, 2023, at 2:30pm. The technical bid will be opened the same date at 3:00pm at Addis Ababa Ethiopian Airlines headquarter in Employees’ Main Cafeteria in the presence of bidders or their legal representatives.
For more information: Address:
Ethiopian Airlines Group, Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical and CA office.
Tel: +251 115 17 45 52
Attention: Birtukan Semu
Email: BirtukanS@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T398
The Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified bidders of (GC or BC) of Category One contractors, for the Design-Build of Jimma and Gambela Airports Terminal Renovation, Fire-Fighting Construction and Related Facilities Maintenance. The bidders must visit the site and a bidder who will not visit the site will rejected.
Any construction company legally established with relevant trade license valid for 2015 E.C, renewed certificate of registration from Ministry of Construction, VAT registration certificate, Taxpayer Identification Certificate (TIN) and Tax clearance certificate stating the bidder is eligible to participate in any public tender and valid at least at the deadline for submission of bids can get the tender document.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One hundred birr only) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring the tender number SSNT-T398 to Ethiopian Airlines Account Number 1000006958277 (E-99) and shall email the scanned copy of the deposit slip to the below email address and will get the Tender document by return Email.
Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of Birr 300,000.00 (Three Hundred Thousand birr) in the name of Ethiopian Airlines Group. The deposit CPO received from unsuccessful bidders will be returned.
Bidders are required to bring sealed Original and Copy of their Technical and Financial Proposal on or before Aug 21, 2023, at 03:00PM. The bid will be opened on the same date at 3:30 PM at Ethiopian Airlines Compound in the presence of bidders or their legal representatives.
For more information, please contact the below address.
For additional information: -
Ethiopian Airlines Group
Addis Ababa, Bole International Airport.
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-42-58
E-mail: TessemaH@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T398
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ደረጃ-1 የሆኑ ጠቅላላ ሥራ ተቋራጭ ወይም የሕንፃ ስራ ተቋራጭ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ የጂማ እና ጋምቤላ ኤርፖርቶች ተርሚናል እድሳት ፣የእሳት አደጋ መከላከያ ሕንፃ ግንባታ እና ተያያዥ ስራዎች በዲዛይን እና ግንባታ የውለታ አይነት (Design-Build Project Delivery Method) ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ተጫራቾች የፕሮጀክት ቦታዎችን የግድ መጎብኘት ያለባቸው ሲሆን፣ ሳይት ያልጎበኙ ተጫራቾች ከጨረታ ይሰረዛሉ፡፡ ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ሥራ ተቋራጮች (Design Build Contractors) በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡ በሕንፃ ስራ (BC) ወይም በጠቅላላ ስራ (GC) ተቋራጭ ደረጃ 1 የሆነ እና የ2015 ዓ.ም የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው፣ የታደሰ የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የምዝገባ የምስክር ወረቀት ያለው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ፣ በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡ ተጫራቾች ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ቀናት የጨረታ ሰነዱን ለመውሰድ በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በመከፈል በሂሳብ ቁጥር 1000006958277 (E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ጨረታ ቁጥር (SSNT- T398) በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ (Deposit Slip) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን በኢሜል ያገኛሉ፡፡
የጨረታ ማስከበሪያ ብር 300,000.00/ ሶስት መቶ ሺህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል:: ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የቴክኒካል እና የፋይናንሺያል የመጫረቻ ሠነዳቸውን ዋናውንና ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል እስከ ነሀሴ 15 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መሥሪያ ቤት ግቢ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-42-58
ኢ-ሜይል: TessemaH@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T 394
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified Category 1 General and Road Contractors (GC/RC-1) for Design-Build of Hawassa Airport Airfield Expansion Project. The bid is open to all local bidders and international bidders which have local trade license to participate on national competitive bids.
Any legally established bidders in Ethiopia with renewed Trade License for the current year, Valid Tax clearance, VAT registration certificate, Tax Payer Identification Certificate (TIN) & Tax clearance certificate stating the bidder is eligible to participate in any public tender and valid at least at the deadline for submission of bids. can get the tender document.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) referring this tender number SSNT-T394 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of Five hundred thousand Birr (500,000.00) in the name of Ethiopian Airlines Group. Any insurance guarantee shall not be accepted.
Bids shall be valid for a period of One hundred fifty (150) calendar days after tender opening.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their Technical and Financial Bid Proposals and Original Bid security in separate sealed envelope. The bid will be closed on August 7, 2023 at 2:30 PM and will be opened the same date at 3:30 PM at Ethiopian Airlines Group Employees Main Cafeteria in the presence of bidders or their representatives.
For more information; please contact us with the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing N-Technical
Tel. 011-517-8025
E-mail: WoldeM@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Ethiopian Airlines Group
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር SSNT-T 394
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ደረጃ 1 ጠቅላላ ስራ እና የመንገድ ስራ ተቋራጭ (GC/RC-1) የሆኑ የአገር ውስጥ እና የአገር ውስጥ ፈቃድ ያላቸው አለም አቀፍ ተጫራቾችን በጨረታ አወዳድሮ የሀዋሳ አየር ማረፊያ ማስፋፊያ ፕሮጀክት (Hawassa Airport Airfield Expansion Project) በዲዛይን እና ግንባታ የውል ዓይነት (Design-Build Project Delivery Method) ለማሰራት ይፈልጋል::
ስለሆነም ለስራው ብቁ የሆኑ ተጫራቾች ፣ የዘመኑን የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ ፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ በመንግስት ጨረታዎች ለመሳተፍ ፈቃድ ያላቸው እና ከግብር እዳ ነጻ ስለመሆናቸው ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር (አንድ መቶ ብር) በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T394 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ቅጅ (Deposit Slip Copy) ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ አምስት መቶ ሺህ ብር (500,000.00) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም ለ150 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ምንም አይነት ቅድመ ሁኔታ የሌለው የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እስከ ነሃሴ 01 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 08:30 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤት የሠራተኞች መመገቢያ አዳራሽ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ በ 9:30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517-8025
ኢ-ሜይል: WoldeM@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
Bid Announcement No. SSNT-T393
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified Category 1 General and Building Contractors (GC/BC-1) for Design and Build of NISS Office Building based on Turn-Key contract at Addis Ababa Bole International Airport. The bid is open to all local bidders and international bidders which have local trade license to participate on national competitive bids.
Any legally established bidders in Ethiopia with renewed Trade License for the current year, Valid Tax clearance, VAT registration certificate, Tax payer Identification Certificate (TIN) & Tax clearance certificate stating the bidder is eligible to participate in any public tender and valid at least at the deadline for submission of bids. can get the tender document.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) referring this tender number SSNT-T393 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of ETB 300,000.00 (Three Hundred Thousand Birr) in the name of Ethiopian Airlines Group. Any insurance guarantee shall not be accepted.
Bids shall be valid for a period of One Hundred Fifty (150) Calendar Days after tender opening and the works shall be completed within 365 calendar days from the commencement of the work.
The sealed bid proposals must be submitted in separate envelopes i.e., the (Technical Proposal, Financial Offer, and Bid Security) and one outer envelope, duly marking the inner envelopes as “ORIGINAL” and “COPIES” document and be delivered to Ethiopian Airlines Group, Strategic Sourcing Non-Technical office on/ before August 15, 2023 at 3:00PM. The bid will be opened on the same date at 3:30PM, at Ethiopian Airlines Group Head office Addis Ababa, at presence of those interested bidders or their representatives.
For more information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing Non-technical Office
Email:- Eskedarya@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 8025/4028
Ethiopian Airlines Group reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታቁጥር: -SSNT-T393
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ደረጃ 1 ጠቅላላ ስራ እና የህንፃ ስራ ተቋራጭ (GC/BC-1) የሆኑ የአገር ውስጥ እና የአገር ውስጥ ፈቃድ ያላቸው አለም አቀፍ ተጫራቾችን በጨረታ አወዳድሮ በአዲስ አበባ ቦሌ ኢንተርናሽናል ኤርፖርት በብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት መስሪያ ቤት ለሲቪል አቪዬሽን ደህንነት ዋና መምሪያ አገልግሎት የሚውል ህንፃ ስራን በዲዛይን እና ግንባታ የውል ዓይነት (Design-Build Project Delivery Method) ለማሰራት ይፈልጋል::
ስለሆነም ለስራው ብቁ የሆኑ ተጫራቾች ፣ የዘመኑን የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ ፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ በመንግስት ጨረታዎች ለመሳተፍ ፈቃድ ያላቸው እና ከግብር እዳ ነጻ ስለመሆናቸው ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር (አንድ መቶ ብር) በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T394 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ቅጅ (Deposit Slip Copy) ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ሶስት መቶ ሺህ ብር (300,000.00) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም ለ150 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ምንም አይነት ቅድመ ሁኔታ የሌለው የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ የፕሮጀክቱ ማጠናቀቂያ ጊዜ በ365 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ይሆናል፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እስከ ነሃሴ 09 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 09:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤት የሠራተኞች መመገቢያ አዳራሽ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ በ 9:30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 8025/4028
ኢ-ሜይል: Eskedarya@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
INVITATION TO BID
Bid Announcement No.: SSNT-T396
Ethiopian Airlines Group (ETG) intends to invite qualified Category 1 General and Road Contractors (GC/RC-1) for the Design-Build of Bahir Dar Airport Airfield Expansion and Runway Maintenance project. The bid is open to all local bidders and international bidders which have local trade license to participate on national competitive bids.
Any legally established bidders in Ethiopia with renewed Trade License for the current year, VAT registration certificate, Tax Payer Identification Certificate (TIN) & valid Tax clearance certificate stating the bidder is eligible to participate in any public tender and valid at least at the deadline for submission of bids, can participate on the tender.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T396 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
Bidders should submit a bid security of ETB 500,000 (Five Hundred Thousand Birr) in the name of ‘‘Ethiopian Airlines Group” sealed in a separate envelope marked as "Bid Security" in the form of CPO or Unconditional and Irrevocable Bank Guarantee from any recognized local banks payable on first demand along with their bid proposal. Any insurance guarantee shall not be accepted.
Bids shall be valid for a period of One hundred fifty (150) calendar days after tender opening.
The original and copies of Technical and Financial Offer document shall be sealed in separate envelop and marked “Original” document and “Copy” document. All the pages of the bid document shall be sealed and signed by the bidder.
Bids must be delivered to the address below on or before August 01, 2023, at 3:00 pm. Technical Bid and Bid security of the bidders will be opened on the same date at 3:30 pm at Ethiopian Airlines Group head office, Employee Main Cafeteria at presence of those interested bidders or their representatives.
For more information, please contact us with the below address: -
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Attn: Eskedar Gizate, Tel: +251115-17-89-18
E-mail: EskedarG@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Ethiopian Airlines Group
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታቁጥር: SSNT-T396
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ደረጃ 1 ጠቅላላ ስራ እና የመንገድ ስራ ተቋራጭ (GC/RC-1) የሆኑ የአገር ውስጥ እና የአገር ውስጥ ፈቃድ ያላቸው አለም አቀፍ ተጫራቾችን በጨረታ አወዳድሮ የባህርዳር አየር ማረፊያ ማስፋፊያ እና የአውሮፕላን መንደርደሪያ ሜዳ ጥገና ፕሮጀክት (Bahir Dar Airport Airfield Expansion & Runway Maintenance Project) በዲዛይን እና ግንባታ የውል ዓይነት(Design-Build Project Delivery Method) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማስራት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም ለስራው ብቁ የሆኑ ተጫራቾች ፣ የዘመኑ (2015) የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ ፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ በመንግስት ጨረታዎች ለመሳተፍ ፈቃድ ያላቸው እና ከግብር እዳ ነጻ ስለመሆናቸው ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ ብር100.00 /አንድ መቶብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T396 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ቅጂዉን (scan copy) በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 500‚000 /አምስት መቶ ሺህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም ለ150 ተከታታይቀናት የሚቆይ ምንም አይነት ቅድመ ሁኔታ የሌለዉ የባንክ ዋስትና (Unconditional Bank Guarantee) ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል እስከ ሐምሌ 25ቀን2015 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ በ9፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መስሪያ ቤት የሠራተኞች መመገቢያ አዳራሽ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 9:30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ: የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ፡-
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ +25111-517-89-18
ኢ-ሜይል: EskedarG@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር SSNT-T387
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩኘ አስጐብኚ ድርጅቶችን በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ በዚህ መሰረት ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች፣ የሚያሟሉ አስጐብኚ ድርጅቶች በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ: -
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 8025/4028
ኢ-ሜይል: HELENN@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T387
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of eligible Tour Operators to deliver the service on behalf of ET-Holidays. Hence, Ethiopian Airlines Group invites all interested and eligible Tour operators who can meet the requirements stated hereunder:
For more information; please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing Non-technical Office
Email: - Helenn@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 8025/4028
Ethiopian Airlines Group reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid for representing Ethiopian Airlines Group in the sales territory of Mexico as Cargo General Sales and Services Agent (GSSA)
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Mexico. In addition to the previously required qualitative data, the current market growth, changing market environment and dynamism of operation demanded the use of tendering and affixing additional quantitative data.
Contact person No .1:Abreham Muluken (Mr.)
Manager Cargo Market Research, Distribution and Promotion
Email: AbrehamM@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines Group, Headquarter, Bole International Airport,
Cargo Terminal 2, 1st Floor Office No. 104
Addis Ababa, Ethiopia
P.O.Box 1755
Phone: +251115178022
Contact person No.2: Solomon Tesfaye (Mr.)
Manager Cargo Latin America, Ethiopian Airlines Group
Email: SolomonTesf@ethiopianairlines.com
Address: Av. El Dorado No. 111 - 51, Cargo Terminal 01 – Bodega, Colombia
Telephone: +57 3223967765
Or Interested Applicant can send soft zipped files named as “Tender for representing Ethiopian Cargo & Logistics Services as General Sales & Services Agent in “Mexico” with valid Company email address to below email address.
Mr. Abreham Muluken
Manager Cargo Market Research, Distribution & Promotion Ethiopian Cargo & Logistics Services
Email: CMRDP@ethiopianairlines.com
Copy to: AbrehamM@ethiopianairlines.com
Note: Personal email address (eg. hotmail/gmail/yahoo) will NOT be accepted- please ensure you use a business email address to apply.
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T392
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential White Wheat Flour suppliers under contractual basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For additional information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-8953
Attn.: - Teyme Tesega
E-mail: TeymeT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T392
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለተለያዩ አገልግሎት የሚውል ነጭ የስንዴ ዱቄት (white wheat Flour) ምርትከሚያቀርቡ ድርጅቶች ጋር በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-8953
ጠይሜ ተሰጋ
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Invitation for Tender
Bid Announcement No. SSNT-T391
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified Consultants for the Consultancy Services for Car Parking Building, Student Dormitory Building in its Headquarter at Addis Ababa and PTS (Pilot Training School) at Bahir Dar Airport (BJR).
The consultancy of the works shall be completed within 240 calendar days for the Car Parking Building, 300 calendar days for Student Dormitory Building in ETG’s Headquarter at ADD and 390 calendar days for PTS (Pilot Training School) at Bahir Dar (BJR) Projects from the commencement of the work.
Hence, ETG invites all interested and eligible Consultants who can meet the requirements stated hereunder: -
The sealed bid document must be submitted in separate envelopes i.e., the (Technical Proposal, Financial Offer, and Bid Security) and one outer envelope duly marking the inner envelopes as “ORIGINAL” and “COPIES” document delivered to Ethiopian Airlines, Strategic Sourcing Non-Technical section before/on August 03, 2022 at 3:00PM. The bid will be opened on the same date at 3:30PM, at Ethiopian Airlines Group Head office Addis Ababa, in the presence of those interested bidders or their legal representatives.
For more information; please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical and CA office.
Attn: Teyme Tesega
Email: TeymeT@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 8953
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T391
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በአዲስ አበባ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ በሚገኘው ዋና መሥሪያ ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ለሚያስገነባው የመኪና ማቆሚያ ህንፃ፣ የተማሪዎች ማደሪያ እና የበረራ ተማሪዎች ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት በባህር ዳር አውሮፕላን ማረፊያ (Consultancy Services for Car Parking, Student Dormitory Building in its Headquarter at Addis Ababa and PTS (Pilot Training School) at Bahir Dar (BJR) ብቁ የግንባታ ማማከር አገልግሎት የሚሰጡ ተጫራቾችን አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል።
የፕሮጀክቱ ማጠናቀቂያ ጊዜ በ240ቀን ለመኪና ማቆሚያ ግንባታ ፤300ቀን ለተማሪዎች ማደሪያ እና 390 የቀን መቁጠሪያ ቀናት ለበረራተማሪዎች ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ግንባታ ይሆናል፡፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ብቁ የሆኑ አማካሪዎችን ስራውን ለማከናወን ጨረታውን እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካልና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እስከ ሐምሌ 27 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 9:30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ: -
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 8953
ጠይሜ ተሰጋ
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation for Tender
Bid Announcement No. SSNT-T388
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified bidders for the Design, Build and Commissioning of Parking Building at its Head office (Addis Ababa Bole International Airport) on Turn-Key Basis. Hence, Ethiopian Airlines Group invites all interested and eligible Contractors who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information; please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing Non-technical Office
Email: - Helenn@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 8025/4028
Ethiopian Airlines Group reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታቁጥር: -SSNT-T388
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በአዲስ አበባ ዋናው መስሪያ ቤቱ የመኪና ማቆሚያ የዲዛይንና ግንባታ ስራን (Design, Build and Commissioning of Parking Building on Turn-Key Basis) ደረጃ 1 የሆኑ ጠቅላላ እና የህንፃ ስራ ተቋራጮችን በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ በዚህ መሰረት ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች፣ አስፈላጊውን የሰው ሃይል፣ ማሽንና የግንባታ ግብዓት ማሟላት የሚችሉ ሥራ ተቋራጮች ስራውን ለማከናወን ጨረታውን እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 8025/4028
ኢ-ሜይል: HELENN@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T 386
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential construction companies GC-3 / BC-3 and above for the construction of Baggage Cargo handlers (BCH) Locker and Shower Rooms at Addis Ababa Bole International Airport Cargo and Logistics Service Compound.
Legally established bidders in Ethiopia able to provide renewed Trade License for the current year, Valid Tax clearance, Valid license to participate on government bids, VAT registration certificate and Tax Payer Identification Certificate (TIN) can get the tender document.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) referring this tender number SSNT-T 386 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
Bidders must submit Birr 170,000.00 / One hundred seventy thousand Birr / as a bid security in the form of CPO or unconditional irrevocable bank guarantee from any certified financial institution in the name of Ethiopian Airlines Group.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their Technical and Financial Bid Proposal in separate sealed envelope. The bid will be closed on July 24, 2023 at 2:30 PM and will be opened the same date at 3:00 PM at Ethiopian Airlines Group Employees Main Cafeteria in the presence of bidders or their representatives.
For more information; please contact us with the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing N-Technical
Tel. 011-517-8025
E-mail: WoldeM@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Ethiopian Airlines Group
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥርSSNT-T 386
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ GC- 3 / BC-3 እና ከዚያ በላይ የሆኑ ኮንትራክተሮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በአዲስ አባባ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የካርጎና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ግቢ ውስጥ ለሻንጣ ጭነት ሰራተኞች ለቁም ሳጥንና መታጠቢያ ከፍሎችን ማሰራት ይፈልጋል::
ስለሆነም ለስራው ብቁ የሆኑ ተጫራቾች ፣ ለ 2015 ዓ.ም የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ ፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ከግብር እዳ ነጻ ስለመሆናቸው እንዲሁም የመንግስት መስሪያ ቤቶች በሚያወጡት ጨረታ ውስጥ ለመሳተፍ ጊዜው ያላለፈበት ፈቃድ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር (አንድ መቶ ብር) በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T386 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ቅጅ (Deposit Slip Copy) ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክየጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ብር 170,000.00 /አንድ መቶ ሰባ ሺህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ / ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል::አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እስከ ነሃሴ 17 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤት የሠራተኞች መመገቢያ አዳራሽ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ በ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517-8025
ኢ-ሜይል:WoldeM@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T-390
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የተማሪዎች ማደሪያ (Dormitory) በአዲስ አበባ አቪዬሽን ዩኒቨርስቲ እና የአውሮፕላን አብራሪ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት በባህርዳር ኤርፖርት ቅጥረ ግቢ ዉስጥ የዲዛይን እና የግንባታ ስራዎችን እንዲያከናውኑለት ብቁ ተወዳዳሪዎችን ለመጋበዝ ይፈልጋል ፡፡
የፕሮጀክቱ ማጠናቀቂያ ጊዜ ለባህዳር ኤርፖርት ለሚገነባው የአውሮፕላን አብራሪ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት 390 እና አዲስአበባ አቬሽን አካዳሚ ግቢ ውስጥ ለሚገነባው የተማሪዎች ዶርሚተሪ 300 የቀን መቁጠሪያ ቀናት ውስጥ ይሆናል፡፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን ማሟላት የሚችሉ ደረጃ አንድ ስራ ተቋራጮች/GC-I/BC-I ስራውን ለማከናወን ጨረታውን እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 300.00ብር/ስሶት መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T-390 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
በጨረታው የሚካፈል ማንኛውም ተጫራች ለሚጫረትበት(ስራ) ብር 100,000.00 (አንድ መቶ ሺህ ብር) የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካልና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ፎቶ ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል እስከ ሐምሌ 28 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ፓስ ቢሮ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 8953
ልመንህ ጋሻው
ኢ-ሜይል: LimenihG@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Invitation for National Bid
Bid Announcement No. SSNT-T-390
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified contractors for the design and construction of Student Dormitory at Ethiopian Airlines Group Addis Ababa Aviation University and Pilot training school at Bahirdar Airport compound on Turn-Key Basis.
Ethiopian Airlines Group now invites sealed bids from Contractors of category GC-I/BC-I and having the following:
The design and construction of the works shall be completed within 300 calendar days for Student Dormitory at Addis Ababa and 390 calendar days for Pilot Training School at Bahirdar Airport from the commencement of the work.
Bidders are required to bring both Technical and Financial Bids which consists of both original and copy that shall be sealed in separate envelopes and marked as Original and Copy on/before August 04, 2023, at 2:30pm. The bid will be opened the same date at 3:00 pm at Ethiopian Airlines Bole international airport Pass bureau building.
For more information, please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical and CA office.
Email: LimenihG@ethiopianairlines.com
Limenih Gashaw.
Tel: +251- 115 -17 8-953
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Invitation for Tender
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified Consultants for Consultancy Services for Design Review, Approval, Construction Supervision & Contract Administration of Water Supply System for Ethiopian Airlines Group. Hence, ETG invites all interested and eligible Consultants who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information; please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing Non-technical Office
Email: AynalemAy@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 4028
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T389
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በአዲስ አበባ ዋና መሥሪያ ቤቱ እና ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ውሰጥ ለመጠጥ አና ለእሳት አደጋ መከላከያ የሚውል የውሃ አቅርቦት ሲስተም ማሻሻያ ፕሮጀክት (Design Review, Approval, Construction Supervision & Contract Administration of Water Supply System for Ethiopian Airlines Group.) የማማከር አገልግሎት የሚሰጡ ብቁ ተወዳዳሪዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ አመልካቾች እና ብቁ የሆኑ አማካሪዎች በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ።
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/ አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T389 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
በጨረታው የሚካፈል ማንኛውም ተጫራች ለሚጫረትበት ሃያ ሺህ የአሜሪካን ዶላር (20,000 የአሜሪካ ዶላር) ወይም ጨረታው በማስታወቂያ በወጣበት እለት ባለ የባንክ ምንዛሬ የተሰላ ተመጣጣኝ የኢትዮጵያ ብር የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Security) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ ድርጅት የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካልና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ኮፒውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እስከ ሐምሌ 10 2015 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 4028
ኢ-ሜይል: AynalemAy@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid for representing Ethiopian Airlines Group in the sales territory of Morocco as Cargo General Sales and Services Agent (GSSA)
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Morocco. In addition to the previously required qualitative data, the current market growth, changing market environment and dynamism of operation demanded the use of tendering and affixing additional quantitative data.
Contact person: Abreham Muluken (Mr.)
Manager Cargo Market Research, Distribution and Promotion
Email: AbrehamM@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines Group, Headquarter, Bole International Airport,
Cargo Terminal 2, 1st Floor Office No. 104
Addis Ababa, Ethiopia
P.O.Box 1755
Phone: +251115178022
OR
Contact person: Aman Wole (Mr.)
Area Manager France and Maghreb, Ethiopian Airlines Group
Email: AmanW@ethiopianairlines.com
Address: 66 Avenue Des Champs-Elysées, 75008, Paris
Telephone: +33 153892101,
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
Interested applicants can get the tender document and other information from above addresses and / or this link www.ethiopianairlines.com under Tender Document page
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T384
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential Manufacturer/s for the purchase of Liquid Soap, Powder Soap, Sanitizer and Bleach 5% on a long-term contractual basis.
Any legally established Manufacturer with Valid Trade License for the current year, able to provide Product Quality certificate from accrediting body, trade name certificate, renewed commercial registration, current year taxpayer and VAT/TIN Registration, Minimum of two (2) Years’ experience in manufacturing liquid soap/powder soap/Sanitizer or bleach, who can provide samples as parts of the proposal and valid license to participate on government bids can get the tender. Only Manufacturer/s can participate on the tender.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T384 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip and their company name to the below address to get the Tender document by return email.
Bidders must submit Birr 50,000.00/ Fifty Thousand birr/ as a bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee in the name of Ethiopian Airlines Group.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their Technical and Financial Bid Proposal (responses to the bid) up to July 21, 2023. The bid will be closed on July 21, 2023 at 2:30 PM and will be opened the same date at 3:00 PM at Ethiopian Airlines Group Headquarter in the presence of bidders or their representatives.
For more information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport
Strategic Sourcing N-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 011-517-4028/8025
E-mail : AynalemAy@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T384
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የፈሳሽ ሳሙና ፣ የዱቄት ሳሙና ፣ የእጅ ሳኒታይዘር እና በረኪና 5% በቋሚነት ሊያቀርቡ የሚችሉ አምራች ድርጅቶችን ብቻ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል። ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517-4028/8025
ኢ-ሜይል: AynalemAy@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
INVITATION FOR BID
Bid Announcement No.: SSNT-T383
Ethiopian Airlines Group (ETG) invites all Grade 6 and above Electromechanical works registered bidders for Design, Supply, Installation, Testing and Commissioning of Fiber Optics Cable for the 45 VDGS’s at Addis Ababa Bole International Airport.
Bidders should be locally registered and have renewed license valid for year 2015 E.C (Ethiopian Calendar).
Bidders with renewed Trade license for the year 2015 E.C, Tax clearance certificate stating the bidder is eligible to participate in any public tender and valid at least at the deadline for submission of bids, VAT registration certificate & Tax Identification Number (TIN) and can participate on the tender.
The contractor should have a minimum of 5 years’ experience on electronics, electrical Telecom Equipment’s and Systems, DATA Components & systems, and on related systems.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T383 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
The original and copies of Technical and Financial Offer document shall be sealed in separate envelop and marked “Original” document and “Copy” document. All the pages of the bid document shall be sealed and signed by the bidder.
Bidders should submit a bid security of ETB 150,000 (One Hundred Fifty Thousand Birr) in the name of ‘‘Ethiopian Airlines Group” sealed in a separate envelope marked as "Bid Security" in the form of CPO or Unconditional Bank Guarantee from any recognized local banks payable on first demand along with their bid proposal. Any insurance guarantee shall not be accepted.
Bids must be delivered to the address below on or before June 26, 2023 at 3:00pm. Technical Bid and Bid security of the bidders will be opened on the same date at 3:30pm at Ethiopian Airlines Group head office, Employee Main Cafeteria at presence of those interested bidders.
For additional information: -
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: +251115-17-89-18
E-mail: EskedarG@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታቁጥር: SSNT-T383
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በአዲስ አበባ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የ45 ቪዲጂኤስ/VDGS’s የፋይበር ኦፕቲክስ ኬብል ዲዛይን፣ አቅርቦት፣ ተከላ፣ ሙከራ እና ኮሚሽን ስራ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማስራት ይፈልጋል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ሰኔ 19 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T383 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ቅጂዉን (scan copy) በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ለ2015 ዓ.ም የታደሰ የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት በኤሌክትሮ መካኒካል ኮንትራክተር ደረጃ 6 እና ከዚያ በላይ ያለዉ በጨረታዉ መሳተፍ ይችላል።
ኮንትራክተሩ በኤሌክትሮኒክስ፣ በኤሌክትሪካል ቴሌኮም መሳሪያዎችና ሲስተሞች፣ በዳታ ክፍሎች እና ሲስተሞች እና በተዛማጅ ስርዓቶች ላይ ቢያንስ 5 ዓመት ልምድ ሊኖረው ይገባል።
ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 150‚000 /አንድ መቶ ሃምሳ ሺህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም ቅድመ ሁኔታ የሌለዉ የባንክ ዋስትና (Unconditional Bank Guarantee) ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል እስከ ሰኔ 19 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ በ9፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መስሪያ ቤት የሠራተኞች መዝናኛ ክበብ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 9:30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ: የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ፡-
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ +25111-517-89-18
ኢ-ሜይል: EskedarG@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T- 382
Ethiopian Airlines Group invites GC/BC Grade-1 and Grade-2 bidders for Ethiopian Aviation University Maintenances and Renovation Project.
Bidders with renewed Trade license for the year 2015 E.C, Competency certificate of registration, Tax clearance certificate stating the bidder is eligible to participate in any public tender and valid at least at the deadline for submission of bids, VAT registration certificate & Tax Identification Number (TIN) can participate on the tender.
Interested bidders should deposit non-refundable ETB One Hundred (100.00 Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T-382 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by the return email.
The sealed bid document must be submitted in separate envelopes i.e., (Technical and Financial Offer, and Bid Security) and one outer envelope, duly marking the inner envelopes as “ORIGINAL” and “COPIES” document delivered to the below address on/before June 30,2023 at 02:30 PM (afternoon). The bid will be opened on the same date at 03:00 PM at Ethiopian Airlines Group Head office Addis Ababa, at presence of those interested bidders or their representatives.
Bidders shall submit Bid security in the form of CPO or unconditional bank guarantee from banks with an amount of Birr 300,000.00 (Three Hundred Thousand Birr) in the name of ‘‘Ethiopian Airlines Group”. Any insurance guarantee shall not be accepted. The deposit bid security received from unsuccessful bidders will be returned.
For more information, please contact us with the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing Non-Technical Office.
Tel +251 115 17 4028/8025
Email: AddisGEW@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-382
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በዋና መስሪያ ቤቱ ለሚገኘው የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ የጥገና እና እድሳት ፕሮጀክት ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል ፡፡
በመሆኑም የ 2015 የታደሰ የንግድ ሥራ ፊቃድ ያላቸው በዘርፉ ለመሰማራት የታደሰ የብቃት ማረጋግጫ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ እና TIN ምዝገባ ወረቀት ያላቸው፣ VAT ተመዝጋቢ የሆኑ እና የዘመኑን ግብር የከፈሉ በጠቅላላ ሰራ ተቋራጭነት ወይም በህንፃ ግንባታ ደረጃ-አንድ ወይም ደረጃ ሁለት ሥራ-ተቋራጭ የሆኑ ተጫራቾች መሳተፍ ይችላሉ፡፡
የጨረታ ማስከበሪያ ብር 300,000.00 (ሶስት መቶ ሺ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኋላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል::
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው በሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ ብር 100.00/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ጨረታ ቁጥር SSNT-T-382 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን ቴክኒካል እና ፋይናንሻል ዋናውን እና ኮፒ በተለያየ ኤንቨሎፕ በማሸግ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል እስከ ሰኔ 23 ቀን 2015 ከቀኑ 8:30 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መሥሪያ ቤት ግቢ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ +251 115 17 4028/8025
ኢ-ሜይል: AddisGEW@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Kazakhstan,Uzbekistan & Turkmenistan
. In addition to the previously required qualitative data, the current market growth, changing market environment and dynamism of operation demanded the use of tendering and affixing additional quantitative data.
Contact person: Abreham Muluken (Mr.)
Manager Cargo Market Research, Distribution and Promotion
Email: AbrehamM@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines Group, Headquarter, Bole International Airport,
Cargo Terminal 2, 1st Floor Office No. 104
Addis Ababa, Ethiopia
P.O.Box 1755
Phone: +251115178022
OR
Contact person: Michael Endale (Mr.)
Area Manager Russia, Ethiopian Airlines Group
Email: Michael Endale <MichaelEnd@ethiopianairlines.com>
Office: Ethiopian Airlines, Olympiysky prospect,, 14 129090 ,BC Diamond Hall 7th Floor, Aviareps Office Moscow, Russia
Telephone: +7 (495) 937 59 50 ext. 216
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
Interested applicants can get the tender document and other information from above addresses and / or this link www.ethiopianairlines.com under Tender Document page
Interested applicants can get the tender document from the attachment .
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T381
Ethiopian Airlines Group invites interested potential Banquet Casual suppliers for Ethiopian Skylight Hotel. Any Banquet Casual suppliers legally established with latest renewed trade license for 2015 E.C, with TIN & VAT Registration certificate, minimum of 5 years of experience in the in the hospitality industry, in the food and beverage industry, with a history of catering and banquet services and who expertise in supplying qualified Banquet Casuals can participate on the bid and can get the tender document.
Bidders should deposit ETB 100.00 (One hundred birr only) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring the tender number SSNT-T381 to Ethiopian Airlines Account Number 1000006958277 (E-99) and shall email the scanned copy of the deposit slip to the below email address and will get the Tender document by return Email. Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount ETB 50,000.00 (Fifty Thousand Ethiopian Birr) in the name of Ethiopian Airlines Group. The deposit CPO received from unsuccessful bidders will be returned.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their Technical and Financial Bid Proposal on or before June 27 2023, @03:00PM. The bid will be opened on the same date at 3:30 PM at Ethiopian Airlines Compound in the presence of bidders or their legal representatives.
For more information, please contact the below address.
For additional information: -
Ethiopian Airlines Group
Addis Ababa, Bole International Airport.
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-42-58
E-mail: TessemaH@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T381
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለስካይላይት ሆቴል ጊዚያዊ የመስተንግዶ ሰራተኞች አቅራቢ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ለስራው ብቁ የሆነ ማንኛውም የመስተንግዶ አቅራቢ ድርጅት በህጋዊ መንገድ የተቋቋመ፣ ለ2015 ዓ.ም.አዲስ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያለው፣ የቲን እና የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) የምዝገባ ሰርተፍኬት ያለው፣ በሙያው ዘርፉ ማለትም በመስተንግዶ ኢንዱስትሪ፣ በምግብና መጠጥ ኢንዱስትሪ፣ በምግብ ዝግጅት እና የድግስ አገልግሎት ውስጥ ቢያንስ አምስት ዓመት ልምድ ያለው እና ብቁ የሆኑ የ Banquet Casuals በማቅረብ ረገድ ልምድ ያለው በጨረታው ላይ መሳተፍ እና የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ይችላል።
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው በሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ ብር 100.00/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ጨረታ ቁጥር SSNT-T381 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
የጨረታ ማስከበሪያ ሀምሳ ሺህ (50,000.00) የኢትዮጵያ ብር በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኋላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል::ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል እስከ ሰኔ 20 2015 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መሥሪያ ቤት ግቢ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-42-58
ኢ-ሜይል: TessemaH@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T380
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለኢትዮጵያ ኮርፖሬት/ሥርዓት ሰፊ የማስታወቂያ እና የፈጠራ ይዘት ልማት አማካሪ ብቁ ተወዳዳሪዎችን ለመጋበዝ ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች፣ የምታማሉ አማካሪዎች ጨረታውን እንዲሳተፉ ይጋብዛል
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T380 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
በጨረታው የሚካፈል ማንኛውም ተጫራች ለሚጫረትበት(ስራ) ብር 100,000.00 (መቶ ሺህ ብር) የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካልና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ፎቶ ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል እስከ ሰኔ 13 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ፓስ ቢሮ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 4552
ኢ-ሜይል: BirtukanS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Notice of Invitation for National Bid
Bid Announcement No. SSNT-T380
Ethiopian Airlines Group intend to invite qualified bidders for Consultant On Advertising & Creative Content Development for Ethiopian Corporate/System Wide.
Thus, Ethiopian Airlines Group(ETG) now invites eligible bidders who fulfill the following requirements and providing the necessary documents of the stated project.
Bidding is open to all bidders as specified and defined in the Bidding Documents. Bidders should deposit non-refundable ETB100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T380 Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email. Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of Birr 100,000.00 (One hundred Thousand Birr only) in the name of Ethiopian Airlines Group.
Bidders shall submit four envelopes which shall be sealed in an outer envelope: Qualification Application which consists one Original and Copy of the Technical offer document that shall be sealed in two separate envelopes and marked as Technical Proposal Original/Copy each to the respective envelope. Then Seal these in one Bigger Envelop and mark it as Technical Proposal.
Financial Document, which consist one Original and Copy of financial offer document that shall be sealed in two separate envelops marked as Financial Offer Original/Copy each to the respective envelope. Then Seal these in one bigger envelop and Mark as Financial Offer.
Evaluation is to be carried out in two stages, Technical and Financial Bids of the Bidders. Bid document as stipulated in above must be delivered to the address below on/before June 20, 2023 at 2:30pm. The bid will be opened the same date at 3:00pm at Ethiopian Airlines Bole international airport Pass bureau building in the presence of bidders or their legal representatives and only the Technical Documents and Bid bond will be opened.
For more information: Address:
Ethiopian Airlines Group, Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical and CA office.
Email:BirtukanS@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 45 52.
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid for representing Ethiopian Airlines Group in the sales territory of Denmark as cargo General Sales and Services Agent (GSSA)
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Denmark. In addition to the previously required qualitative data, the current market growth, changing market environment and dynamism of operation demanded the use of tendering and affixing additional quantitative data.
Contact person: Abreham Muluken (Mr.)
Manager Cargo Market Research, Distribution and Promotion
Email: AbrehamM@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines Group, Headquarter, Bole International Airport,
Cargo Terminal 2, 1st Floor Office No. 104
Addis Ababa, Ethiopia
P.O.Box 1755
Phone: +251115178022
OR
Contact person: Zebiba Miftah (Mrs.)
Area Manager Denmark , Ethiopian Airlines Group
Email: ZebibaM@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines , Vester Farimagsgade 3 , 1 floor , 1606 Copenhagen, Denmark
Telephone: +45 31 44 99 07
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid for representing Ethiopian Airlines Group in the sales territory of Peru as cargo General Sales & Services Agent (GSSA)
June 01, 2023
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Peru. In addition to the previously required qualitative data, the current market growth, changing market environment and dynamism of operation demanded the use of tendering and affixing additional quantitative data.
ET area office address / Contact person for territory /: Peru.
Contact person: Solomon Tesfaye (Mr.)
Email: solomontesf@ethiopianairlines.com
Phone: +573223967765
Manager Cargo Market Research, Distribution & Promotion/Addis Ababa, Ethiopia
Contact person: Abreham Muluken (Mr.)
Email: AbrehamM@ethiopianairlines.com
Phone: +251115178022
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender process are:
Interested applicants can get the draft tender document from attachment
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T-377
Ethiopian Airlines Group (ETG) hereby invites potential bidders for the design, supply, delivery, installation, and commissioning of firefighting and fire protection systems for engine test cell building and fuel storage tanks.
Therefore, EAG invites eligible bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
Ethiopian Airlines Group,
Bole International Airport Head Quarters,
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Attention: Assefa Hailu
Tel. 0115-17-49-18
E-mail: assefah@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
ጨረታ ቁጥር: - SSNT-T-377
የአየር መንገድ ግሩፕ ለሞተር መሞከሪያ ህንፃ እና ነዳጅ ማከማቻ ታንከር ሥፍራ የእሳት አደጋ መከላከልና ጥበቃ ሥርዓት ዲዛይን፣ አቅርቦት፣ ተከላ ሥራ በአገልግሎት ሰጭ/ተቋራጭ ድርጅት ማሣራት ይፈልጋል።
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፤
ለተጨማሪ ማብራሪያ:
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ፡
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
አሰፋ ኃይሉ
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-49-18
ኢ- ሜይል: assefah@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T376
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኤርሳይድ ግቢ ውስጥ የበረራ ምግብ አገልግኖትን ጥገና፣ የንፅህና መልሶ ማቋቋም እና የማጠናቀቂያ ስራዎችን ለማሰራት ብቁ ተወዳዳሪዎችን ለመጋበዝ ይፈልጋል፡፡ የፕሮጀክቱ ማጠናቀቂያ ጊዜ በ 120 የቀን መቁጠሪያ ቀናት ውስጥ ይሆናል፡፡ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች፣ አስፈላጊውን የሰው ሃይል፣ ማሽንና የግንባታ ግብዓት ማሟላት የሚችሉ ሥራ ተቋራጮች ስራውን ለማከናወን ጨረታውን እንዲሳተፉ ይጋብዛል
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T376 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
በጨረታው የሚካፈል ማንኛውም ተጫራች ለሚጫረትበት(ስራ) ብር 100,000.00 (መቶ ሺህ ብር) የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካልና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ፎቶ ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል እስከ ግንቦት 29 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ፓስ ቢሮ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 4552
ኢ-ሜይል: BirtukanS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Notice of Invitation for National Bid
Bid Announcement No. SSNT-T376
Ethiopian Airlines Group intends to invites qualified bidders for Maintenance and restoration of sanitary & finishing works of inflight catering facility at Bole international airport, Ethiopian airlines airside compound.
The project shall be completed within 120 calendar days. Thus, Ethiopian Airlines Group(ETG) now invites eligible bidders who fulfill the following requirements and providing the necessary labor, material and equipment for the Design and Construction works of the stated project.
Bidding is open to all bidders as specified and defined in the Bidding Documents. Bidders should deposit non-refundable ETB100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T376 Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email. Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of Birr 100,000.00 (One hundred Thousand Birr only) in the name of Ethiopian Airlines Group.
Bidders shall submit four envelopes which shall be sealed in an outer envelope: Qualification Application which consists one Original and Copy of the Technical offer document that shall be sealed in two separate envelopes and marked as Technical Proposal Original/Copy each to the respective envelope. Then Seal these in one Bigger Envelop and mark it as Technical Proposal.
Financial Document, which consist one Original and Copy of financial offer document that shall be sealed in two separate envelops marked as Financial Offer Original/Copy each to the respective envelope. Then Seal these in one bigger envelop and Mark as Financial Offer.
Evaluation is to be carried out in two stages, Technical and Financial Bids of the Bidders. Bid document as stipulated in above must be delivered to the address below on/before June 6, 2023 at 2:30pm. The bid will be opened the same date at 3:00pm at Ethiopian Airlines Bole international airport Pass bureau building in the presence of bidders or their legal representatives and only the Technical Documents and Bid bond will be opened.
For more information: Address:
Ethiopian Airlines Group, Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical and CA office.
Email:BirtukanS@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 45 52.
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Notification for Bid Cancellation for the Ethiopian Cultural Restaurant Tender
It has been recalled that Ethiopian airlines group advertised open bid for the Ethiopian Cultural Restaurant Service on Concession Modality at Addis Ababa Bole International Airport Terminal II on concession business modality with tender number SSNT-T373.
This is therefore, to notify that Ethiopian Airlines Group has decided to cancel the referenced Tender fully.
Thank you for your understanding.
የኢትዮጵያአየርመንገድግሩፕ-የኢትዮጵያባህላዊምግብአገልግሎት ጨረታስለመሰረዝ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የኢትዮጵያ ባህላዊ ምግብ አገልግሎት (Ethiopian Cultural Restaurant) በገቢ መጋራት አሰራር (Concession Business Modality) በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት የመንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል 2 ውስጥ የሚገኝ ባዶ ቦታ በጨረታ ቁጥር SSNT-T373 አወዳድሮ ለማሰራት ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ ማውጣቱ ይታወሳል።
ይሁንና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታውን ሙሉ ለሙሉ የሰረዘ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
እናመሰግናለን፡፡
It has been recalled that Ethiopian airlines advertised open bid for Duty Free Retail Business for two spaces located at Addis Ababa Bole International Airport Terminal Two with concession business modality with tender number SSNT-T371.
This is therefore, to notify that Ethiopian Airlines Group decided to partially cancel the tender for Duty free business with code Number of the premises DA-4b4 with its area 503 M2 and continue the bidding process only for the second space with code of premises da-3a with its area 286 M2.
Thus, all bidders are requested to submit their bid proposal only for one space which is premises da-3a with its area 286 M2.
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T374
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential Manufacturer/s for the purchase of Liquid Hand Soap, Liquid Soap and Bleach 5% on a long-term contractual basis.
Any legally established Manufacturer with Valid Trade License for the current year, able to provide Product Quality certificate from accrediting body, trade name certificate, renewed commercial registration, current year taxpayer and VAT/TIN Registration, Minimum of two (2) Years’ experience in manufacturing liquid hand soap, liquid soap and bleach can provide samples as parts of the proposal and have license valid license to participate on government bids can get the tender. Only Manufacturer/s can participate on the tender.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T374 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip and their company name to the below address to get the Tender document by return email.
Bidders must submit Birr 50,000.00/ Fifty Thousand birr/ as a bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee in the name of Ethiopian Airlines Group.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their Technical and Financial Bid Proposal (responses to the bid) up to May 12, 2023. The bid will be closed on May 12, 2023 at 2:30 PM and will be opened the same date at 3:00 PM at Ethiopian Airlines Group Headquarter in the presence of bidders or their representatives.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport
Strategic Sourcing N-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 011-517-4028/8025
E-mail: AynalemAy@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T374
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ፈሳሽ የእጅ ሳሙና ፣ፈሳሽ ሳሙና እና በረኪና በቋሚነት ሊያቀርቡ የሚችሉ አምራች ድርጅቶችን ብቻ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል። ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517-4028/8025
ኢ-ሜይል: AynalemAy@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
INVITATION TO BID
Bid Announcement No. SSNT-T373
Ethiopian Airlines Group-Ethiopian Airports intends to conduct a bid to rent out space allocated for Ethiopian Cultural Restaurant service on concession modality at Addis Ababa Bole International Airport Terminal 2.
Hence, ETG invites all interested and eligible bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
Bids must be submitted in separate envelopes i.e., the original and copy Technical Proposal, original and copy Financial Offer, and original Bid Security; and one outer envelope, duly marking the inner envelopes as “ORIGINAL” and “COPIES” document delivered to Ethiopian Airlines Group, Strategic Sourcing Non-Technical section before/on May 10, 2023, at 3:00PM. The bid will be opened on the same date at 3:30PM at Ethiopian Airlines Group head office, in the bidding room around Flight Operation Building in the presence of those interested bidders or their representatives.
For more information; please contact the below address: -
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel: +251-115-17-89-18
E-mail: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T373
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ-የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት የመንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል 2 ውስጥ በሚገኝ ባዶ ቦታ የኢትዮጵያ ባህላዊ ምግብ አገልግሎት (Ethiopian Cultural Restaurant) በገቢ መጋራት አሰራር (Concession Business Modality) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማከራየት ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ግንቦት 2 ቀን 2015 ዓ.ም. ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ከታች ባለው ኢሜል አድራሻ ፍላጎት በማሳወቅ የጨረታ ሰነዱን በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ዋናውን እና ቅጂውን ቴክኒካል ሰነድ፣ ዋናውን እና ቅጂውን ፋይናንሻል ሰነድ እና የጨረታ ማስያዣ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል እስከ ግንቦት 2 ቀን 2015 ዓ.ም. ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት በተመሳሳይ ቀን 9፡30 ሰዓት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤት በበረራ ኦፕሬሽን ህንፃ አጠገብ በሚገኘው በጨረታ መክፈቻ አዳራሽ ውስጥ ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
በስልክ ቁጥር፡ +251-115-17-89-18 በመደወል መጠየቅ ይቻላል::
ኢሜል: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation to Tender for Food Court Service for The Employees of Ethiopian Airlines Group
Bid Announcement No.: SNNT-T372
Ethiopian Airlines Group intends to invite in Food Court concept service providers who can serve in the cubicle built within its existing employee Cafeteria facilities for the coming three years on a contractual basis.
The Cubicles will have a free-of-charge provision for electric power, water supply, and drainage facilities. Caterers are expected to come with prepared/pre-cooked food that will require minimal preparation before serving. Any interested Caterers are expected to provide the following minimum requirements to be eligible for evaluation:
Bids must be submitted in separate envelopes i.e., the (Technical Proposal, Financial Offer, and Bid Security) and one outer envelope, duly marking the inner envelopes as “ORIGINAL” and “COPIES” document delivered to Ethiopian Airlines Group, Strategic Sourcing Non-Technical section before/on May 4, 2023, at 3:00PM. The bid will be opened on the same date at 3:30 PM at Ethiopian Airlines Group head office, in the bidding room around the Flight Operation Building in the presence of those interested bidders or their representatives.
For more information; please contact the below address: -
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel: +251-115-17-89-18
E-mail: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ሠራተኞች የካፍቴሪያ አገልግሎት የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SNNT-T372
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለሠራተኞች የካፍቴሪያ አገልግሎት አቅራቢ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለሶስት ዓመት በኮንትራት ስምምነት ለማሰራት ይፈልጋል።
የመሥሪያ ቦታው የኤሌክትሪክ ሃይል፣ የውሃ አቅርቦት እና የፈሳሽ አገልግሎት ከክፍያ ነጻ አቅርቦት ይኖረዋል። በምግብ አቅርቦት የሙያ ዘርፍ ህጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያለው ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡ በጨረታው የሚያሸንፍ ተጫራች ቀድመው የተዘጋጁ(Pre-cooked) ምግቦችን ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡
በተጨማሪ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ማሟላት ይኖርባቸዋል: -
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ሚያዝያ 26 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ከታች ባለው ኢሜል አድራሻ ፍላጎት በማሳወቅ የጨረታ ሰነዱን ከክፍያ ነፃ በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል እስከ ሚያዝያ 26 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት በተመሳሳይ ቀን 9፡30 ሰዓት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤት በበረራ ኦፕሬሽን ህንፃ አጠገብ በሚገኘው በጨረታ መክፈቻ አዳራሽ ውስጥ ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
በስልክ ቁጥር፡ +251-115-17-89-18 በመደወል መጠየቅ ይቻላል::
ኢሜል: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T371
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ-የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት የመንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል 2 ውስጥ በሚገኙ ባዶ ቦታዎች ላይ ከቀረጥ ነጻ የችርቻሮ ንግድ አገልግሎቶትን (Duty Free Retail Business) በገቢ መጋራት አሰራር (Concession Business Modality) መስጠት የሚፈልጉ ባለሀብቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማከራየት ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካል እና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ፎቶ ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል እስከ ሚያዝያ 25 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ስዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ፓስ ቢሮ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-8953
ኢ-ሜይል: LimenihG@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Invitation for National Bid
Bid Announcement No. SSNT-T371
Ethiopian Airlines Group-Ethiopian Airports intends to invite qualified bidders who are Interested and Capable to provide Duty Free Retail Business located at Addis Ababa Bole International Airport Terminal Two with concession business modality.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
Bidders are required to bring both Technical and Financial Bids which consist both original and copy that shall be sealed in separate envelops and marked as Original and Copy on/before May 03, 2023 at 3:00pm. The bid will be opened the same date at 3:30pm at Ethiopian Airlines Bole international airport Pass bureau building.
For more information, please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical and CA office.
Email: LimenihG@ethiopianairlines.com
Tel: +251- 115 -17 8-953
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Lesotho & Swaziland.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mr. Abel Yifru - Area Manager South Africa, Ethiopian Airlines
Email : AbelY@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines, ICONIC Business Park, 251 Kent Avenue, Ferndale, Randburg, South Africa,
Telephone: +27113261190
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
Bid Announcement No.: SSNT-T370
For additional information, please contact the below address:
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: +251115-17-89-18
E-mail: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
ድጋሚ የወጣ የጨረታማስታወቂያ
የጨረታቁጥር: SSNT-T370
ለተጨማሪ ማብራሪያ: የኢትዮጵያአየርመንገድግሩፕ፡-
ቦሌአለምአቀፍአየርማረፊያዋናመስሪያቤት
ስትራቴጂክሶርሲንግነንቴክኒካልክፍል
ስልክቁጥር፡+25111-517-89-18
ኢ-ሜይል: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation to Tender
Bid Announcement No.: - SSNT-T366
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential Import customs clearing service providers at Addis Ababa Bole International Airport and transferring the goods to Ethiopian Skylight Hotel with a three (3) years contract.
Any company legally established in Ethiopia with valid and renewed trade license in the above-mentioned service with two (2) years and above working experience and have VAT registration certificate, TIN (Tax Identification Number), Tax Clearance Certificate and Valid License to participate on Governmental Bids and can participate in the bid
Interested bidders should deposit non-refundable ETB100 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T366 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scan copy of the deposit slip to the below address and will get the Bid document.
Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of Birr 100,000.00 (One Hundred Thousand Birr) in the name of Ethiopian Airlines Group. The deposited CPO received from unsuccessful bidders will be returned.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their Technical and Financial Bid Proposal not later than April 24, 2023 at 03:00PM. The bid will be opened on the same date at 3:30 PM at Ethiopian Airlines Compound in the presence of bidders or their representatives.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Procurement and Supply chain Management Department
Tel. 011 517 8918
E-mail: EskedarG@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SSNT-T366
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለሰካይላይት ሆቴል አገልግሎት የሚዉሉ ከተለያዩ ሀገራት የሚያስመጣቸዉን የምግብ እና ከምግብ ጋር የተያያዙ ዕቃዎችን የጉምሩክ ክሊራንስ ጨርሰው ከኤርፖርት ወደ ሆቴሉ የማጓጓዝ አገልግሎት የሚሰጡ ድርጅቶችን በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም በኢትዮጵያ ከላይ በተጠቀሰው የአገልግሎት ዘርፍ ህጋዊና የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው ፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና በመንግስት ጨረታዎች ላይ ለመሳተፍ ጊዜው ያላለፈበት ፈቃድ ያላቸው የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ምዝገባ የምስክር ወረቀት ፣ የግብር መለያ ቁጥር (TIN) ያላቸው እና ሁለት ዓመትና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያላቸው ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች ለጨረታ በቀረበው ቦታ የጨረታ ማስከበሪያ ብር መቶሽህ (100,000.00 ብር) በባንክ የተረጋገጠ /ሲፒኦ/ ወይም ቅድመ ሁኔታ የሌለው ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ አሸናፊው ከተለየ በኋላ በጨረታው ለተሸነፋት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T366 በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ሠነድ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እሰከ ሚያዚያ 16 ቀን 2015 ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት ውስጥ በተመሳሳይ ቀን ሚያዚያ 16, 2015 ከቀኑ በ9፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ፕሮኪውርመንት እና ሰፕላይ ቼ ይን ማኔጅመንት ክፍል
በስልክ ቁጥር 011 5178918
ኢ-ሜይል: EskedarG@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T369…………
For more information, please contact us with the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing N-Technical
Tel.: +251 115 174258
E-mail: selamawita@ethiopianairlines.com
The Ethiopian Airlines Group reserves the right to accept any or reject any or all bids.
The Ethiopian Airlines Group
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T369
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ሕጋዊ ኮንትራክተሮችን አወዳድሮ ለማሰራት ይፈለጋል ሥራው በኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋናው መስሪያ ቤትና በአዲስ አበባ ቦሌ አለም አቀፍ ኤርፖርት ለመጠጥ አና ለእሳት አደጋ መከላከያ የሚውል የውሃ አቅርቦት ሲስተም ማሻሻያ ፕሮጀክት በማጥናት፣ የዲዛይንና ግንባታ ስራ በላምፕ ሰም ኮንትራት ማሰራት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡
ሀ) የ 2015/እ.ኤ.አ 2021/22 የታደሰ የንግድ ሥራ ፊቃድ፣ሰልጣን ካለው አካል መስሪያ ቤት በዘርፉ ለመሰማራት የታደሰ የብቃት ማረጋግጫ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል እና TIN ምዝገባ ወረቀት ያለው፣ VAT ተመዝጋቢ የሆነ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ በውሃ ስራዎቸ ጠቅላላ ሰራ ተቋራጭነት ደረጃ-አንድ ወይም በጠቅላላ ስራ ተቋራጭነት ደረጃ-አንድ. ሥራ-ተቋራጭ የሆነ::
ለ) ተጫራቹ ከጨረታ ሰንዱ ጋር ዝርዝር ጥናተና ዲዛየኑን ለማክናውን የሚያስችል በወሃ ሰራዎቸ የምሀንደስና ማማከር አግለግሎት የታደሰ ደረጃ -1 ፈቃድ ካለው ወይም የውሃ ስራዎቸ አማካሪ ድርጀት ሆኖ የ 2015/እ።አ፣አ 2021/22 የታደሰ የንግድ ሥራ ፊቃድ፣ሰልጣን ካለው አካል መስሪያ ቤት ይወሃ ስራዎቸ ደርጃ-1 የታደሰ የብቃት ማረጋግጫ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል እና TIN ምዝገባ ወረቀት ያለው፣ VAT ተመዝጋቢ የሆነ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ድርጅት ጋረ ሰራወን ለመስራተ የተረጋገጠ ስምምነት ማቅረብ ይኖርበታል
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-17-4258.
ኢ-ሜይል: : selamawita@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Bid Announcement No. SSNT T-367
Ethiopian Airlines Group (ETG) intends Bidder for the Production of Branding Materials and printing. Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder:
For more information; please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical office.
Email: AddisGEW@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 4028/8025
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር SSNT T- 367
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የተለያዩ የማስታወቂያ ህትመት ስራዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መስሪያ ቤት
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር- 011-517-4028/8025
ኢ-ሜል AddisGEW@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Bid Announcement No. SSNT-T365
Ethiopian Airlines Group invites interested consultancy services providers for design review, construction supervision, and contract administration services for Ethiopian airlines headquarters building at bole international airport. Any consultancy services company legally established with latest renewed trade license for 2015 E.C, with TIN & VAT Registration certificate, relevant professional practice certificates and Category-I bidders can participate on the re-bid and can get the tender document.
Bidders should deposit ETB 100.00 (One hundred birr only) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring the tender number SSNT-T365 to Ethiopian Airlines Account Number 1000006958277 (E-99) and shall email the scanned copy of the deposit slip to the below email address and will get the Tender document by return Email. Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount USD 50,000.00 (Fifty Thousand United States Dollar) or Equivalent Ethiopian Birr in the name of Ethiopian Airlines Group. The deposit CPO received from unsuccessful bidders will be returned.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their Technical and Financial Bid Proposal on or before March 22 2023, @03:00PM. The bid will be opened on the same date at 3:30 PM at Ethiopian Airlines Compound in the presence of bidders or their legal representatives.
For more information, please contact the below address.
For additional information: -
Ethiopian Airlines Group
Addis Ababa, Bole International Airport.
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-42-58
E-mail: TessemaH@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T365
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ አዲስ አበባ ቦሌ ለሚገነባው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መሥሪያ ቤት የዲዛይን ግምገማና ማፅደቅ፣ የግንባታ ቁጥጥር እና የኮንትራት አስተዳደር የማማከር አገልግሎት ስራን ማሰራት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም በደረጃ አንድ እና ከዚያ በላይ ተዛማጅነት ባለው ስራ አማካሪዎች ሆነው የተመዘገቡ እና የ2015 ዓ.ም የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል ፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው በሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ ብር 100.00/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ጨረታ ቁጥር SSNT-T365 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡የጨረታ ማስከበሪያ ሀምሳ ሺህ የአሜሪካን ዶላር (50,000.00 የአሜሪካ ዶላር) ወይም ተመጣጣኝ የኢትዮጵያ ብር በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኋላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል::
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል እስከ መጋቢት 13 2015 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መሥሪያ ቤት ግቢ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-42-58
ኢ-ሜይል: TessemaH@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Bid Announcement No. SSNT-T362
It’s been recalled that Ethiopian Airlines Group has been announced a tender for the Design, Supply, Installation, and Commissioning of Firefighting and Prevention System at Arba Minch Airport on The Ethiopian Herald and Addis Zemen Newspapers. Accordingly, this is to inform you that the deadline for the bid closing date is extended from February 8, 2023 to February 17, 2023 at 3:30 pm and opened same date at 3:30 pm.
የጨረታ መዝጊያ ቀን ማራዘሚያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T362
እንደሚታውቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በአርባ ምንጭ ኤርፖርት የእሳት ማጥፊያ እና መከላከያ ስርዓት/Firefighting and Prevention System/ንድፍ፣ አቅርቦት እና ተከላ ሥራ በዘ ኢትዮጵያን ሄራልድ እና በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጨረታ ማስታወቂያ ማዉጣቱ ይታወቀል፡፡ ስለሆነም የጨረታ መዝጊያዉ ከየካቲት 1 ቀን 2015 ዓ.ም ወደ የካቲት 10 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ የተራዘመ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር GWCM&SA-T001/15
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ሲገለገልበት የነበረውን የተለያዩ ተሽከርካሪዎች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 400.00 ብር/አራት መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር GWCM&SA-T001/15 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ ጉዳዩን (Email Subject) “GWCM&SA-T001/15” በማድረግ መላክ እና የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ሰርኘለስ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች ለሚጫረቱበት መኪና ለእያንዳንዱ 40,000 (አርባ ሺ ብር) የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ጨረታ ከመከፈቱ በፊት በታሸገው ኤንቨሎፕ ውስጥ በማስገባት ማቅረብ አለባቸው፡፡ አሸናፊ ለሆኑት የጨረታ ማስከበሪያ በሚከፍሉት ዋጋ ውስጥ የሚታሰብ ይሆናል፡፡ ለተሸነፉ ተጫራቾች የጨረታ ግምገማ ውጤት ከተገለጸ ቦኋላ ሲፒኦ ተመላሽ ይደረጋል፡፡
ጨረታው የካቲት 06 ቀን/2015ዓ.ም. ከቀኑ በ5፡00ሰ0ት ተዘግቶ በዚያኑ ዕለት ማለት የካቲት 06 ቀን/2015ዓ.ም.. ከቀኑ በ5፡30 ሰዐት በኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መስሪያ ቤት አቬሽን አካዳሚ ኦዲተሪየም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡. ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን መግዛት የሚፈልጉትን ያገለገለው ተሸከርካሪ ዋጋ ዋናውን እና ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ እስከ የካቲት 06ቀን /2015ዓም እስከ ቀኑ 5፡30 ሰዐት ድረስ ብቻ ከላይ በተገለጸው የድርጅቱ ጽ/ቤት አድራሻ በመገኘት የጨረታ ሰነድ አቅራቢዎች ዝርዘር ላይ በመመዝገብ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
ማንኛውም ተጫራች ከየካቲት 02 እስክ 03 ቀን/2015ዓ.ም. ተሸከርካሪው በሚገኝበት አድራሻ አዲስ አበባ ቦሌ አየር መንገድ ቡልቡላ ሳይት እና ኤርፓርት ጋራጅ በድርጅቱ ቅጥር ጊቢ በአካል በመገኘት መመልከት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች አሸናፊው ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ የጨረታ አሸነፊው በ10ቀናት ከፍለው በ15 ቀናት ውስጥ ንብረቱን የማንሳት ግዴታ አለበት፡፡ በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውስጥ ካላነሳ ያስያዘው ገንዘብ ተመላሽ አይሆንም፡፡ የጨረታ ማስከበሪያው ለድርጅቱ ገቢ ይሆናል፡፡ ከአሸናፊነቱም ይሰረዛል፡፡
በጨረታ ያሸነፈው ተጫራች የመኪናውን ማጓጓዣ፣ የማስጫኛ እና ልዩ ልዩ ወጪዎች በጨረታ አሸናፊው የሚከፈል ይሆናል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
ግሩኘ ዋራንቲኮንትራት ማኔጅመንት እና ሰርኘለስ ኦድሚንስትሬሽን ክፍል
ስልክ ቁጥር 011517-8824/4256/8544
ኢ-ሜይል: SURAFELA@ethiopianairlines.com
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ የመሰረዝ
ወይም የማሻሻል መብቱ የተጠበቀ ነው።
INVITATION FOR BID
Bid Announcement No.: SSNT-T362
For additional information, please contact the below address:
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: +251115-17-89-18
E-mail: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታቁጥር: SSNT-T362
ለተጨማሪ ማብራሪያ: የኢትዮጵያአየርመንገድግሩፕ፡-
ቦሌአለምአቀፍአየርማረፊያዋናመስሪያቤት
ስትራቴጂክሶርሲንግነንቴክኒካልክፍል
ስልክቁጥር፡+25111-517-89-18
ኢ-ሜይል: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T361
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential Liquid Carbon Dioxide (LCO2) suppliers to produce Dry Ice under contractual basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For additional information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-8953
E-mail: TeymeT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T361
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ Dry Ice ለማምረት ግብዓት የሚሆን ፈሳሽ ካርቦንዳይኦክሳይድ (Liquid Carbon Dioxide (LCO2)) ከሚያቀርቡ ድርጅቶች ጋር በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመስራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-8953
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Turkmenistan.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mr. Michael Endale- Area manager, Russia and CIS, Ethiopian Airlines
Email : MichaelEnd@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines, Olympiysky prospect,, 14 129090 ,BC Diamond Hall 7th Floor, Aviareps Office Moscow, Russia.
Telephone: +7 (495) 937 59 50
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T360
Ethiopian Airlines Group intends to conduct bid for the selection of potential Manufacturer/s for the purchase of Liquid Hand Soap on a long-term contractual basis.
Any legally established Manufacturer with Valid Trade License for the current year, able to provide Product Quality assurance from accrediting body, trade name certificate, renewed commercial registration, current year taxpayer and VAT/TIN Registration, Minimum of two (2) Years’ experience in manufacturing liquid hand soap, can provide samples as parts of the proposal and have license from public procurement and administration agency to participate in a bid can get the tender. Only Manufacturer/s can participate on the tender.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T360 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip and their Company name to the below address and will get the Tender document through their E-mail address.
Bidders must submit Birr 50,000.00/ Fifty Thousand birr/ as a bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee from any certified financial institution in the name of Ethiopian Airlines Group.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their Technical and Financial Bid Proposal (responses to the bid) up to January 26, 2023. The bid will be closed on January 26, 2023 at 2:30 PM and will be opened the same date at 3:30 PM at Ethiopian Airlines Group Headquarter in the presence of bidders or their representatives.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport
Strategic Sourcing N-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 011-517-8025/4028
E-mail: AynalemAy@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T360
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ፈሳሽ የእጅ ሳሙና በቋሚነት ሊያቀርቡ የሚችሉ አምራች ድርጅቶችን ብቻ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል። ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517-8025/4028
ኢ-ሜይል: AynalemAy@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Albania.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Yemesrach Alemayehu- Area Manager Italy and Southern Europe, Ethiopian Airlines Group
Email : YemisrachAl@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines , Via Leonida Bissolati 54, 00187 Roma, Italy.
Telephone: +390642009220
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
የጨረታመዝጊያቀንማራዘሚያ
የጨረታቁጥር: - SSNT-T356
እንደሚታውቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ Design Review, Building, Financing and Commissioning of Ethiopian Airlines Group Headquarter Building Project on Turn-Key Basis አገልግሎት ለማግ'ት በ ዘ ኢትዮጵያን ሄራልድ እና በአዲስ ዘመን ጨረታ ማዉ×ቱ ይታወቀል፡፡ ስለሆነም የጨረታ መዝጊያዉ ቀን ከጥር 18 2015 ወደ የካቲት 3፣ 2015 የተራዘመ መሆኑን እናሳዉቃል፡፡
Bid closing time Extension
Bid Announcement No. SSNT-T356
It’s been recalled that Ethiopian Airlines Group has been announced a tender, bid for the Design Review, Building, Financing and Commissioning of Ethiopian Airlines Group Headquarter Building Project On Turn-Key Basis on The Ethiopian Herald and Addis Zemen Newspapers. Accordingly, this is to inform you that the deadline for the bid closing date is extended from January 26 to February 10, 2023 same time.
Invitation for Tender
Bid Announcement No. SSNT-T356
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified bidders for the Design Review, Build, Financing and Commissioning of Ethiopian Air Lines Group Head Quarters Building Project on Turn-Key Basis. Hence, ETG invites all interested and eligible Contractors who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information; please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing Non-Technical
Email: HELENN@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 4028
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታቁጥር: -SSNT-T356
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በአዲስ አበባ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ Design Review, Build, Financing and Commissioning of Ethiopian Air Lines Group Head Quarters Building Project on Turn-Key Basis ብቁ ተቋራጭ ተወዳዳሪዎችን ለመጋበዝ ይፈልጋል፡፡ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች፣ አስፈላጊውን የሰው ሃይል፣ ማሽንና የግንባታ ግብዓት ማሟላት የሚችሉ ሥራ ተቋራጮች ስራውን ለማከናወን ጨረታውን እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
በዘርፉ ለመሰማራት የሚያስችል የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፍቃድ ከሚሰጥ ህጋዊ አካል ለ2015 ዓ.ም የታደሰ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ (GC/BC-1) ፣ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል፣
የመንግስት መስሪያ ቤቶች በሚያወጡት ጨረታ ውስጥ ለመሳተፍ ከገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር የተሰጠ ጊዜው ያላለፈበት የምዝገባ ወረቀት ማቅረብ የሚችል፣
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 4028
ኢ-ሜይል: HELENN@ethiopianairlines.com
INVITATION FOR BID
Bid Announcement No.: SSNT-T355
- Construction and maintenance of watch tower and perimeter fence at Jimma Airport.
- Construction and maintenance of security fence at Assosa Airport
- Construction and maintenance of security fence at Gambela Airport
- Construction and maintenance of security fence at Lalibela Airport
- Construction and maintenance of perimeter fence at Hawassa Airport
- Construction and maintenance of perimeter fence at Gonder Airport
For additional information:-
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: +251115-17-89-18
E-mail: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታቁጥር: SSNT-T355
ለተጨማሪ ማብራሪያ: የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ፡-
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ +25111-517-89-18
ኢ-ሜይል: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Re-Invitation to bid
Bid Announcement No. SSNT-T354
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified Grade-1 (GC-1/BC-1) contractors for the design, build, financing, and commissioning of the Ethiopian Airlines Group employee housing phase II project on a turn-key basis. Hence, ETG invites all interested and eligible contractors who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information, please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical office.
Email: AshebirTe@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 4918
በድጋሜ የወጣ የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T354
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የሰራተኞች መኖሪያ ቤት ምዕራፍ ሁለት ፕሮጀክት (design, build, financing, and commissioning of the Ethiopian Airlines Group employee housing phase II project on a turn-key basis) ደረጃ-1 (GC-1/BC-1) እና ከዛ በላይ የሆኑ ተቋራጮችን በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተቋራጮች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፤
የማሻሻል መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለተጨማሪ ማብራሪያ: -
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 4918
Re-Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T348
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential different Fruits, Vegetables and Herbs product suppliers to serve customer onboard Inflight Catering, Skylight Hotel and Employee Cafeteria under contractual basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For additional information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-8953
E-mail: TeymeT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
በድጋሜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T348
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለበረራ መስተንግዶ (onboard service) ፣ ለስካይላይት ሆቴል እና ለሠራተኞች ካፍቴሪያ አገልግሎት የሚውል የተለያዩ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶችን ከሚያቀርቡ ድርጅቶች ጋር በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመስራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-8953
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Re-Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T349
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential Bread Basket and Kolo suppliers to serve customers onboard under contractual basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For additional information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-8953
E-mail: TeymeT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
በድጋሜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T349
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለበረራ መስተንግዶ (onboard service) አገልግሎት የሚውል የተለያዩ የዳቦ ማቅረቢያ ባስኬት (Bread Basket) እና የቆሎ ምርቶችን ከሚያቀርቡ ድርጅቶች ጋር በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-8953
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T353
Ethiopian Airlines Group (ETG) intends to lease spaces available at Ethiopian Skylight Hotel, Shenzhen Exhibition Hall for competent bidders on the following business types with a contract period of five (5) years:
Therefore, EAG invites eligible bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group, Bole International Airport Head Quarter,
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 0115-17-49-18
E-mail: assefah@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
ጨረታ ቁጥር: - SSNT-T353
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በስካይ ላይት ሆቴል ሼንዘን ኤግዚቢሽን አዳራሽ ውስጥ የሚገኙትን ለተለያዩ ንግድ አገልግሎት የተዘጋጁ ክፍት ቦታዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለ5 (አምስት) ዓመት በሚቆይ የውል ጊዜ ማከራየት ይፈልጋል።
የአገልግሎት ዝርዝር፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፤
ለተጨማሪ ማብራሪያ:
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ፡- ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-49-18
ኢ- ሜይል: assefah@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
BID FOR COMMERCIAL SPACES RENTAL/RE-BID/
Bid Announcement No.: SSNT-T350
Ethiopian Airlines Group (ETG) intends to lease spaces available for COVID-19 Laboratory Test Center at Ethiopian Airports Building with a contract period of three (3) years:
Therefore, ETG invites eligible bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Head Quarter
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Addis Ababa, Ethiopia
Tel.: +251-115-17-89-18
E-mail: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
ድጋሚ የወጣ የቦታ ኪራይ ጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T350
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ግቢ ዉስጥ የሚገኙትን ክፍት ቦታዎችን ለኮቪድ-19 ላብራቶሪ ምርመራ አገልግሎት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለ3 (ሶስት) ዓመት በሚቆይ የውል ጊዜ ማከራየት ይፈልጋል።
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፤
ለተጨማሪ ማብራሪያ:
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ +251-115-17-89-18
ኢ-ሜይል: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT T -346
Ethiopian Airlines Group (ETG) intends to lease space available for Bookstore shop at Bole International Airports, Terminal 2 departure area.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder:
For more information; please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical office.
Email: AddisGEW@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 8025/4028
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር SSNT T- 346
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ የውጭ ሀገር መንገደኞች ማስተናገጃ (ተርሚናል 2) ውስጥ የሚገኘውን ክፍት ቦታ ለመጻሕፍት መደብር አገልግሎት በጨረታ አወዳድሮ ለማከራየት ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መስሪያ ቤት
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር- 011-517-8025/4028
ኢ-ሜል AddisGEW@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid for representation of Ethiopian Airlines Group as General Sales and Services Agent (GSSA) in the sales territory of Denmark.
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Denmark.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mrs. Wogayehu Terefe - Area Manager Nordic & Baltic Countries, Ethiopian Airlines Group
Email : WogayehuT@ethiopianairlines.com
Office: Isafjordsgatan 32C, 164 40, Kista, Stockholm Sweden
Telephone: + 4684400060, 46702622268
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid for representation of Ethiopian Airlines Group as General Sales and Services Agent (GSSA) in the sales territory of Belarus.
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Belarus.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mr. Solomon Yadeta - Area Manager Germany and Central Europe, Ethiopian Airlines Group
Email : SolomonY@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines ,Kaiser Strasse 77, 60329 Frankfurt Am Main, Federal Republic of GERMANY,
Telephone: +491711472569,+251115177036
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid for representation of Ethiopian Airlines Group as General Sales and Services Agent (GSSA) in the sales territories of Cambodia
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSAs in the sales territories of Cambodia.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mr. Aklilu Tesfaye - Area manager, Thailand and South East Asia, Ethiopian Airlines
Email : AkliluTs@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines, 140 One Pacific Place Building, Unit 1807, Bangkok, Thailand.
Telephone: +66818251446
Planned dates for the tender processing are:
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T341
Ethiopian Airlines intends to conduct a bid for the selection of potential Manufacturer/s for the purchase of Traditional Dress.
Any company legally established with renewed trade license, VAT registration certificate and have four (4) years specific working experience can get the tender document. Micro and small enterprises can get the tender document by providing support letter from recognized authority.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) referring this tender number SSNT-T341 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of Birr 30,000.00 (Thirty Thousand birr) in the name of Ethiopian Airlines Group. The bid security received from unsuccessful bidders will be returned.
Bidders are required to submit their Technical and Financial bid proposal by email to the address indicated below or in person as per their choice. However, bid security and samples shall be submitted physically. The bid will be closed on November 22, 2022, at 3:00 PM and will be opened the same date at 3:30 PM at Ethiopian Airlines Compound in the presence of bidders or their representatives.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport
Strategic Sourcing N-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 011-517-8025
E-mail: KOYACHEWT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር SSNT-T341
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለበረራ አስተናጋጅ ሠራተኞቹ አገልግሎት የሚውሉ የሀገር ባህል ቀሚሶችን ከአምርች ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል::
ስለሆነም ለስራው ብቁ የሆኑ ተጫራቾች በሙያ ዘርፉ ቢያንስ አራት (4) ዓመት የሰሩ፣ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉና በመንግስት ጨረታዎች ለመሳተፍ ፈቃድ ያላቸው መሆን ይኖርባቸዋል፡፡ ከጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት አስፈላጊውን የድጋፍ ደብዳቤ በማቅረብ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡
የጨረታ ማስከበሪያ ብር 30,000.00 (ሰላሳ ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ወይም ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኋላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል::
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር (አንድ መቶ ብር) በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T341 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን እስከ ህዳር 13 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመጠቀም መላክ ወይም በአካል ማስገባት አለባቸው፡፡ የጨረታ ማስከበሪያ እና የመወዳደሪያ ናሙና በአካል መቅረብ ይኖርበታል፡፡ ጨረታው በተመሳሳይ ቀን ህዳር 13 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 9:30 ሰዓት ላይ ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517-8025
ኢ-ሜይል: KOYACHEWT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Bid Announcement No. SSNT-T340
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential different Fruits, Vegetables and Herbs product suppliers to service customer onboard, Skylight Hotel and Employee Cafeteria under contractual basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For additional information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-8953
E-mail: TeymeT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T340
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለበረራ መስተንግዶ (onboard service) ፣ ለስካይላይት ሆቴል እና ለሠራተኞች ካፍቴሪያ አገልግሎት የሚውል የተለያዩ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶችን ከሚያቀርቡ ድርጅቶች ጋር በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመስራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-8953
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSAs in the sales territories of Fiji and East Timor.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mr. Aklilu Tesfaye - Area manager, Thailand and South East Asia, Ethiopian Airlines
Email : AkliluTs@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines, 140 One Pacific Place Building, Unit 1807, Bangkok, Thailand.
Telephone: +66818251446
Planned dates for the tender processing are:
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No.: SSNT-T339
Ethiopian Airlines Group (ETG) intends to lease spaces available at Ethiopian Skylight Hotel, Shenzhen Exhibition Hall for competent bidders on the following business types with a contract period of five (5) years:
Therefore, EAG invites eligible bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport Head Quarter
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 0115-17-89-18
E-mail: Esayasts@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
ጨረታ ቁጥር: - SSNT-T339
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በስካይ ላይት ሆቴል ሼንዘን ኤግዚቢሽን አዳራሽ ውስጥ የሚገኙትን ለተለያዩ ንግድ አገልግሎት የተዘጋጁ ክፍት ቦታዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለ5 (አምስት) ዓመት በሚቆይ የውል ጊዜ ማከራየት ይፈልጋል።
የአገልግሎት ዝርዝር፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፤
ለተጨማሪ ማብራሪያ:
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ፡-
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል - ስልክ ቁጥር፡ 011-517-89-18
ኢ-ሜይል: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Bid Announcement No. SSNT-T334
It’s been recalled that Ethiopian Airlines Group has been announced a tender, for the selection of potential construction companies GC-2 / BC-2 and above for the construction of G+2 Federal Police Residence Building at Addis Ababa Bole International Airport on Ethiopian Herald and Addis Zemen Newspapers. Accordingly, this is to inform you that the dead line for the bid closing date is extended from September 30, 2022 to October 10, 2022 however, proposal submission and bid opening time is not changed.
የጨረታመዝጊያቀንማራዘሚያ
የጨረታቁጥር: - SSNT-T338
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ብቁ የሆኑ ደረጃ 1 ጠቅላላ ሥራ ተቋራጮችን (GC-1) እና የህንጻ ሥራ ተቋራጮችን (BC-1) በጨረታ አወዳድሮ በኢትዮጵያ አየር መንገድ በቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተርሚናል-1 እና ተርሚናል-2 የውስጥ ማስጌጥ ስራዎችን (Addis Ababa Bole International Airport Terminal-1, and Terminal-2 Interior decoration Works Project) በዲዛይን እና ግንባታ የውለታ ዓይነት (Design-Build Project Delivery Method) ለማሰራት በኢትዮጵያን ሄራልድ እና በአዲስ ዘመን ጋዜጣዎች ላይ የጨረታ ማስታወቂያ ማውጣቱ ይታወቀል፡፡ ስለሆነም የጨረታ መዝጊያዉ ቀን ከመስከረም 26 2015 ወደ ህዳር 23፣ 2015 የተራዘመ መሆኑን እናሳዉቃል፡፡
Bid closing time Extension Notification
Bid Announcement No. SSNT-T338
It’s been recalled that Ethiopian Airlines Group has been announced a tender for the Design, Build and Commissioning of Addis Ababa International Airport Terminal-1, and Terminal-2 Interior Decoration Works Project on Ethiopian Herald and Addis Zemen Newspapers. Accordingly, this is to inform you that the deadline for the bid closing date is extended from October 06,2022 to December 02, 2022.
የጨረታመዝጊያቀንማራዘሚያ
የጨረታቁጥር: - SSNT-T326
እንደሚታውቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በኢትዮጵያ አየር መንገድ በቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተርሚናል-1 እና ተርሚናል-2 ፊት ለፊት (Land side) የሚገኘውን ቦታ የማስተካከል፥ የማልማትና የማስዋብ ስራዎችን (Addis Ababa Bole International Airport Terminal-1, and Terminal-2 Landside Development & Landscape Works Project) በዲዛይን እና ግንባታ የውለታ ዓይነት (Design-Build Project Delivery Method) ለማሰራት በኢትዮጵያን ሄራልድ እና በአዲስ ዘመን ጨረታ ማውጣቱ ይታወቀል፡፡ ስለሆነም የጨረታ መዝጊያዉ ቀን ከመስከረም 10 2015 ወደ መስከረም 24 2015 የተራዘመ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡
Bid closing time Extension
Bid Announcement No. SSNT-T326
It’s been recalled that Ethiopian Airlines Group has been announced a tender, for Design, Build, Commissioning of Addis Ababa International Airport Terminal-1, and Terminal-2 Landside Development & Landscape Works Project on The Ethiopian Herald and Addis Zemen Newspapers. Accordingly, this is to inform you that the deadline for the bid closing date is extended from September 20,2022 to October 4,2022.
Invitation for Tender
Bid Announcement No. SSNT-T338
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified Category 1 International Contractors (GC/BC-1 for national bidders) for Design, Build and Commissioning of Addis Ababa International Airport Terminal-1, and Terminal-2 Interior Decoration Works Project.
Hence, ETG invites all interested and eligible local and international contractors who can meet the requirements stated hereunder: -
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical office.
Email: eshetue@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 8025/4028
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር SSNT-T338
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ብቁ የሆኑ ደረጃ 1 ጠቅላላ ሥራ ተቋራጮችን (GC-1) እና የህንጻ ሥራ ተቋራጮችን (BC-1) በጨረታ አወዳድሮ በኢትዮጵያ አየር መንገድ በቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተርሚናል-1 እና ተርሚናል-2 የውስጥ ማስጌጥ ስራዎችን (Addis Ababa Bole International Airport Terminal-1, and Terminal-2 Interior decoration Works Project) በዲዛይን እና ግንባታ የውለታ ዓይነት (Design-Build Project Delivery Method) ለማሰራት ይፈልጋል::
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች ማሟላት የሚችሉ የሀገር ዉስጥና ዓለም አቀፍ የሥራ ተቋራጮች በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መስሪያ ቤት
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር:- 011-517- 8025/4028
ኢ-ሜይል: eshetue@ethiopianairlines.com
የጨረታቁጥር: - SSNT-T328
እንደሚታውቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለሀዋሳ እና ሰመራ ኤርፖርቶች የሪቨር ኦስሞሲስ የውሃ ማጣሪያ ስርዓት ዲዛይን፣ አቅርቦት፣ ተከላ፣ ሙከራ እና ኮሚሽን አገልግሎት ለማግኘት በዘ ኢትዮጵያን ሄራልድ እና በአዲስ ዘመን ጨረታ ማውጣቱ ይታወቀል፡፡ ስለሆነም የጨረታ መዝጊያዉ ቀን ከመስከረም 10 2015 ወደ መስከረም 25፣ 2015 የተራዘመ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡
Bid closing time Extension
Bid Announcement No. SSNT-T328
It’s been recalled that Ethiopian Airlines Group has been announced a tender, bid for the Design, Supply, Installation, Testing and Commissioning of Reverse Osmosis Water Treatment System for Hawassa and Semera Airports on The Ethiopian Herald and Addis Zemen Newspapers. Accordingly, this is to inform you that the dead line for the bid closing date is extended from September 20,2022 to October 5,2022.
This is to notify that bid submission date for bid to rent out spaces allocated for Wellness and Spa Center, Cafe and Restaurant and Tele Center and Related Service at Addis Ababa Bole International Airport Terminal Two is extended by 10 days starting from September 19 ,2022 until September 28,2022. Therefore, the new deadline for proposal submission is September 28,2022.
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T 334
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential construction companies GC-2 / BC-2 and above for the construction of G+2 Federal Police Residence Building at Addis Ababa Bole International Airport.
Legally established bidders in Ethiopia able to provide the following requirements can get the tender document, renewed Trade License for the current year, Valid Tax clearance, VAT registration certificate and Tax Payer Identification Certificate (TIN),
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) referring this tender number SSNT-T 334 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
Bidders must submit Birr 100,000.00 / One hundred thousand / as a bid security in the form of CPO or unconditional irrevocable bank guarantee from any certified financial institution in the name of Ethiopian Airlines Group.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their Technical and Financial Bid Proposal in separate sealed envelope. The bid will be closed on September 30, 2022 at 2:30 PM and will be opened the same date at 3:00 PM at Ethiopian Airlines Group Employees Main Cafeteria in the presence of bidders or their representatives.
For more information; please contact us with the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing N-Technical
Tel. 011-517-4028
E-mail: WoldeM@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Ethiopian Airlines Group
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታቁጥርSSNT-T 334
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ GC- 2 / BC-2 እና ከዚያ በላይ የሆኑ ኮንትራክተሮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በአዲስ አባባ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለፌዴራል ፖሊስ መኖሪያ ቤት G+2 ህንፃ ግንባታ ለማሰራት ይፈልጋል::
ስለሆነም ለስራው ብቁ የሆኑ ተጫራቾች ፣ ለ 2014 ዓ.ም የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ ፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ከግብር እዳ ነጻ ስለመሆናቸው ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር (አንድ መቶ ብር) በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T334 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ቅጅ (Deposit Slip Copy) ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ብር 100,000.00 /አንድ መቶ ሺህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ / ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል::አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እስከ መስከረም 20 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤት የሠራተኞች መመገቢያ አዳራሽ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ በ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517-4028
ኢ-ሜይል: WoldeM@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
Bid Announcement No.: SNNT-T335
Ethiopian Airlines Group intends to invite in Food Court concept service providers who can serve different cuisines of other countries at the Ethiopian Aviation Academy (EAA) Cafeteria for the students and the academic community in the cubicle built within its existing employee Cafeteria facilities for the coming three years on a contractual basis.
The Cubicles will have a free-of-charge provision for electric power, water supply, and drainage facilities. Caterers are expected to come with prepared/pre-cooked food that will require minimal preparation before serving. Any interested Caterers are expected to provide the following minimum requirements to be eligible for evaluation:
For more information; please contact the below address: -
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel: +251-115-17-49-18
E-mail: assefah@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
በኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪዬሽን አካዳሚ ውስጥ የካፌቴሪያ አገልግሎት አቅራቢ ድርጅት አወዳድሮ ለማሰራት የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ::
የጨረታ ቁጥር:- SNNT-T335
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በነባሩ አቬየሽን አካዳሚ ፋሲሊቲ በተገነባው ካፌቴሪያ ውስጥ ለተማሪዎቹ እና ለአካዳሚው ማህበረሰብ የሌሎች ሀገራትን የምግብ አገልግሎት ሰጭዎችን( በ Food Court ጽንሰ-ሀሳብ)) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለሶስት ዓመት በኮንትራት ስምምነት ለማሰራት ይፈልገል ።
የመሥሪያ ቦታው ለኤሌክትሪክ ሃይል፣ ለውሃ አቅርቦት እና ለማፍሰሻ ተቋማት ከክፍያ ነጻ አቅርቦት ይኖረዋል። በምግብ አቅርቦት(Food Court) የሙያ ዘርፍ የሰራ "ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው" ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡ በጨረታው የሚያሸንፍ ተጫራች በከፊል የተዘጋጁ(Precooked) ምግቦችን ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡
በተጨማሪ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ማሟላት ይኖርባቸዋል: -
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ መስከረም 19 ቀን 2015 ዓ.ም. ከቀኑ 9:00 ድረስ ከታች ባለው ኢሜል አድራሻ ፍላጎት በማሳወቅ የጨረታ ሰነዱን ከክፍያ ነፃ በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል እስከ መስከረም 19 ቀን 2015 ዓ.ም. ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በተመሳሳይ ቀን 9፡30 ሰዓት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤት በበረራ ኦፕሬሽን ህንፃ በጨረታ መክፈቻ አዳራሽ ውስጥ ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
በስልክ ቁጥር፡ +251-115-17-49-18 በመደወል መጠየቅ ይቻላል::
ኢሜል: assefah@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T333
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለአጠቃላይ ሆስፒታል እና ለህክምና ማዕከላት በአዲስ አበባ ለሠራተኞች የጤና አገልግሎት ሊሰጡ የሚችሉ የጤና ተቋማት አወዳድሮ ለሶስት (3) ዓመት ውል ለመግባት እና አብሮ ለመስራት ይፈልጋል ፡፡
በአገልግሎቱ ዘርፍ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው አንድ (1) ዓመትና ከዛ በላይ የሰራ የገንዘብ ሚኒስቴር የምዝገባ ወረቀት ያለው እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ተጫራች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T333 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካልና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ፎቶ ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል እስከ መስከረም 6 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መስሪያ ቤት የሠራተኞች መዝናኛ ክበብ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር +251 115 17 45 52
ኢ-ሜይል: BirtukanS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Notice of Invitation for National Bid (Re-Bidding)
Bid Announcement No. SSNT-T333
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of health care service providers at different capacity and specialty to submit proposal for General Hospitals & Medical Centers health care service provision tender for three (3) years contractual purchase agreement.
Any health service provider legally established with renewed trade license, have one year, and above working experience can get the tender document.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T333 Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
Bidders are required to bring both Technical and Financial Bids which consist both original and copy that shall be sealed in separate envelops and marked as Original and Copy on/before September 16, 2021 at 2:30pm. The bid will be opened the same date at 3:00pm at Ethiopian Airlines Bole international airport, Employees’ Main Cafeteria at presence of those interested bidders or their legal representatives.
For Further information, please contact the below address:
Ethiopian Airlines, Bole International Airport
Strategic Sourcing N-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
E-mail: BirtukanS@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T330
Ethiopian Airlines Group (ETG) Intends to conduct bid to rent out spaces allocated for Wellness and Spa Center, Cafe and Restaurant and Tele Center and Related Service at Addis Ababa Bole International Airport Terminal Two.
Therefore, ETG invites eligible bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines
Bole International Airport
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. +251115174028
E-mail: AynalemAy@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታቁጥር: -SSNT-T330
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ-የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት የመንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል 2 ውስጥ በሚገኙ ባዶ ቦታዎች ላይ ዌልነስ እና ስፓ፣ ካፌ እና ሬስቶራንት እና የቴሌ ሴንተርና ተዛማጅ አገልግሎቶችን ለመስጠት የሚፈልጉ ተጫራቾችን በጨረታ አወዳድሮ ለማከራየት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
ለተጨማሪማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር: +251115174028
ኢ-ሜይል: AynalemAy@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Bid Announcement No. SSNT-T327
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential Bread Basket and Kolo suppliers to serve customers onboard under contractual basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For additional information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-8953
E-mail: TeymeT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T327
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለበረራ መስተንግዶ (onboard service) አገልግሎት የሚውል የተለያዩ የዳቦ ማቅረቢያ ባስኬት (Bread Basket) እና ቆሎ ምርቶችን ከሚያቀርቡ ድርጅቶች ጋር በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-8953
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታቁጥር:- SSNT-T328
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለሀዋሳ እና ሰመራ ኤርፖርቶች የሪቨር ኦስሞሲስ የውሃ ማጣሪያ ስርዓት ዲዛይን፣ አቅርቦት፣ ተከላ፣ ሙከራ እና ኮሚሽን አገልግሎት ለማግ'ት ተጫራቾችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ሥራ ተቋራጮች በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ: - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ፕሮኪውርመንት እና ሰፕላይ ቼን ማኔጅመንት ክፍል
በስልክ ቁጥር 0115174028 በመደወል መጠየቅ ይቻላል:
ኢሜል: HELENN@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T328
The Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified bidders for the Design, Supply, Installation, Testing and Commissioning of Reverse Osmosis Water Treatment System for Hawassa and Semera Airports.
Therefore, bidders who meet the requirements described below are invited to participate in the tender.
valid certificate of registration by the relevant registration body in category of GC/WWC grade 3 and above with minimum of four years’ experience in the construction of water treatment plants. Tax Clearance Certificate stating the bidder's eligibility to participate in any public tender and valid at least until the deadline for bid submission. Valid Tax Compliance Certificate and VAT Registration Certificate from an authorized government body, valid for the Ethiopian calendar year 2014.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 011-5-174028
E-mail: HELENN@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid for representation of Ethiopian Airlines Group as General Sales and Services Agent (GSSA) in the sales territory of Bhutan.
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Bhutan.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mrs. Tigist Eshetu - Area manager, Indian Sub-continent, Ethiopian Airlines
Email : TigistE@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines, 104 Windfall, Sahar Plaza Complex , Andheri Kurla Road, Andheri East , Mumbai 400059, India.
Telephone: +9122 68460901
Planned dates for the tender processing are:
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር SSNT-T326
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ብቁ የሆኑ ደረጃ 1 ጠቅላላ ሥራ ተቋራጮችን (GC-1) እና የህንጻ ሥራ ተቋራጮችን (BC-1) በጨረታ አወዳድሮ በኢትዮጵያ አየር መንገድ በቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተርሚናል-1 እና ተርሚናል-2 ፊት ለፊት (Land side) የሚገኘውን ቦታ የማስተካከል፥ የማልማትና የማስዋብ ስራዎችን (Addis Ababa Bole International Airport Terminal-1, and Terminal-2 Landside Development & Landscape Works Project) በዲዛይን እና ግንባታ የውለታ ዓይነት (Design-Build Project Delivery Method) ለማሰራት ይፈልጋል::
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች ማሟላት የሚችሉ ሥራ ተቋራጮች በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መስሪያ ቤት
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር:- 011-517- 8025/4028
ኢ-ሜይል: eshetue@ethiopianairlines.com
Invitation for Tender
Bid Announcement No. SSNT-T326
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified Grade 1 (GC-1/BC-1) contractors for Design, Build, Commissioning of Addis Ababa International Airport Terminal-1, and Terminal-2 Landside Development & Landscape Works Project.
Hence, ETG invites eligible contractors who can meet the requirements stated hereunder: -
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical office.
Email: eshetue@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 8025/4028
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSAs in the sales territories of Fiji and East Timor.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mr. Aklilu Tesfaye - Area manager, Thailand and South East Asia, Ethiopian Airlines
Email : AkliluTs@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines, 140 One Pacific Place Building, Unit 1807, Bangkok, Thailand.
Telephone: +66818251446
Planned dates for the tender processing are:
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No.: SSNT-T329
Ethiopian Airlines Group (ETG) intends to lease spaces available for COVID-19 Laboratory Test Center at Ethiopian Airports Building compound with a contract period of three (3) years:
Therefore, ETG invites eligible bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Head Quarter
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Addis Ababa, Ethiopia
Tel.: +251-115-17-89-18
E-mail: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T329
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ግቢ ዉስጥ የሚገኙትን ክፍት ቦታዎችን ለኮቪድ-19 ላብራቶሪ ምርመራ አገልግሎት በጨረታ አወዳድሮ ለ3 (ሶስት) ዓመት በሚቆይ የውል ጊዜ ማከራየት ይፈልጋል።
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፤
ለተጨማሪ ማብራሪያ:
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ +251-115-17-89-18
ኢ-ሜይል: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid for representation of Ethiopian Airlines Group as General Sales and Services Agent (GSSA) in the sales territory of Afghanistan & Kyrgyzstan.
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Afghanistan & Kyrgyzstan.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mrs. Tigist Eshetu - Area manager, Indian Sub-continent, Ethiopian Airlines
Email : TigistE@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines, 104 Windfall, Sahar Plaza Complex , Andheri Kurla Road, Andheri East , Mumbai 400059, India.
Telephone: +9122 68460901
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T323
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential suppliers for Different Meat, Pork, and Dairy products for Ethiopian Skylight Hotel under contractual basis.
Hence, ETG invites all interested and Eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For additional information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-4918
E-mail: AshebirTe@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T323
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለኢትዮጵያ ስካይላይት ሆቴል አገልግሎት የሚዉሉ የተለያዩ የስጋ አይነቶች (የአሳ፣የፍየል እና የአሳማ ሥጋ) እና የተለያዪ የወተት ተዋጽኦ ምርቶችን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፤
ለተጨማሪ ማብራሪያ: -
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-4918
ኢ-ሜይል: AshebirTe@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
በድጋሚየወጣየጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር SSNT-T322
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ደረጃ 1 (GC-1/BC-1) የሆኑ ብቁ የህንጻ ተቋራጮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ የእቃ ማከማቻ መጋዘን ግንባታ ስራ (Design, Build, and Commissioning of Ethiopian Air Lines Central Store Project on Turn-Key Basis) ለማሰራት ይፈልጋል::
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች ማሟላት የሚችል የሀገር ዉስጥና የዉጭ ሥራ ተቋራጭ በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መስሪያ ቤት
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር:- 011-517- 8025/4028
ኢ-ሜይል: eshetue@ethiopianairlines.com
Invitation for Tender (Re-bid)
Bid Announcement No. SSNT-T322
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified Grade 1 (GC-1/BC-1) contractors for Design, Build, and Commissioning of Ethiopian Air Lines Central Store Project on Turn-Key Basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible local and international contractors who can meet the requirements stated hereunder: -
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical office.
Email: eshetue@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 8025/4028
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T-319
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለ Design and Construction of, Employee Cafeteria Building, Staff Locker and Shower Room building project at Addis Ababa Bole International Airport on Turn-Key Basis ስራዎችን እንዲያከናውኑለት ብቁ ተወዳዳሪዎችን ለመጋበዝ ይፈልጋል ፡፡
የፕሮጀክቱ ማጠናቀቂያ ጊዜ 426 የቀን መቁጠሪያ ቀናት ውስጥ ይሆናል፡፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን ማሟላት የሚችሉ ሥራ ተቋራጮች ስራውን ለማከናወን ጨረታውን እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 300.00 ብር/ስሶት መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T-319 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
በጨረታው የሚካፈል ማንኛውም ተጫራች ለሚጫረትበት(ስራ) ብር 100,000.00 (አንድ መቶ ሺህ ብር) የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካልና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ፎቶ ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል እስከ ሐምሌ 14 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ፓስ ቢሮ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 8953
ኢ-ሜይል: LimenihG@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Invitation for National Bid
Bid Announcement No. SSNT-T-319
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified contractors for Design and Construction of Employee Cafeteria Building, Staff Locker and Shower Room building project at Addis Ababa Bole International Airport on Turn-Key Basis.
EthiopianAirlines Group now invites sealed bids from Contractors of category GC/BC- One (1) having the following: -
- Trade license and construction work certificates valid and renewed for 2014 Ethiopian calendar year
- VAT & Tax Registration Certificate
- Tax clearance certificate1
- Suppliers registration certificate
The construction of the works shall be completed within 426 calendar days from the commencement of the work.
Thus, Ethiopian Airlines Group (ETG) now invites eligible bidders, who fulfill the following requirements and providing the necessary labor, material and equipment for the Construction works of the stated project:
Bidders are required to bring both Technical and Financial Bids which consist both original and copy that shall be sealed in separate envelops and marked as Original and Copy on/before July 21, 2022 at 2:30pm. The bid will be opened the same date at 3:00 pm at Ethiopian Airlines Bole international airport Pass bureau building.
For more information; please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical and CA office.
Email: LimenihG@ethiopianairlines.com
Tel: +251- 115 -17 8-953
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Rebid Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T316
Ethiopian Airlines Group invites interested GC-1/RC-1 contractors for the Design and Build of Gore-Metu Airfield Project. Any construction company legally established with Renewed trade license for 2014 E.C, renewed certificate of registration from Ministry of Construction, VAT registration certificate and Taxpayer Identification Certificate (TIN) and Tax clearance certificate stating the bidder is eligible to participate in any public tender and valid at least at the deadline for submission of bids can get the tender document.
The design and Build of the works shall be completed within 1096 calendar days. Bidders should deposit ETB 100.00 (One hundred birr only) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring the tender number SSNT-T316 to Ethiopian Airlines Account Number 1000006958277 (E-99) and shall email the scanned copy of the deposit slip to the below email address and will get the Tender document by return Email. Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of Birr 500,000.00 (Five Hundred Thousand birr) in the name of Ethiopian Airlines Group. The deposit CPO received from unsuccessful bidders will be returned.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their Technical and Financial Bid Proposal on or before June 21, 2022 @03:00PM. The bid will be opened on the same date at 3:30 PM at Ethiopian Airlines Compound in the presence of bidders or their legal representatives.
For more information, please contact the below address.
For additional information: -
Ethiopian Airlines Group
Addis Ababa, Bole International Airport.
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-42-58
E-mail: TessemaH@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
በድጋሜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T316
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ደረጃ-1 የሆኑ ጠቅላላ ሥራ ተቋራጭ ወይም የመንገድ ስራ ተቋራጭ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ የጎሬ መቱ የአዉሮፕላን ማረፊያ ሜዳ በዲዛይን እና ግንባታ የውለታ አይነት (Design-Build Project Delivery Method) ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ፡፡ ስለሆነም በመንገድ ግንባታ (RC) ወይም በጠቅላላ ግንባታ (GC) ደረጃ 1 የሆነ እና የ2014 ዓ.ም የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው፣ የታደሰ የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የምዝገባ የምስክር ወረቀት ያለው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል ፡፡
የፕሮጀክቱ ማጠናቀቂያ ጊዜ 1096 የቀን መቁጠሪያ ቀናት ውስጥ ይሆናል፡፡ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው በሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ ብር 100.00/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ጨረታ ቁጥር SSNT-T316 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡የጨረታ ማስከበሪያ ብር 500,000.00 (አምስት መቶ ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኋላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል::
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል እስከ ሰኔ 14 2014 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መሥሪያ ቤት ግቢ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-42-58
ኢ-ሜይል: TessemaH@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Sao Tome and Principe.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mrs. Bamlak Getachew- Area Manager Gabon & Sao Tome, Ethiopian Airlines
Email : BamlakG@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines, Quartier London Rue Ogouarouwe, Plaque No. 14 PO BOX 12802,Libreville,
Telephone: 002411741315/05931660
Mobile: 0024105322020
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T315
Re-bidding to Tender Invitation
Bid Announcement No. SSNT-T313
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential Pasta and Macaroni supplier to service customer onboard, Skylight Hotel and Employee cafeteria under contractual basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For additional information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-8953
E-mail: TeymeT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
በድጋሜ የወጣ የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T313
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለበረራ መስተንግዶ (onboard service) ፣ ለስካይላይት ሆቴል እና ለሠራተኞች ካፍቴሪያ አገልግሎት የሚውል የተለያዩ የፓስታ እና መካሮኒ ምርቶች ከሚያቀርቡ ድርጅቶች ጋር በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመስራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪ ማብራሪያ: -
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-8953
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Invitation for Tender
Bid Announcement No. SSNT-T314
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified contractors for Design Review, Build, Financing and Commissioning of Ethiopian Airlines Component Maintenance Work Shop Building Project on Turn-Key Basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible Contractors who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information; please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical and CA office.
Email: TeymeT@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 8953
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T314
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በአዲስ አበባ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ የንድፍ መገምገም፣ ግንባታ፣ ፋይናንስ እና ኮሚሽን ፕሮጀክት (Design Review, Build, Financing and Commissioning of Ethiopian Airlines Component Maintenance Work Shop Building Project on Turn-Key Basis) ብቁ ተቋራጭ ተወዳዳሪዎችን ለመጋበዝ ይፈልጋል፡፡ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች፣ አስፈላጊውን የሰው ሃይል፣ ማሽንና የግንባታ ግብዓት ማሟላት የሚችሉ ሥራ ተቋራጮች ስራውን ለማከናወን ጨረታውን እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 200.00 ብር/ሁለት መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T314 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
በጨረታው የሚካፈል ማንኛውም ተጫራች ለሚጫረትበት ሃምሳሽህ የአሜሪካን ዶላር (50,000 የአሜሪካ ዶላር) የጨረታ ማስከበሪያ ወይም ተመጣጣኝ የኢትዮጵያ ብር (Bid Bond) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ እና Conditional የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካልና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እስከ ግንቦት 19 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 8953
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር SSNT-T312
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ደረጃ 1 (GC-1/BC-1) የሆኑ ብቁ የህንጻ ተቋራጮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ የእቃ ማከማቻ መጋዘን ግንባታ ስራ (Design, Build, Financing and Commissioning of Ethiopian Air Lines Central Store Project on Turn-Key Basis) ለማሰራት ይፈልጋል::
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች ማሟላት የሚችል የሀገር ዉስጥና የዉጭ ሥራ ተቋራጭ በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መስሪያ ቤት
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር:- 011-517- 8025/4028
ኢ-ሜይል: eshetue@ethiopianairlines.com
Invitation for Tender
Bid Announcement No. SSNT-T312
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified Grade 1 (GC-1/BC-1) contractors for Design, Build, Financing and Commissioning of Ethiopian Air Lines Central Store Project on Turn-Key Basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible local and international contractors who can meet the requirements stated hereunder: -
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical office.
Email: eshetue@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 8025/4028
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid and represent Ethiopian Airlines Group as General Sales and Services Agent (GSSA) in the sales territory of United Kingdom
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory mentioned.
Interested applicants can get the tender document from below address of Ethiopian Airlines Head Quarter:
Contact person: -
Mr. Abdulaziz Surur, Manager Distribution & GSSA Administration
Email: AbdulazizSr@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group Head Quarter
Telephone: +25111517 8270
Timing of the tender process - Planned dates for the tender processing are:
INVITATION TO TENDER/RE-BID/
Bid Announcement No.: SSNT-T305
Ethiopian Airlines Group (EAG) intends to lease spaces available at Ethiopian Skylight Hotel Shenzhen Exhibition hall for competent bidders who are willing to provide the following services with a contract period of five (5) years:
Therefore, EAG invites eligible bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport Head Quarter
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 0115-17-89-18
E-mail: Esayasts@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
ድጋሚየወጣየጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T305
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በስካይ ላይት ሆቴል ሼንዘን ኤግዚቢሽን አዳራሽ ውስጥ የሚገኘውን ለተለያዩ ንግድ አገልግሎት የተዘጋጁ ክፍት ቦታዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለ5 (አምስት) ዓመት በሚቆይ የውል ጊዜ ማከራየት ይፈልጋል።
የአገልግሎት ዝርዝር፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፤
ለተጨማሪ ማብራሪያ:
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ፡-
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-89-18
ኢ-ሜይል: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation to Tender for Outsourcing Catering Service to Ethiopian Aviation Academy (EAA) Cafeteria
Bid Announcement No. SSNT-T308
Ethiopian Airlines is inviting well-known food chain proprietors/Firms with multiple outlets for running of food courts on operational contract basis at locations inside Ethiopian Airlines head quarter at Ethiopia Aviation Academy for 3 (three) years and renewable on yearly basis in the cubicles built within its existing staff cafeteria. The cubicles are equipped with the necessary sewerage, water and electricity facilities at the cost of the Airline. The service provider is only required to install proper service equipment, storage and service utensils which are necessary to serve employees and trainees. The required food court service, upon prior notification, will be subjected to further service extension to Ethiopian cafeterias service facilities.
A food court Catering service providing their unique specialized foreign\and fast food (breakfast lunch and dinner), non-alcoholic hot and cold beverages and snacks daily to on-site employees and trainees including providing and maintaining equipment and the provision of consumables required for the intended use.
Caterers are expected to come with prepared/pre-cooked food that will require minimum preparation before serving. Any interested Caterers are expected to provide the following minimum requirements to be eligible for evaluation:
For more information; please contact the below address: -
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel: +251-115-17-49-18
E-mail: assefah@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
በኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪዬሽን አካዳሚ ውስጥ የካፌቴሪያ አገልግሎት አቅራቢ ድርጅቶችን አወዳድሮ ለማሰራት የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SSNT-T308
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መሥሪያ ቤት አቪዬሽን አካዳሚ ግቢዉ ውስጥ በተገነባዉ የመመገቢያ አዳራሽ ለ3(ሶስት) ዓመታት በኮንትራት (በየዓመቱ የሚታደስ) ታዋቂ የምግብ ሰንሰለት ባለቤቶችን እና የተለያዩ ፈጣን የምግብ አቅራቢ ድርጅቶችን(Food court) እንዲወዳደሩ ይጋብዛል። የሰራተኞች ካፍቴሪያ ውስጥ ያሉት ኪዩቢክሎችን(ትናንሽ ክፍት ቦታዎች)፤ አስፈላጊው የፍሳሽ ማስወገጃ ፣ የውሃ እና የመብራት አቅርቦቶች በአየር መንገዱ ወጪ የሚሸፈኑ ናቸው። አገልግሎት ሰጪው ሰራተኞችን እና ሰልጣኞችን በየቀኑ ለማገልገል አስፈላጊ የሆኑትን ትክክለኛ የአገልግሎት እቃዎችን ብቻ መጫን እና ማከማቸት ይጠበቅበታል።
የካፌቴሪያ አገልግሎት አቅራቢ ድርጅት ልዩ ልዩ የውጪ እና ፈጣን ምግብ (ቁርስ ምሳ እና እራት) ፣ አልኮል ነክ ያልሆኑ ፣ ሙቅ እና ቀዝቃዛ መጠጦች እና መክሰስ በየቀኑ በቦታው ላይ ለሚገኙ ሰራተኞች እና ሰልጣኞች የሚያቀርብ የመመገቢያ አገልግሎት፣ የቁሳቁሶችን እና የፍጆታ ቁሳቁሶችን አቅርቦትን ጨምሮ ጥቅም መስጠት አለበት፡፡
የካፌቴሪያ አገልግሎት አቅራቢዉ ድርጅት ከማገልገሉ በፊት አነስተኛ ዝግጅት ብቻ የሚጠይቁ ያልተዘጋጁ/የተዘጋጁ ምግቦችን ይዘው ይመጣሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ማንኛውም ፍላጎት ያለው ተጫራች ለግምገማ ብቁ ለመሆን የሚከተሉትን ዝቅተኛ መስፈርቶች እነዲያሙዋላ ይጠበቃል
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ መጋቢት 26 ቀን 2014 ዓ.ም. ከቀኑ 10:00 ድረስ ከታች ባለው ኢሜል አድራሻ ፍላጎቱን በማሳወቅ የጨረታ ሰነዱን ከክፍያ ነፃ በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ በተለያያ ኤንቨሎፕ ማለትም (ቴክኒካል ፕሮፖዛል፣ የፋይናንሺያል አቅርቦት እና የጨረታ ማስከበሪያ) እና አንድ የውጭ ፖስታ የውስጥ ኢንቨሎፖችን “ORIGINAL” እና “COPIES” የሚል ምልክት በማድረግ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል(non-Technical) እስከ መጋቢት 29 ቀን 2014 ዓ.ም. ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው በዚሁ ቀን ከቀኑ 3፡30 ሰዓት በኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መ/ቤት በበረራ ኦፕሬሽን ህንፃ ጨረታ ክፍል ውስጥ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
በስልክ ቁጥር፡ +251-115-17-49-18 በመደወል መጠየቅ ይቻላል፡፡
ኢሜል: assefah@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥርSSNT-T306
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ አዲስ አበባ ለሚገኙ ማንኛዉም የኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጮች በአዲስ አበባ ንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ የተረጋገጠ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉ እንዲሁም ከታች የተዘረዘሩትን ስራዎችን እና መስፈርቶች የሚያሟሉ ተቋራጮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ አነስተኛ ሥራዎችን በኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል: ፕሮጀክቱ የሚከተሉትን ሥራዎች ያካትታል፡፡
ስለሆነም በሙያው ዘርፍ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ እና የዘመኑን ግብር የከፈሉ ተጫራቾች፡ እንዲሁም ብር አምስት ሚሊዮን (5,000,000) እና ከዚያ በላይ በሆነ ዋጋ ቢያንስ ሶስት (3) ፕሮጀክቶችን በተሳካ ሁኔታ ያጠናቀቁና በሙያዉ ቢያንስ አምስት (5) ዓመት የሥራ ልምድ ያላቸዉ፤ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር (አንድ መቶ ብር) በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T306 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ቅጅ (Deposit Slip Copy) ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን እስከ መጋቢት 30 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመጠቀም መላክ ወይም በአካል ማስገባት አለባቸው፡፡ ጨረታው በተመሳሳይ ቀን 9፡30 ሰዓት ላይ ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ: - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517-4028
ኢ-ሜይል:WoldeM@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation to Bid
Bid announcement No. SS NT-T306
Ethiopian Airlines Group intends to invite Pre-qualified contractors legally established and who can present; valid license from Addis Ababa trade, industry and investment bureau and renewed for the current year, VAT registration certificate, Tax Payer Identification Certificate can participate on this bid.
Projects includes: -
Bidders shall have minimum of Five (5) years’ experience and successful accomplishment of at least three (3) projects with cumulative cost of Five Million Birr (ETB 5,000,000) and above.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) referring this tender number SSNT-T 306 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below Email address and will get the Tender document by return Email.
Bidders are required to send and submit their technical bid document on April 8, 2022 until 3:00PM by email to the address indicated below or in person. The bid will be opened same date at 3:30pm.
For more information; please contact us with the below address.
Ethiopian Airlines Group Bole International Airport Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing N-Technical
Tel. 011-517-4028
E-mail: WoldeM@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
FROM: Bid Evaluation Committee
DATE: March 10,2022
CITY: Addis Ababa
SUBJECT: BID CLOSING DATE EXTENSION-2ND TIME EXTENSION
It’s to be recalled Bid for cultural restaurant and jazz bar service for skylight hotel has been floated and bid closing date was March 10,2022. However, due a request from different participants for time extension, EAG have decided to extend the bid closing date by additional 19 days. Therefore, please be informed that the time of proposal submission is March 30,2022@ 2:30 PM and opening will be same date at 3:00PM.
Bid Evaluation Committee
Bid Announcement No. SSNT-T303
Ethiopian Airlines Group intends to conduct bid to lease two spaces for cultural restaurant and jazz bar service provider at Skylight hotel.
Any legally established bidders with 5-year and above work experience, trade name certificate, renewed restaurant commercial registration, renewed bar commercial registration current year taxpayer and VAT/TIN Registration Certificate, and must have letter from public procurement and administration agency to participate in a bid can get the tender document.
Bidders must submit Birr 50,000.00/ Fifty Thousand birr/ as a bid security in the form of CPO or unconditional bank guarantee in the name of Ethiopian Airlines Group.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) referring this tender number SSNT-T303 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the tender document by email.
Bidders are required to bring both “Original” and “Copies” of their bid document for Technical, Financial and CPO with separately sealed envelope for the two spaces. The bid will be closed on March 01 ,2022 at 02:30 PM and will be opened the same date at 03:30PM at Ethiopian Airlines Group Premises in the presence of bidders or their legal representatives.
For more information, please contact the below address for more information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Office
Tel. 011-5-174028 /8025
E-mail: AynalemAy@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T303
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በስካይ ላይት ሆቴል ውስጥ የሚገኙ ሁለት ቦታዎችን በባለአምስት ኮኮብ ሆቴል ደረጃ ለባህል ምግብ አዳራሽ እና ዘመናዊ የጃዝ ባር አገልግሎት መስጠት የሚፈልጉ ተጫራቾችን በጨረታ አወዳድሮ በገቢ መጋራት (concession modality) አሰራር ለማከራየት ይፈልጋል፡፡ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪማብራሪያ: -
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር +251-115174028/8025
ኢ-ሜይል:AynalemAy@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር SSNT-T304
ኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በሁሉም የኢትዮጵያ ክልሎች ለሚገኙ ተጨማሪ ማንኛዉም የኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጮች በክልል ንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ የተረጋገጠ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉ እንዲሁም ከታች የተዘረዘሩትን ስራዎችን እና መስፈርቶች የሚያሟሉ ተቋራጮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በአቅራቢያቸዉ ለሚገኙ ኤርፖርቶች አነስተኛ ሥራዎችን በኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል: ፕሮጀክቱ የሚከተሉትን ሥራዎች ያካትታል፡፡
ስለሆነም በሙያው ዘርፍ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው፣ የምዝገባ ወረቀት ያለው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ እና የዘመኑን ግብር የከፈሉ ተጫራቾች ፡ እንዲሁም ብር አንድ ሚሊዮን አምስት መቶ ሺህ 1,500,000 እና ከዚያ በላይ በሆነ ዋጋ ቢያንስ ሶስት (3) ፕሮጀክቶችን በተሳካ ሁኔታ ያጠናቀቁና በሙያዉ ቢያንስ ሶስት (3) ዓመት የሥራ ልምድ ያላቸዉ፤ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስራ አምስት የስራ ቀናት ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ ፍላጎታቸውን በማሳወቅ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን እስከ የካቲት 30 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመጠቀም መላክ ወይም በአካል ማስገባት አለባቸው፡፡ ጨረታው በተመሳሳይ ቀን የካቲት 30 ከቀኑ 9፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
በስልክ ቁጥር 011 517 4028
ኢ-ሜይል: Helenn@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation to Bid
Bid announcement No. SS NT-T304
Ethiopian Airlines Group intends to invite additional qualified regional contractors legally established and who can present; renewed valid license for the current year, VAT registration certificate, Tax Payer Identification Certificate and Valid Registration Certificate from Ministry of finance and Economic Development to participate in public tenders can participate on this bid.
Projects includes: -
Bidders shall have minimum of three (3) years’ experience and successful accomplishment of at least three (3) projects with cumulative cost of one million five Hundred Thousand Birr (ETB 1,500,000) and above.
Bidders can express their interest via the email address indicated below and get the tender document.
Bidders are required to send and submit their technical bid document until March 9,2022 @ 3:00PM by email to the address indicated below and in person respectively. The bid will be opened same date on March 9,2022 at 3:30pm.
For Further information, please contact the below address:
Ethiopian Airlines Group Bole International Airport Addis Ababa, Ethiopia
Strategic sourcing Non-technical section
Tel. 011-517-4028
E-mail: Helenn@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Mauritania.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mrs. Meron Tsegaye - Area Manager Senegal , Mauritania, Gambia & Cape Verde, Ethiopian Airlines.
Email : MeronT@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines, Immeuble la Rotonde - Rue Dr Thèze - BP 50800 RP, Dakar,
Telephone: +221 338235552,+251115177041
Mobile: +221775298324
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
Invitation for Tender
Bid Announcement No. SSNT-T296
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified bidders for the Consultancy Service of 2-Bay General Aircraft Maintenance Hangar. Hence, ETG invites all interested and eligible Consultants who can meet the requirements stated hereunder: -
Bidders are required to bring both Original and Copy of their Technical and Financial Bid Proposal on or before February 25, 2022 @3:00PM. In addition, bidders can submit their proposal via email. For bidders who will submit their proposal via email, the bid security should be submitted physically before the closing date and time; February 25, 2022 @3:00PM. The bid will be opened on the same date at 3:30PM at Ethiopian Airlines Employee Main Cafeteria in the presence of bidders or their representatives.
For more information; please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical and CA office.
Email: Helenn@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 4028
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T296
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ባለ ሁለት የአውሮፕላን ጠቅላላ ጥገና ሃንጋር ግንባታ ላይ የማማከር አገልግሎት የሚሰጡ ተጫራቾችን አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል። ስለሆነም ETG ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ አመልካቾችን እና ብቁ የሆኑ አማካሪዎችን ይጋብዛል።
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የቴክኒካል እና የፋይናንሺያል የመጫረቻ ሠነዳቸውን ዋናውንና ኮፒውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ወይም በኢሜል ማስታወቂዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ የካቲት 18, 2014ዓ.ም. በ9:00 ድረስ ማስገባት ይችላሉ። የጨረታ ሠነዳቸውን በኢሜል ለሚያስገቡ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትናውን ጨረታው ከመዘጋቱ በፊት በአካል ማቅረብ ይኖባቸዋል፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኢትዮጵያ አየር መንገድ የሰራተኞች መመገቢያ አዳራሽ በተመሳሳይ ቀን የካቲት 18, 2014ዓ.ም. በ9:30 ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ: -
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517 4028
ኢ-ሜይል: Helenn@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation for Tender
Bid Announcement No. SSNT-T290
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified contractors for Design, Build and Financing of Ethiopian Airlines Staff Village on Turn-Key Basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible Contractors who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information; please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical and CA office.
Email: TeymeT@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 8953
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T290
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በአዲስ አበባ ቦሌ በሻሌ የሠራተኞች መኖሪያ ግንባታ (Design, Build and Financing of Ethiopian Airlines Staff Village on Turn-Key Basis) ብቁ ህንጻ ተቋራጭ ተወዳዳሪዎችን ለመጋበዝ ይፈልጋል፡፡ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች፣ አስፈላጊውን የሰው ሃይል፣ ማሽንና የግንባታ ግብዓት ማሟላት የሚችሉ ሥራ ተቋራጮች ስራውን ለማከናወን ጨረታውን እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 200.00 ብር/ሁለት መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T290 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
በጨረታው የሚካፈል ማንኛውም ተጫራች ለሚጫረትበት መቶ ሺህ የአሜሪካን ዶላር (100,000.00 የአሜሪካ ዶላር) የጨረታ ማስከበሪያ ወይም ተመጣጣኝ የኢትዮጵያ ብር (Bid Bond) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካልና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እስከ የካቲት 28 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 8953
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T295
Ethiopian Airlines Group wants to conduct a bid for the selection of potential printing service providers with a long-term contractual agreement.
Any company legally established with renewed trade license in the above-mentioned service sector, have VAT registration certificate, Commercial registration certificate, TIN (Tax Identification Number), Tax Clearance Certificate and with two (2) years’ and above working experience can participate on the bid.
Interested bidders should deposit non-refundable ETB100 (one hundred birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring tender number SSNT-T295 to Ethiopian Airlines Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip, stating the project title/tender number and detail contact address of the company to the below address and will get tender document by return email.
All bidders are required to submit bid security ETB 10,000.00 (Ten thousand birr) in the form of unconditional bank guarantee, or certified payment order (C.P.O). The bid security will be returned to the unsuccessful bidders immediately after the winner is announced.
The sealed bid document shall be returned to Ethiopian Airlines Group Headquarter, Strategic Sourcing Section not later than February 21, 2021 at 3:00 pm. The bid will be opened on the same date at 3:30 pm at Addis Ababa, Ethiopian Airlines Group Headquarter, at presence of those interested bidders or their representatives.
For Further information, please contact the below address:
Ethiopian Airlines Group Headquarter
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Procurement and Supply Chain Management Department,
Strategic Sourcing and Contract administration section
Tel. 011 517 8025/4028
E-mail: EshetuE@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Ethiopian Airlines Group
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር SSNT-T295
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የተለያዩ የህትመት አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶችን በጨረታ አወዳድሮ በኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል፡
ስለሆነም ከላይ በተጠቀሰው አገልግሎት ዘርፍ ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያለው ፣ የዘመኑን ግብር የከፈለ ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ምዝገባ የምስክር ወረቀት ፣ የንግድ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ፣ TIN (የግብር መለያ ቁጥር) ያለውና ሁለት (2) ዓመትና ከዛ በላይ በዘርፉ የሰራ ማንኛውም ተቋም በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T295 በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ቅጂውን (Deposit Slip Copy) ፣ የጨረታውን ቁጥርና አይነት እንዲሁም የድርጅቱን ሙሉ አድራሻ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ይችላሉ፡፡
የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000.00 (አስር ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ወይም ቅድመ ሁኔታ የሌለው ባንክ ጋራንቲ (unconditional bank guarantee) ማስያዝ ይኖርባቸዋል: አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል::
ተጫራቾች በጨረታው ሠነድ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እሰከ የካቲት 14 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ በ9፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መስሪያ ቤት
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ፕሮኪውርመንት እና ሰፕላይ ቼይን ማኔጅመንት ክፍል
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
በስልክ ቁጥር 011 517 8025/4028
ኢ-ሜይል: EshetuE@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Azerbaijan.
Interested applicants can get the tender document from below addresses of Ethiopian Airlines Area office in Russia or ET Head Quarter:
Contact person: Mr. Aynalem Abele, Area Manager- Russia
Email: AynalemA@ethiopianairlines.com
Telephone: +7 (495) 937 59 50 ext. 216, +7 910 479 34 30
Mr. Abdulaziz Surur, Mgr. Distribution & GSA Administration
Email: AbdulazizSr@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group Head Quarter
Telephone: +25111517 8270
Timing of the tender process - Planned dates for the tender processing are:
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Cape Verde.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mrs. Meron Tsegaye - Area Manager Senegal , Mauritania, Gambia & Cape Verde, Ethiopian Airlines.
Email : MeronT@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines, Immeuble la Rotonde - Rue Dr Thèze - BP 50800 RP, Dakar,
Telephone: +221 338235552,+251115177041
Mobile: +221775298324
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Libya.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mr. Yoseph Belay- Area Manager Egypt, Ethiopian Airlines Group
Email : yosephb@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines, 69 Abdelhamid Badawi street , Concord el salaam Hotel,
Work phone: +201223233728
Home Phone: +201223233728,+251115177047
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T291
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential Soft Drink, Spring and Purified Bottled Water suppliers to service customer onboard and Skylight Hotel under contractual basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For additional information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-8953
E-mail: TeymeT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T291
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለበረራ መስተንግዶ (onboard service) እና ለስካይላይት ሆቴል አገልግሎት የሚውል የተለያዩ የለስላሳ መጠጦች እና የታሸገ ውሀ (Spring and Purified Bottled Water) ምርቶች ከሚያቀርቡ ድርጅቶች ጋር በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመስራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-8953
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Invitation To Tender
Tender Announcement No. SSNT-T289
Ethiopian Airlines Group wants to invite qualified bidders for the Supply of Different Inflight Service Plastic Items on a contractual base.
Therefore, ETG invites eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
Any company legally established with renewed trade license, VAT registration certificate and have one (1) year related working experience can get the tender document.
Interested bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) referring this tender number SSNT-T289 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of Birr ETB 50,000.00 /Fifty Thousand birr/ in the name of Ethiopian Airlines Group. The deposited CPO received from unsuccessful bidders will be returned.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their Technical and Financial Bid Proposal. The bid will be closed on January 04, 2022, at 02:30 PM and will be opened on the same date at 3:00 PM, at Ethiopian Airlines Head office Addis Ababa, in the presence of bidders or their representatives.
For more information, please contact the below address.
For additional information: -
Ethiopian Airlines Group
Addis Ababa, Bole International Airport.
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-42-58
E-mail: TessemaH@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T289
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለበረራ ላይ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ የፕላስቲክ እቃዎች አቅራቢ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል ፡፡ ስለሆነም ለስራው ብቁ የሆኑ ተጫራቾች በሙያ ዘርፉ "ቢያንስ አንድ ዓመት የሰሩ" ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው" የገንዘብ ሚኒስቴር የምዝገባ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ " የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ " የዘመኑን ግብር የከፈሉ ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000.00 (ሃምሳ ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ወይም ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኋላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል:: በጥቃቅንና አነስተኛ የተቋቋሙ ድርጅቶች ከጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት አስፈላጊውን የድጋፍ ደብዳቤ በማቅረብ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር (አንድ መቶ ብር) በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T289 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እስከ ታህሳስ 26 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 08:30 ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤት ግቢ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-42-58
ኢ-ሜይል: TessemaH@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::