INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T-377
Ethiopian Airlines Group (ETG) hereby invites potential bidders for the design, supply, delivery, installation, and commissioning of firefighting and fire protection systems for engine test cell building and fuel storage tanks.
Therefore, EAG invites eligible bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
Ethiopian Airlines Group,
Bole International Airport Head Quarters,
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Attention: Assefa Hailu
Tel. 0115-17-49-18
E-mail: assefah@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
ጨረታ ቁጥር: - SSNT-T-377
የአየር መንገድ ግሩፕ ለሞተር መሞከሪያ ህንፃ እና ነዳጅ ማከማቻ ታንከር ሥፍራ የእሳት አደጋ መከላከልና ጥበቃ ሥርዓት ዲዛይን፣ አቅርቦት፣ ተከላ ሥራ በአገልግሎት ሰጭ/ተቋራጭ ድርጅት ማሣራት ይፈልጋል።
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፤
ለተጨማሪ ማብራሪያ:
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ፡
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
አሰፋ ኃይሉ
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-49-18
ኢ- ሜይል: assefah@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T376
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኤርሳይድ ግቢ ውስጥ የበረራ ምግብ አገልግኖትን ጥገና፣ የንፅህና መልሶ ማቋቋም እና የማጠናቀቂያ ስራዎችን ለማሰራት ብቁ ተወዳዳሪዎችን ለመጋበዝ ይፈልጋል፡፡ የፕሮጀክቱ ማጠናቀቂያ ጊዜ በ 120 የቀን መቁጠሪያ ቀናት ውስጥ ይሆናል፡፡ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች፣ አስፈላጊውን የሰው ሃይል፣ ማሽንና የግንባታ ግብዓት ማሟላት የሚችሉ ሥራ ተቋራጮች ስራውን ለማከናወን ጨረታውን እንዲሳተፉ ይጋብዛል
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T376 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
በጨረታው የሚካፈል ማንኛውም ተጫራች ለሚጫረትበት(ስራ) ብር 100,000.00 (መቶ ሺህ ብር) የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካልና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ፎቶ ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል እስከ ግንቦት 29 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ፓስ ቢሮ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 4552
ኢ-ሜይል: BirtukanS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Notice of Invitation for National Bid
Bid Announcement No. SSNT-T376
Ethiopian Airlines Group intends to invites qualified bidders for Maintenance and restoration of sanitary & finishing works of inflight catering facility at Bole international airport, Ethiopian airlines airside compound.
The project shall be completed within 120 calendar days. Thus, Ethiopian Airlines Group(ETG) now invites eligible bidders who fulfill the following requirements and providing the necessary labor, material and equipment for the Design and Construction works of the stated project.
Bidding is open to all bidders as specified and defined in the Bidding Documents. Bidders should deposit non-refundable ETB100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T376 Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email. Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of Birr 100,000.00 (One hundred Thousand Birr only) in the name of Ethiopian Airlines Group.
Bidders shall submit four envelopes which shall be sealed in an outer envelope: Qualification Application which consists one Original and Copy of the Technical offer document that shall be sealed in two separate envelopes and marked as Technical Proposal Original/Copy each to the respective envelope. Then Seal these in one Bigger Envelop and mark it as Technical Proposal.
Financial Document, which consist one Original and Copy of financial offer document that shall be sealed in two separate envelops marked as Financial Offer Original/Copy each to the respective envelope. Then Seal these in one bigger envelop and Mark as Financial Offer.
Evaluation is to be carried out in two stages, Technical and Financial Bids of the Bidders. Bid document as stipulated in above must be delivered to the address below on/before June 6, 2023 at 2:30pm. The bid will be opened the same date at 3:00pm at Ethiopian Airlines Bole international airport Pass bureau building in the presence of bidders or their legal representatives and only the Technical Documents and Bid bond will be opened.
For more information: Address:
Ethiopian Airlines Group, Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical and CA office.
Email:BirtukanS@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 45 52.
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Notification for Bid Cancellation for the Ethiopian Cultural Restaurant Tender
It has been recalled that Ethiopian airlines group advertised open bid for the Ethiopian Cultural Restaurant Service on Concession Modality at Addis Ababa Bole International Airport Terminal II on concession business modality with tender number SSNT-T373.
This is therefore, to notify that Ethiopian Airlines Group has decided to cancel the referenced Tender fully.
Thank you for your understanding.
የኢትዮጵያአየርመንገድግሩፕ-የኢትዮጵያባህላዊምግብአገልግሎት ጨረታስለመሰረዝ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የኢትዮጵያ ባህላዊ ምግብ አገልግሎት (Ethiopian Cultural Restaurant) በገቢ መጋራት አሰራር (Concession Business Modality) በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት የመንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል 2 ውስጥ የሚገኝ ባዶ ቦታ በጨረታ ቁጥር SSNT-T373 አወዳድሮ ለማሰራት ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ ማውጣቱ ይታወሳል።
ይሁንና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታውን ሙሉ ለሙሉ የሰረዘ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
እናመሰግናለን፡፡
It has been recalled that Ethiopian airlines advertised open bid for Duty Free Retail Business for two spaces located at Addis Ababa Bole International Airport Terminal Two with concession business modality with tender number SSNT-T371.
This is therefore, to notify that Ethiopian Airlines Group decided to partially cancel the tender for Duty free business with code Number of the premises DA-4b4 with its area 503 M2 and continue the bidding process only for the second space with code of premises da-3a with its area 286 M2.
Thus, all bidders are requested to submit their bid proposal only for one space which is premises da-3a with its area 286 M2.
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T374
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential Manufacturer/s for the purchase of Liquid Hand Soap, Liquid Soap and Bleach 5% on a long-term contractual basis.
Any legally established Manufacturer with Valid Trade License for the current year, able to provide Product Quality certificate from accrediting body, trade name certificate, renewed commercial registration, current year taxpayer and VAT/TIN Registration, Minimum of two (2) Years’ experience in manufacturing liquid hand soap, liquid soap and bleach can provide samples as parts of the proposal and have license valid license to participate on government bids can get the tender. Only Manufacturer/s can participate on the tender.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T374 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip and their company name to the below address to get the Tender document by return email.
Bidders must submit Birr 50,000.00/ Fifty Thousand birr/ as a bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee in the name of Ethiopian Airlines Group.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their Technical and Financial Bid Proposal (responses to the bid) up to May 12, 2023. The bid will be closed on May 12, 2023 at 2:30 PM and will be opened the same date at 3:00 PM at Ethiopian Airlines Group Headquarter in the presence of bidders or their representatives.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport
Strategic Sourcing N-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 011-517-4028/8025
E-mail: AynalemAy@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T374
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ፈሳሽ የእጅ ሳሙና ፣ፈሳሽ ሳሙና እና በረኪና በቋሚነት ሊያቀርቡ የሚችሉ አምራች ድርጅቶችን ብቻ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል። ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517-4028/8025
ኢ-ሜይል: AynalemAy@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
INVITATION TO BID
Bid Announcement No. SSNT-T373
Ethiopian Airlines Group-Ethiopian Airports intends to conduct a bid to rent out space allocated for Ethiopian Cultural Restaurant service on concession modality at Addis Ababa Bole International Airport Terminal 2.
Hence, ETG invites all interested and eligible bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
Bids must be submitted in separate envelopes i.e., the original and copy Technical Proposal, original and copy Financial Offer, and original Bid Security; and one outer envelope, duly marking the inner envelopes as “ORIGINAL” and “COPIES” document delivered to Ethiopian Airlines Group, Strategic Sourcing Non-Technical section before/on May 10, 2023, at 3:00PM. The bid will be opened on the same date at 3:30PM at Ethiopian Airlines Group head office, in the bidding room around Flight Operation Building in the presence of those interested bidders or their representatives.
For more information; please contact the below address: -
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel: +251-115-17-89-18
E-mail: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T373
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ-የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት የመንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል 2 ውስጥ በሚገኝ ባዶ ቦታ የኢትዮጵያ ባህላዊ ምግብ አገልግሎት (Ethiopian Cultural Restaurant) በገቢ መጋራት አሰራር (Concession Business Modality) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማከራየት ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ግንቦት 2 ቀን 2015 ዓ.ም. ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ከታች ባለው ኢሜል አድራሻ ፍላጎት በማሳወቅ የጨረታ ሰነዱን በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ዋናውን እና ቅጂውን ቴክኒካል ሰነድ፣ ዋናውን እና ቅጂውን ፋይናንሻል ሰነድ እና የጨረታ ማስያዣ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል እስከ ግንቦት 2 ቀን 2015 ዓ.ም. ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት በተመሳሳይ ቀን 9፡30 ሰዓት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤት በበረራ ኦፕሬሽን ህንፃ አጠገብ በሚገኘው በጨረታ መክፈቻ አዳራሽ ውስጥ ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
በስልክ ቁጥር፡ +251-115-17-89-18 በመደወል መጠየቅ ይቻላል::
ኢሜል: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation to Tender for Food Court Service for The Employees of Ethiopian Airlines Group
Bid Announcement No.: SNNT-T372
Ethiopian Airlines Group intends to invite in Food Court concept service providers who can serve in the cubicle built within its existing employee Cafeteria facilities for the coming three years on a contractual basis.
The Cubicles will have a free-of-charge provision for electric power, water supply, and drainage facilities. Caterers are expected to come with prepared/pre-cooked food that will require minimal preparation before serving. Any interested Caterers are expected to provide the following minimum requirements to be eligible for evaluation:
Bids must be submitted in separate envelopes i.e., the (Technical Proposal, Financial Offer, and Bid Security) and one outer envelope, duly marking the inner envelopes as “ORIGINAL” and “COPIES” document delivered to Ethiopian Airlines Group, Strategic Sourcing Non-Technical section before/on May 4, 2023, at 3:00PM. The bid will be opened on the same date at 3:30 PM at Ethiopian Airlines Group head office, in the bidding room around the Flight Operation Building in the presence of those interested bidders or their representatives.
For more information; please contact the below address: -
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel: +251-115-17-89-18
E-mail: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ሠራተኞች የካፍቴሪያ አገልግሎት የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SNNT-T372
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለሠራተኞች የካፍቴሪያ አገልግሎት አቅራቢ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለሶስት ዓመት በኮንትራት ስምምነት ለማሰራት ይፈልጋል።
የመሥሪያ ቦታው የኤሌክትሪክ ሃይል፣ የውሃ አቅርቦት እና የፈሳሽ አገልግሎት ከክፍያ ነጻ አቅርቦት ይኖረዋል። በምግብ አቅርቦት የሙያ ዘርፍ ህጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያለው ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡ በጨረታው የሚያሸንፍ ተጫራች ቀድመው የተዘጋጁ(Pre-cooked) ምግቦችን ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡
በተጨማሪ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ማሟላት ይኖርባቸዋል: -
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ሚያዝያ 26 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ከታች ባለው ኢሜል አድራሻ ፍላጎት በማሳወቅ የጨረታ ሰነዱን ከክፍያ ነፃ በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል እስከ ሚያዝያ 26 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት በተመሳሳይ ቀን 9፡30 ሰዓት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤት በበረራ ኦፕሬሽን ህንፃ አጠገብ በሚገኘው በጨረታ መክፈቻ አዳራሽ ውስጥ ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
በስልክ ቁጥር፡ +251-115-17-89-18 በመደወል መጠየቅ ይቻላል::
ኢሜል: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T371
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ-የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት የመንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል 2 ውስጥ በሚገኙ ባዶ ቦታዎች ላይ ከቀረጥ ነጻ የችርቻሮ ንግድ አገልግሎቶትን (Duty Free Retail Business) በገቢ መጋራት አሰራር (Concession Business Modality) መስጠት የሚፈልጉ ባለሀብቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማከራየት ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካል እና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ፎቶ ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል እስከ ሚያዝያ 25 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ስዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ፓስ ቢሮ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-8953
ኢ-ሜይል: LimenihG@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Invitation for National Bid
Bid Announcement No. SSNT-T371
Ethiopian Airlines Group-Ethiopian Airports intends to invite qualified bidders who are Interested and Capable to provide Duty Free Retail Business located at Addis Ababa Bole International Airport Terminal Two with concession business modality.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
Bidders are required to bring both Technical and Financial Bids which consist both original and copy that shall be sealed in separate envelops and marked as Original and Copy on/before May 03, 2023 at 3:00pm. The bid will be opened the same date at 3:30pm at Ethiopian Airlines Bole international airport Pass bureau building.
For more information, please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical and CA office.
Email: LimenihG@ethiopianairlines.com
Tel: +251- 115 -17 8-953
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Lesotho & Swaziland.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mr. Abel Yifru - Area Manager South Africa, Ethiopian Airlines
Email : AbelY@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines, ICONIC Business Park, 251 Kent Avenue, Ferndale, Randburg, South Africa,
Telephone: +27113261190
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
Bid Announcement No.: SSNT-T370
For additional information, please contact the below address:
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: +251115-17-89-18
E-mail: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
ድጋሚ የወጣ የጨረታማስታወቂያ
የጨረታቁጥር: SSNT-T370
ለተጨማሪ ማብራሪያ: የኢትዮጵያአየርመንገድግሩፕ፡-
ቦሌአለምአቀፍአየርማረፊያዋናመስሪያቤት
ስትራቴጂክሶርሲንግነንቴክኒካልክፍል
ስልክቁጥር፡+25111-517-89-18
ኢ-ሜይል: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation to Tender
Bid Announcement No.: - SSNT-T366
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential Import customs clearing service providers at Addis Ababa Bole International Airport and transferring the goods to Ethiopian Skylight Hotel with a three (3) years contract.
Any company legally established in Ethiopia with valid and renewed trade license in the above-mentioned service with two (2) years and above working experience and have VAT registration certificate, TIN (Tax Identification Number), Tax Clearance Certificate and Valid License to participate on Governmental Bids and can participate in the bid
Interested bidders should deposit non-refundable ETB100 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T366 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scan copy of the deposit slip to the below address and will get the Bid document.
Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of Birr 100,000.00 (One Hundred Thousand Birr) in the name of Ethiopian Airlines Group. The deposited CPO received from unsuccessful bidders will be returned.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their Technical and Financial Bid Proposal not later than April 24, 2023 at 03:00PM. The bid will be opened on the same date at 3:30 PM at Ethiopian Airlines Compound in the presence of bidders or their representatives.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Procurement and Supply chain Management Department
Tel. 011 517 8918
E-mail: EskedarG@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SSNT-T366
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለሰካይላይት ሆቴል አገልግሎት የሚዉሉ ከተለያዩ ሀገራት የሚያስመጣቸዉን የምግብ እና ከምግብ ጋር የተያያዙ ዕቃዎችን የጉምሩክ ክሊራንስ ጨርሰው ከኤርፖርት ወደ ሆቴሉ የማጓጓዝ አገልግሎት የሚሰጡ ድርጅቶችን በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም በኢትዮጵያ ከላይ በተጠቀሰው የአገልግሎት ዘርፍ ህጋዊና የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው ፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና በመንግስት ጨረታዎች ላይ ለመሳተፍ ጊዜው ያላለፈበት ፈቃድ ያላቸው የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ምዝገባ የምስክር ወረቀት ፣ የግብር መለያ ቁጥር (TIN) ያላቸው እና ሁለት ዓመትና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያላቸው ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች ለጨረታ በቀረበው ቦታ የጨረታ ማስከበሪያ ብር መቶሽህ (100,000.00 ብር) በባንክ የተረጋገጠ /ሲፒኦ/ ወይም ቅድመ ሁኔታ የሌለው ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ አሸናፊው ከተለየ በኋላ በጨረታው ለተሸነፋት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T366 በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ሠነድ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እሰከ ሚያዚያ 16 ቀን 2015 ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት ውስጥ በተመሳሳይ ቀን ሚያዚያ 16, 2015 ከቀኑ በ9፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ፕሮኪውርመንት እና ሰፕላይ ቼ ይን ማኔጅመንት ክፍል
በስልክ ቁጥር 011 5178918
ኢ-ሜይል: EskedarG@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T369…………
For more information, please contact us with the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing N-Technical
Tel.: +251 115 174258
E-mail: selamawita@ethiopianairlines.com
The Ethiopian Airlines Group reserves the right to accept any or reject any or all bids.
The Ethiopian Airlines Group
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T369
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ሕጋዊ ኮንትራክተሮችን አወዳድሮ ለማሰራት ይፈለጋል ሥራው በኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋናው መስሪያ ቤትና በአዲስ አበባ ቦሌ አለም አቀፍ ኤርፖርት ለመጠጥ አና ለእሳት አደጋ መከላከያ የሚውል የውሃ አቅርቦት ሲስተም ማሻሻያ ፕሮጀክት በማጥናት፣ የዲዛይንና ግንባታ ስራ በላምፕ ሰም ኮንትራት ማሰራት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡
ሀ) የ 2015/እ.ኤ.አ 2021/22 የታደሰ የንግድ ሥራ ፊቃድ፣ሰልጣን ካለው አካል መስሪያ ቤት በዘርፉ ለመሰማራት የታደሰ የብቃት ማረጋግጫ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል እና TIN ምዝገባ ወረቀት ያለው፣ VAT ተመዝጋቢ የሆነ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ በውሃ ስራዎቸ ጠቅላላ ሰራ ተቋራጭነት ደረጃ-አንድ ወይም በጠቅላላ ስራ ተቋራጭነት ደረጃ-አንድ. ሥራ-ተቋራጭ የሆነ::
ለ) ተጫራቹ ከጨረታ ሰንዱ ጋር ዝርዝር ጥናተና ዲዛየኑን ለማክናውን የሚያስችል በወሃ ሰራዎቸ የምሀንደስና ማማከር አግለግሎት የታደሰ ደረጃ -1 ፈቃድ ካለው ወይም የውሃ ስራዎቸ አማካሪ ድርጀት ሆኖ የ 2015/እ።አ፣አ 2021/22 የታደሰ የንግድ ሥራ ፊቃድ፣ሰልጣን ካለው አካል መስሪያ ቤት ይወሃ ስራዎቸ ደርጃ-1 የታደሰ የብቃት ማረጋግጫ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል እና TIN ምዝገባ ወረቀት ያለው፣ VAT ተመዝጋቢ የሆነ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ድርጅት ጋረ ሰራወን ለመስራተ የተረጋገጠ ስምምነት ማቅረብ ይኖርበታል
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-17-4258.
ኢ-ሜይል: : selamawita@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Bid Announcement No. SSNT T-367
Ethiopian Airlines Group (ETG) intends Bidder for the Production of Branding Materials and printing. Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder:
For more information; please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical office.
Email: AddisGEW@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 4028/8025
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር SSNT T- 367
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የተለያዩ የማስታወቂያ ህትመት ስራዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መስሪያ ቤት
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር- 011-517-4028/8025
ኢ-ሜል AddisGEW@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Bid Announcement No. SSNT-T365
Ethiopian Airlines Group invites interested consultancy services providers for design review, construction supervision, and contract administration services for Ethiopian airlines headquarters building at bole international airport. Any consultancy services company legally established with latest renewed trade license for 2015 E.C, with TIN & VAT Registration certificate, relevant professional practice certificates and Category-I bidders can participate on the re-bid and can get the tender document.
Bidders should deposit ETB 100.00 (One hundred birr only) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring the tender number SSNT-T365 to Ethiopian Airlines Account Number 1000006958277 (E-99) and shall email the scanned copy of the deposit slip to the below email address and will get the Tender document by return Email. Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount USD 50,000.00 (Fifty Thousand United States Dollar) or Equivalent Ethiopian Birr in the name of Ethiopian Airlines Group. The deposit CPO received from unsuccessful bidders will be returned.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their Technical and Financial Bid Proposal on or before March 22 2023, @03:00PM. The bid will be opened on the same date at 3:30 PM at Ethiopian Airlines Compound in the presence of bidders or their legal representatives.
For more information, please contact the below address.
For additional information: -
Ethiopian Airlines Group
Addis Ababa, Bole International Airport.
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-42-58
E-mail: TessemaH@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T365
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ አዲስ አበባ ቦሌ ለሚገነባው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መሥሪያ ቤት የዲዛይን ግምገማና ማፅደቅ፣ የግንባታ ቁጥጥር እና የኮንትራት አስተዳደር የማማከር አገልግሎት ስራን ማሰራት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም በደረጃ አንድ እና ከዚያ በላይ ተዛማጅነት ባለው ስራ አማካሪዎች ሆነው የተመዘገቡ እና የ2015 ዓ.ም የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል ፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው በሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ ብር 100.00/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ጨረታ ቁጥር SSNT-T365 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡የጨረታ ማስከበሪያ ሀምሳ ሺህ የአሜሪካን ዶላር (50,000.00 የአሜሪካ ዶላር) ወይም ተመጣጣኝ የኢትዮጵያ ብር በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኋላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል::
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል እስከ መጋቢት 13 2015 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መሥሪያ ቤት ግቢ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-42-58
ኢ-ሜይል: TessemaH@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Bid Announcement No. SSNT-T362
It’s been recalled that Ethiopian Airlines Group has been announced a tender for the Design, Supply, Installation, and Commissioning of Firefighting and Prevention System at Arba Minch Airport on The Ethiopian Herald and Addis Zemen Newspapers. Accordingly, this is to inform you that the deadline for the bid closing date is extended from February 8, 2023 to February 17, 2023 at 3:30 pm and opened same date at 3:30 pm.
የጨረታ መዝጊያ ቀን ማራዘሚያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T362
እንደሚታውቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በአርባ ምንጭ ኤርፖርት የእሳት ማጥፊያ እና መከላከያ ስርዓት/Firefighting and Prevention System/ንድፍ፣ አቅርቦት እና ተከላ ሥራ በዘ ኢትዮጵያን ሄራልድ እና በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጨረታ ማስታወቂያ ማዉጣቱ ይታወቀል፡፡ ስለሆነም የጨረታ መዝጊያዉ ከየካቲት 1 ቀን 2015 ዓ.ም ወደ የካቲት 10 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ የተራዘመ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር GWCM&SA-T001/15
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ሲገለገልበት የነበረውን የተለያዩ ተሽከርካሪዎች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 400.00 ብር/አራት መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር GWCM&SA-T001/15 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ ጉዳዩን (Email Subject) “GWCM&SA-T001/15” በማድረግ መላክ እና የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ሰርኘለስ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች ለሚጫረቱበት መኪና ለእያንዳንዱ 40,000 (አርባ ሺ ብር) የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ጨረታ ከመከፈቱ በፊት በታሸገው ኤንቨሎፕ ውስጥ በማስገባት ማቅረብ አለባቸው፡፡ አሸናፊ ለሆኑት የጨረታ ማስከበሪያ በሚከፍሉት ዋጋ ውስጥ የሚታሰብ ይሆናል፡፡ ለተሸነፉ ተጫራቾች የጨረታ ግምገማ ውጤት ከተገለጸ ቦኋላ ሲፒኦ ተመላሽ ይደረጋል፡፡
ጨረታው የካቲት 06 ቀን/2015ዓ.ም. ከቀኑ በ5፡00ሰ0ት ተዘግቶ በዚያኑ ዕለት ማለት የካቲት 06 ቀን/2015ዓ.ም.. ከቀኑ በ5፡30 ሰዐት በኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መስሪያ ቤት አቬሽን አካዳሚ ኦዲተሪየም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡. ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን መግዛት የሚፈልጉትን ያገለገለው ተሸከርካሪ ዋጋ ዋናውን እና ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ እስከ የካቲት 06ቀን /2015ዓም እስከ ቀኑ 5፡30 ሰዐት ድረስ ብቻ ከላይ በተገለጸው የድርጅቱ ጽ/ቤት አድራሻ በመገኘት የጨረታ ሰነድ አቅራቢዎች ዝርዘር ላይ በመመዝገብ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
ማንኛውም ተጫራች ከየካቲት 02 እስክ 03 ቀን/2015ዓ.ም. ተሸከርካሪው በሚገኝበት አድራሻ አዲስ አበባ ቦሌ አየር መንገድ ቡልቡላ ሳይት እና ኤርፓርት ጋራጅ በድርጅቱ ቅጥር ጊቢ በአካል በመገኘት መመልከት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች አሸናፊው ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ የጨረታ አሸነፊው በ10ቀናት ከፍለው በ15 ቀናት ውስጥ ንብረቱን የማንሳት ግዴታ አለበት፡፡ በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውስጥ ካላነሳ ያስያዘው ገንዘብ ተመላሽ አይሆንም፡፡ የጨረታ ማስከበሪያው ለድርጅቱ ገቢ ይሆናል፡፡ ከአሸናፊነቱም ይሰረዛል፡፡
በጨረታ ያሸነፈው ተጫራች የመኪናውን ማጓጓዣ፣ የማስጫኛ እና ልዩ ልዩ ወጪዎች በጨረታ አሸናፊው የሚከፈል ይሆናል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
ግሩኘ ዋራንቲኮንትራት ማኔጅመንት እና ሰርኘለስ ኦድሚንስትሬሽን ክፍል
ስልክ ቁጥር 011517-8824/4256/8544
ኢ-ሜይል: SURAFELA@ethiopianairlines.com
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ የመሰረዝ
ወይም የማሻሻል መብቱ የተጠበቀ ነው።
INVITATION FOR BID
Bid Announcement No.: SSNT-T362
For additional information, please contact the below address:
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: +251115-17-89-18
E-mail: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታቁጥር: SSNT-T362
ለተጨማሪ ማብራሪያ: የኢትዮጵያአየርመንገድግሩፕ፡-
ቦሌአለምአቀፍአየርማረፊያዋናመስሪያቤት
ስትራቴጂክሶርሲንግነንቴክኒካልክፍል
ስልክቁጥር፡+25111-517-89-18
ኢ-ሜይል: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T361
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential Liquid Carbon Dioxide (LCO2) suppliers to produce Dry Ice under contractual basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For additional information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-8953
E-mail: TeymeT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T361
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ Dry Ice ለማምረት ግብዓት የሚሆን ፈሳሽ ካርቦንዳይኦክሳይድ (Liquid Carbon Dioxide (LCO2)) ከሚያቀርቡ ድርጅቶች ጋር በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመስራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-8953
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Turkmenistan.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mr. Michael Endale- Area manager, Russia and CIS, Ethiopian Airlines
Email : MichaelEnd@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines, Olympiysky prospect,, 14 129090 ,BC Diamond Hall 7th Floor, Aviareps Office Moscow, Russia.
Telephone: +7 (495) 937 59 50
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T360
Ethiopian Airlines Group intends to conduct bid for the selection of potential Manufacturer/s for the purchase of Liquid Hand Soap on a long-term contractual basis.
Any legally established Manufacturer with Valid Trade License for the current year, able to provide Product Quality assurance from accrediting body, trade name certificate, renewed commercial registration, current year taxpayer and VAT/TIN Registration, Minimum of two (2) Years’ experience in manufacturing liquid hand soap, can provide samples as parts of the proposal and have license from public procurement and administration agency to participate in a bid can get the tender. Only Manufacturer/s can participate on the tender.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T360 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip and their Company name to the below address and will get the Tender document through their E-mail address.
Bidders must submit Birr 50,000.00/ Fifty Thousand birr/ as a bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee from any certified financial institution in the name of Ethiopian Airlines Group.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their Technical and Financial Bid Proposal (responses to the bid) up to January 26, 2023. The bid will be closed on January 26, 2023 at 2:30 PM and will be opened the same date at 3:30 PM at Ethiopian Airlines Group Headquarter in the presence of bidders or their representatives.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport
Strategic Sourcing N-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 011-517-8025/4028
E-mail: AynalemAy@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T360
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ፈሳሽ የእጅ ሳሙና በቋሚነት ሊያቀርቡ የሚችሉ አምራች ድርጅቶችን ብቻ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል። ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517-8025/4028
ኢ-ሜይል: AynalemAy@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Albania.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Yemesrach Alemayehu- Area Manager Italy and Southern Europe, Ethiopian Airlines Group
Email : YemisrachAl@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines , Via Leonida Bissolati 54, 00187 Roma, Italy.
Telephone: +390642009220
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
የጨረታመዝጊያቀንማራዘሚያ
የጨረታቁጥር: - SSNT-T356
እንደሚታውቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ Design Review, Building, Financing and Commissioning of Ethiopian Airlines Group Headquarter Building Project on Turn-Key Basis አገልግሎት ለማግ'ት በ ዘ ኢትዮጵያን ሄራልድ እና በአዲስ ዘመን ጨረታ ማዉ×ቱ ይታወቀል፡፡ ስለሆነም የጨረታ መዝጊያዉ ቀን ከጥር 18 2015 ወደ የካቲት 3፣ 2015 የተራዘመ መሆኑን እናሳዉቃል፡፡
Bid closing time Extension
Bid Announcement No. SSNT-T356
It’s been recalled that Ethiopian Airlines Group has been announced a tender, bid for the Design Review, Building, Financing and Commissioning of Ethiopian Airlines Group Headquarter Building Project On Turn-Key Basis on The Ethiopian Herald and Addis Zemen Newspapers. Accordingly, this is to inform you that the deadline for the bid closing date is extended from January 26 to February 10, 2023 same time.
Invitation for Tender
Bid Announcement No. SSNT-T356
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified bidders for the Design Review, Build, Financing and Commissioning of Ethiopian Air Lines Group Head Quarters Building Project on Turn-Key Basis. Hence, ETG invites all interested and eligible Contractors who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information; please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing Non-Technical
Email: HELENN@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 4028
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታቁጥር: -SSNT-T356
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በአዲስ አበባ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ Design Review, Build, Financing and Commissioning of Ethiopian Air Lines Group Head Quarters Building Project on Turn-Key Basis ብቁ ተቋራጭ ተወዳዳሪዎችን ለመጋበዝ ይፈልጋል፡፡ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች፣ አስፈላጊውን የሰው ሃይል፣ ማሽንና የግንባታ ግብዓት ማሟላት የሚችሉ ሥራ ተቋራጮች ስራውን ለማከናወን ጨረታውን እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
በዘርፉ ለመሰማራት የሚያስችል የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፍቃድ ከሚሰጥ ህጋዊ አካል ለ2015 ዓ.ም የታደሰ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ (GC/BC-1) ፣ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል፣
የመንግስት መስሪያ ቤቶች በሚያወጡት ጨረታ ውስጥ ለመሳተፍ ከገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር የተሰጠ ጊዜው ያላለፈበት የምዝገባ ወረቀት ማቅረብ የሚችል፣
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 4028
ኢ-ሜይል: HELENN@ethiopianairlines.com
INVITATION FOR BID
Bid Announcement No.: SSNT-T355
- Construction and maintenance of watch tower and perimeter fence at Jimma Airport.
- Construction and maintenance of security fence at Assosa Airport
- Construction and maintenance of security fence at Gambela Airport
- Construction and maintenance of security fence at Lalibela Airport
- Construction and maintenance of perimeter fence at Hawassa Airport
- Construction and maintenance of perimeter fence at Gonder Airport
For additional information:-
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: +251115-17-89-18
E-mail: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታቁጥር: SSNT-T355
ለተጨማሪ ማብራሪያ: የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ፡-
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ +25111-517-89-18
ኢ-ሜይል: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Re-Invitation to bid
Bid Announcement No. SSNT-T354
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified Grade-1 (GC-1/BC-1) contractors for the design, build, financing, and commissioning of the Ethiopian Airlines Group employee housing phase II project on a turn-key basis. Hence, ETG invites all interested and eligible contractors who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information, please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical office.
Email: AshebirTe@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 4918
በድጋሜ የወጣ የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T354
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የሰራተኞች መኖሪያ ቤት ምዕራፍ ሁለት ፕሮጀክት (design, build, financing, and commissioning of the Ethiopian Airlines Group employee housing phase II project on a turn-key basis) ደረጃ-1 (GC-1/BC-1) እና ከዛ በላይ የሆኑ ተቋራጮችን በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተቋራጮች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፤
የማሻሻል መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለተጨማሪ ማብራሪያ: -
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 4918
Re-Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T348
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential different Fruits, Vegetables and Herbs product suppliers to serve customer onboard Inflight Catering, Skylight Hotel and Employee Cafeteria under contractual basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For additional information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-8953
E-mail: TeymeT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
በድጋሜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T348
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለበረራ መስተንግዶ (onboard service) ፣ ለስካይላይት ሆቴል እና ለሠራተኞች ካፍቴሪያ አገልግሎት የሚውል የተለያዩ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶችን ከሚያቀርቡ ድርጅቶች ጋር በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመስራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-8953
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Re-Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T349
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential Bread Basket and Kolo suppliers to serve customers onboard under contractual basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For additional information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-8953
E-mail: TeymeT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
በድጋሜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T349
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለበረራ መስተንግዶ (onboard service) አገልግሎት የሚውል የተለያዩ የዳቦ ማቅረቢያ ባስኬት (Bread Basket) እና የቆሎ ምርቶችን ከሚያቀርቡ ድርጅቶች ጋር በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-8953
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T353
Ethiopian Airlines Group (ETG) intends to lease spaces available at Ethiopian Skylight Hotel, Shenzhen Exhibition Hall for competent bidders on the following business types with a contract period of five (5) years:
Therefore, EAG invites eligible bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group, Bole International Airport Head Quarter,
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 0115-17-49-18
E-mail: assefah@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
ጨረታ ቁጥር: - SSNT-T353
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በስካይ ላይት ሆቴል ሼንዘን ኤግዚቢሽን አዳራሽ ውስጥ የሚገኙትን ለተለያዩ ንግድ አገልግሎት የተዘጋጁ ክፍት ቦታዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለ5 (አምስት) ዓመት በሚቆይ የውል ጊዜ ማከራየት ይፈልጋል።
የአገልግሎት ዝርዝር፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፤
ለተጨማሪ ማብራሪያ:
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ፡- ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-49-18
ኢ- ሜይል: assefah@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
BID FOR COMMERCIAL SPACES RENTAL/RE-BID/
Bid Announcement No.: SSNT-T350
Ethiopian Airlines Group (ETG) intends to lease spaces available for COVID-19 Laboratory Test Center at Ethiopian Airports Building with a contract period of three (3) years:
Therefore, ETG invites eligible bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Head Quarter
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Addis Ababa, Ethiopia
Tel.: +251-115-17-89-18
E-mail: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
ድጋሚ የወጣ የቦታ ኪራይ ጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T350
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ግቢ ዉስጥ የሚገኙትን ክፍት ቦታዎችን ለኮቪድ-19 ላብራቶሪ ምርመራ አገልግሎት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለ3 (ሶስት) ዓመት በሚቆይ የውል ጊዜ ማከራየት ይፈልጋል።
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፤
ለተጨማሪ ማብራሪያ:
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ +251-115-17-89-18
ኢ-ሜይል: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT T -346
Ethiopian Airlines Group (ETG) intends to lease space available for Bookstore shop at Bole International Airports, Terminal 2 departure area.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder:
For more information; please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical office.
Email: AddisGEW@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 8025/4028
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር SSNT T- 346
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ የውጭ ሀገር መንገደኞች ማስተናገጃ (ተርሚናል 2) ውስጥ የሚገኘውን ክፍት ቦታ ለመጻሕፍት መደብር አገልግሎት በጨረታ አወዳድሮ ለማከራየት ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መስሪያ ቤት
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር- 011-517-8025/4028
ኢ-ሜል AddisGEW@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid for representation of Ethiopian Airlines Group as General Sales and Services Agent (GSSA) in the sales territory of Denmark.
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Denmark.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mrs. Wogayehu Terefe - Area Manager Nordic & Baltic Countries, Ethiopian Airlines Group
Email : WogayehuT@ethiopianairlines.com
Office: Isafjordsgatan 32C, 164 40, Kista, Stockholm Sweden
Telephone: + 4684400060, 46702622268
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid for representation of Ethiopian Airlines Group as General Sales and Services Agent (GSSA) in the sales territory of Belarus.
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Belarus.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mr. Solomon Yadeta - Area Manager Germany and Central Europe, Ethiopian Airlines Group
Email : SolomonY@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines ,Kaiser Strasse 77, 60329 Frankfurt Am Main, Federal Republic of GERMANY,
Telephone: +491711472569,+251115177036
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid for representation of Ethiopian Airlines Group as General Sales and Services Agent (GSSA) in the sales territories of Cambodia
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSAs in the sales territories of Cambodia.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mr. Aklilu Tesfaye - Area manager, Thailand and South East Asia, Ethiopian Airlines
Email : AkliluTs@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines, 140 One Pacific Place Building, Unit 1807, Bangkok, Thailand.
Telephone: +66818251446
Planned dates for the tender processing are:
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T341
Ethiopian Airlines intends to conduct a bid for the selection of potential Manufacturer/s for the purchase of Traditional Dress.
Any company legally established with renewed trade license, VAT registration certificate and have four (4) years specific working experience can get the tender document. Micro and small enterprises can get the tender document by providing support letter from recognized authority.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) referring this tender number SSNT-T341 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of Birr 30,000.00 (Thirty Thousand birr) in the name of Ethiopian Airlines Group. The bid security received from unsuccessful bidders will be returned.
Bidders are required to submit their Technical and Financial bid proposal by email to the address indicated below or in person as per their choice. However, bid security and samples shall be submitted physically. The bid will be closed on November 22, 2022, at 3:00 PM and will be opened the same date at 3:30 PM at Ethiopian Airlines Compound in the presence of bidders or their representatives.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport
Strategic Sourcing N-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 011-517-8025
E-mail: KOYACHEWT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር SSNT-T341
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለበረራ አስተናጋጅ ሠራተኞቹ አገልግሎት የሚውሉ የሀገር ባህል ቀሚሶችን ከአምርች ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል::
ስለሆነም ለስራው ብቁ የሆኑ ተጫራቾች በሙያ ዘርፉ ቢያንስ አራት (4) ዓመት የሰሩ፣ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉና በመንግስት ጨረታዎች ለመሳተፍ ፈቃድ ያላቸው መሆን ይኖርባቸዋል፡፡ ከጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት አስፈላጊውን የድጋፍ ደብዳቤ በማቅረብ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡
የጨረታ ማስከበሪያ ብር 30,000.00 (ሰላሳ ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ወይም ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኋላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል::
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር (አንድ መቶ ብር) በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T341 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን እስከ ህዳር 13 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመጠቀም መላክ ወይም በአካል ማስገባት አለባቸው፡፡ የጨረታ ማስከበሪያ እና የመወዳደሪያ ናሙና በአካል መቅረብ ይኖርበታል፡፡ ጨረታው በተመሳሳይ ቀን ህዳር 13 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 9:30 ሰዓት ላይ ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517-8025
ኢ-ሜይል: KOYACHEWT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Bid Announcement No. SSNT-T340
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential different Fruits, Vegetables and Herbs product suppliers to service customer onboard, Skylight Hotel and Employee Cafeteria under contractual basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For additional information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-8953
E-mail: TeymeT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T340
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለበረራ መስተንግዶ (onboard service) ፣ ለስካይላይት ሆቴል እና ለሠራተኞች ካፍቴሪያ አገልግሎት የሚውል የተለያዩ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶችን ከሚያቀርቡ ድርጅቶች ጋር በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመስራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-8953
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSAs in the sales territories of Fiji and East Timor.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mr. Aklilu Tesfaye - Area manager, Thailand and South East Asia, Ethiopian Airlines
Email : AkliluTs@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines, 140 One Pacific Place Building, Unit 1807, Bangkok, Thailand.
Telephone: +66818251446
Planned dates for the tender processing are:
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No.: SSNT-T339
Ethiopian Airlines Group (ETG) intends to lease spaces available at Ethiopian Skylight Hotel, Shenzhen Exhibition Hall for competent bidders on the following business types with a contract period of five (5) years:
Therefore, EAG invites eligible bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport Head Quarter
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 0115-17-89-18
E-mail: Esayasts@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
ጨረታ ቁጥር: - SSNT-T339
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በስካይ ላይት ሆቴል ሼንዘን ኤግዚቢሽን አዳራሽ ውስጥ የሚገኙትን ለተለያዩ ንግድ አገልግሎት የተዘጋጁ ክፍት ቦታዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለ5 (አምስት) ዓመት በሚቆይ የውል ጊዜ ማከራየት ይፈልጋል።
የአገልግሎት ዝርዝር፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፤
ለተጨማሪ ማብራሪያ:
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ፡-
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል - ስልክ ቁጥር፡ 011-517-89-18
ኢ-ሜይል: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Bid Announcement No. SSNT-T334
It’s been recalled that Ethiopian Airlines Group has been announced a tender, for the selection of potential construction companies GC-2 / BC-2 and above for the construction of G+2 Federal Police Residence Building at Addis Ababa Bole International Airport on Ethiopian Herald and Addis Zemen Newspapers. Accordingly, this is to inform you that the dead line for the bid closing date is extended from September 30, 2022 to October 10, 2022 however, proposal submission and bid opening time is not changed.
የጨረታመዝጊያቀንማራዘሚያ
የጨረታቁጥር: - SSNT-T338
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ብቁ የሆኑ ደረጃ 1 ጠቅላላ ሥራ ተቋራጮችን (GC-1) እና የህንጻ ሥራ ተቋራጮችን (BC-1) በጨረታ አወዳድሮ በኢትዮጵያ አየር መንገድ በቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተርሚናል-1 እና ተርሚናል-2 የውስጥ ማስጌጥ ስራዎችን (Addis Ababa Bole International Airport Terminal-1, and Terminal-2 Interior decoration Works Project) በዲዛይን እና ግንባታ የውለታ ዓይነት (Design-Build Project Delivery Method) ለማሰራት በኢትዮጵያን ሄራልድ እና በአዲስ ዘመን ጋዜጣዎች ላይ የጨረታ ማስታወቂያ ማውጣቱ ይታወቀል፡፡ ስለሆነም የጨረታ መዝጊያዉ ቀን ከመስከረም 26 2015 ወደ ህዳር 23፣ 2015 የተራዘመ መሆኑን እናሳዉቃል፡፡
Bid closing time Extension Notification
Bid Announcement No. SSNT-T338
It’s been recalled that Ethiopian Airlines Group has been announced a tender for the Design, Build and Commissioning of Addis Ababa International Airport Terminal-1, and Terminal-2 Interior Decoration Works Project on Ethiopian Herald and Addis Zemen Newspapers. Accordingly, this is to inform you that the deadline for the bid closing date is extended from October 06,2022 to December 02, 2022.
የጨረታመዝጊያቀንማራዘሚያ
የጨረታቁጥር: - SSNT-T326
እንደሚታውቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በኢትዮጵያ አየር መንገድ በቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተርሚናል-1 እና ተርሚናል-2 ፊት ለፊት (Land side) የሚገኘውን ቦታ የማስተካከል፥ የማልማትና የማስዋብ ስራዎችን (Addis Ababa Bole International Airport Terminal-1, and Terminal-2 Landside Development & Landscape Works Project) በዲዛይን እና ግንባታ የውለታ ዓይነት (Design-Build Project Delivery Method) ለማሰራት በኢትዮጵያን ሄራልድ እና በአዲስ ዘመን ጨረታ ማውጣቱ ይታወቀል፡፡ ስለሆነም የጨረታ መዝጊያዉ ቀን ከመስከረም 10 2015 ወደ መስከረም 24 2015 የተራዘመ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡
Bid closing time Extension
Bid Announcement No. SSNT-T326
It’s been recalled that Ethiopian Airlines Group has been announced a tender, for Design, Build, Commissioning of Addis Ababa International Airport Terminal-1, and Terminal-2 Landside Development & Landscape Works Project on The Ethiopian Herald and Addis Zemen Newspapers. Accordingly, this is to inform you that the deadline for the bid closing date is extended from September 20,2022 to October 4,2022.
Invitation for Tender
Bid Announcement No. SSNT-T338
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified Category 1 International Contractors (GC/BC-1 for national bidders) for Design, Build and Commissioning of Addis Ababa International Airport Terminal-1, and Terminal-2 Interior Decoration Works Project.
Hence, ETG invites all interested and eligible local and international contractors who can meet the requirements stated hereunder: -
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical office.
Email: eshetue@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 8025/4028
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር SSNT-T338
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ብቁ የሆኑ ደረጃ 1 ጠቅላላ ሥራ ተቋራጮችን (GC-1) እና የህንጻ ሥራ ተቋራጮችን (BC-1) በጨረታ አወዳድሮ በኢትዮጵያ አየር መንገድ በቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተርሚናል-1 እና ተርሚናል-2 የውስጥ ማስጌጥ ስራዎችን (Addis Ababa Bole International Airport Terminal-1, and Terminal-2 Interior decoration Works Project) በዲዛይን እና ግንባታ የውለታ ዓይነት (Design-Build Project Delivery Method) ለማሰራት ይፈልጋል::
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች ማሟላት የሚችሉ የሀገር ዉስጥና ዓለም አቀፍ የሥራ ተቋራጮች በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መስሪያ ቤት
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር:- 011-517- 8025/4028
ኢ-ሜይል: eshetue@ethiopianairlines.com
የጨረታቁጥር: - SSNT-T328
እንደሚታውቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለሀዋሳ እና ሰመራ ኤርፖርቶች የሪቨር ኦስሞሲስ የውሃ ማጣሪያ ስርዓት ዲዛይን፣ አቅርቦት፣ ተከላ፣ ሙከራ እና ኮሚሽን አገልግሎት ለማግኘት በዘ ኢትዮጵያን ሄራልድ እና በአዲስ ዘመን ጨረታ ማውጣቱ ይታወቀል፡፡ ስለሆነም የጨረታ መዝጊያዉ ቀን ከመስከረም 10 2015 ወደ መስከረም 25፣ 2015 የተራዘመ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡
Bid closing time Extension
Bid Announcement No. SSNT-T328
It’s been recalled that Ethiopian Airlines Group has been announced a tender, bid for the Design, Supply, Installation, Testing and Commissioning of Reverse Osmosis Water Treatment System for Hawassa and Semera Airports on The Ethiopian Herald and Addis Zemen Newspapers. Accordingly, this is to inform you that the dead line for the bid closing date is extended from September 20,2022 to October 5,2022.
This is to notify that bid submission date for bid to rent out spaces allocated for Wellness and Spa Center, Cafe and Restaurant and Tele Center and Related Service at Addis Ababa Bole International Airport Terminal Two is extended by 10 days starting from September 19 ,2022 until September 28,2022. Therefore, the new deadline for proposal submission is September 28,2022.
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T 334
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential construction companies GC-2 / BC-2 and above for the construction of G+2 Federal Police Residence Building at Addis Ababa Bole International Airport.
Legally established bidders in Ethiopia able to provide the following requirements can get the tender document, renewed Trade License for the current year, Valid Tax clearance, VAT registration certificate and Tax Payer Identification Certificate (TIN),
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) referring this tender number SSNT-T 334 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
Bidders must submit Birr 100,000.00 / One hundred thousand / as a bid security in the form of CPO or unconditional irrevocable bank guarantee from any certified financial institution in the name of Ethiopian Airlines Group.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their Technical and Financial Bid Proposal in separate sealed envelope. The bid will be closed on September 30, 2022 at 2:30 PM and will be opened the same date at 3:00 PM at Ethiopian Airlines Group Employees Main Cafeteria in the presence of bidders or their representatives.
For more information; please contact us with the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing N-Technical
Tel. 011-517-4028
E-mail: WoldeM@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Ethiopian Airlines Group
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታቁጥርSSNT-T 334
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ GC- 2 / BC-2 እና ከዚያ በላይ የሆኑ ኮንትራክተሮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በአዲስ አባባ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለፌዴራል ፖሊስ መኖሪያ ቤት G+2 ህንፃ ግንባታ ለማሰራት ይፈልጋል::
ስለሆነም ለስራው ብቁ የሆኑ ተጫራቾች ፣ ለ 2014 ዓ.ም የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ ፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ከግብር እዳ ነጻ ስለመሆናቸው ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር (አንድ መቶ ብር) በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T334 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ቅጅ (Deposit Slip Copy) ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ብር 100,000.00 /አንድ መቶ ሺህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ / ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል::አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እስከ መስከረም 20 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤት የሠራተኞች መመገቢያ አዳራሽ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ በ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517-4028
ኢ-ሜይል: WoldeM@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
Bid Announcement No.: SNNT-T335
Ethiopian Airlines Group intends to invite in Food Court concept service providers who can serve different cuisines of other countries at the Ethiopian Aviation Academy (EAA) Cafeteria for the students and the academic community in the cubicle built within its existing employee Cafeteria facilities for the coming three years on a contractual basis.
The Cubicles will have a free-of-charge provision for electric power, water supply, and drainage facilities. Caterers are expected to come with prepared/pre-cooked food that will require minimal preparation before serving. Any interested Caterers are expected to provide the following minimum requirements to be eligible for evaluation:
For more information; please contact the below address: -
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel: +251-115-17-49-18
E-mail: assefah@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
በኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪዬሽን አካዳሚ ውስጥ የካፌቴሪያ አገልግሎት አቅራቢ ድርጅት አወዳድሮ ለማሰራት የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ::
የጨረታ ቁጥር:- SNNT-T335
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በነባሩ አቬየሽን አካዳሚ ፋሲሊቲ በተገነባው ካፌቴሪያ ውስጥ ለተማሪዎቹ እና ለአካዳሚው ማህበረሰብ የሌሎች ሀገራትን የምግብ አገልግሎት ሰጭዎችን( በ Food Court ጽንሰ-ሀሳብ)) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለሶስት ዓመት በኮንትራት ስምምነት ለማሰራት ይፈልገል ።
የመሥሪያ ቦታው ለኤሌክትሪክ ሃይል፣ ለውሃ አቅርቦት እና ለማፍሰሻ ተቋማት ከክፍያ ነጻ አቅርቦት ይኖረዋል። በምግብ አቅርቦት(Food Court) የሙያ ዘርፍ የሰራ "ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው" ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡ በጨረታው የሚያሸንፍ ተጫራች በከፊል የተዘጋጁ(Precooked) ምግቦችን ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡
በተጨማሪ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ማሟላት ይኖርባቸዋል: -
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ መስከረም 19 ቀን 2015 ዓ.ም. ከቀኑ 9:00 ድረስ ከታች ባለው ኢሜል አድራሻ ፍላጎት በማሳወቅ የጨረታ ሰነዱን ከክፍያ ነፃ በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል እስከ መስከረም 19 ቀን 2015 ዓ.ም. ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በተመሳሳይ ቀን 9፡30 ሰዓት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤት በበረራ ኦፕሬሽን ህንፃ በጨረታ መክፈቻ አዳራሽ ውስጥ ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
በስልክ ቁጥር፡ +251-115-17-49-18 በመደወል መጠየቅ ይቻላል::
ኢሜል: assefah@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T333
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለአጠቃላይ ሆስፒታል እና ለህክምና ማዕከላት በአዲስ አበባ ለሠራተኞች የጤና አገልግሎት ሊሰጡ የሚችሉ የጤና ተቋማት አወዳድሮ ለሶስት (3) ዓመት ውል ለመግባት እና አብሮ ለመስራት ይፈልጋል ፡፡
በአገልግሎቱ ዘርፍ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው አንድ (1) ዓመትና ከዛ በላይ የሰራ የገንዘብ ሚኒስቴር የምዝገባ ወረቀት ያለው እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ተጫራች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T333 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካልና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ፎቶ ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል እስከ መስከረም 6 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መስሪያ ቤት የሠራተኞች መዝናኛ ክበብ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር +251 115 17 45 52
ኢ-ሜይል: BirtukanS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Notice of Invitation for National Bid (Re-Bidding)
Bid Announcement No. SSNT-T333
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of health care service providers at different capacity and specialty to submit proposal for General Hospitals & Medical Centers health care service provision tender for three (3) years contractual purchase agreement.
Any health service provider legally established with renewed trade license, have one year, and above working experience can get the tender document.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T333 Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
Bidders are required to bring both Technical and Financial Bids which consist both original and copy that shall be sealed in separate envelops and marked as Original and Copy on/before September 16, 2021 at 2:30pm. The bid will be opened the same date at 3:00pm at Ethiopian Airlines Bole international airport, Employees’ Main Cafeteria at presence of those interested bidders or their legal representatives.
For Further information, please contact the below address:
Ethiopian Airlines, Bole International Airport
Strategic Sourcing N-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
E-mail: BirtukanS@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T330
Ethiopian Airlines Group (ETG) Intends to conduct bid to rent out spaces allocated for Wellness and Spa Center, Cafe and Restaurant and Tele Center and Related Service at Addis Ababa Bole International Airport Terminal Two.
Therefore, ETG invites eligible bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines
Bole International Airport
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. +251115174028
E-mail: AynalemAy@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታቁጥር: -SSNT-T330
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ-የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት የመንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል 2 ውስጥ በሚገኙ ባዶ ቦታዎች ላይ ዌልነስ እና ስፓ፣ ካፌ እና ሬስቶራንት እና የቴሌ ሴንተርና ተዛማጅ አገልግሎቶችን ለመስጠት የሚፈልጉ ተጫራቾችን በጨረታ አወዳድሮ ለማከራየት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
ለተጨማሪማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር: +251115174028
ኢ-ሜይል: AynalemAy@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Bid Announcement No. SSNT-T327
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential Bread Basket and Kolo suppliers to serve customers onboard under contractual basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For additional information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-8953
E-mail: TeymeT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T327
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለበረራ መስተንግዶ (onboard service) አገልግሎት የሚውል የተለያዩ የዳቦ ማቅረቢያ ባስኬት (Bread Basket) እና ቆሎ ምርቶችን ከሚያቀርቡ ድርጅቶች ጋር በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-8953
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታቁጥር:- SSNT-T328
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለሀዋሳ እና ሰመራ ኤርፖርቶች የሪቨር ኦስሞሲስ የውሃ ማጣሪያ ስርዓት ዲዛይን፣ አቅርቦት፣ ተከላ፣ ሙከራ እና ኮሚሽን አገልግሎት ለማግ'ት ተጫራቾችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ሥራ ተቋራጮች በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ: - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ፕሮኪውርመንት እና ሰፕላይ ቼን ማኔጅመንት ክፍል
በስልክ ቁጥር 0115174028 በመደወል መጠየቅ ይቻላል:
ኢሜል: HELENN@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T328
The Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified bidders for the Design, Supply, Installation, Testing and Commissioning of Reverse Osmosis Water Treatment System for Hawassa and Semera Airports.
Therefore, bidders who meet the requirements described below are invited to participate in the tender.
valid certificate of registration by the relevant registration body in category of GC/WWC grade 3 and above with minimum of four years’ experience in the construction of water treatment plants. Tax Clearance Certificate stating the bidder's eligibility to participate in any public tender and valid at least until the deadline for bid submission. Valid Tax Compliance Certificate and VAT Registration Certificate from an authorized government body, valid for the Ethiopian calendar year 2014.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 011-5-174028
E-mail: HELENN@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid for representation of Ethiopian Airlines Group as General Sales and Services Agent (GSSA) in the sales territory of Bhutan.
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Bhutan.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mrs. Tigist Eshetu - Area manager, Indian Sub-continent, Ethiopian Airlines
Email : TigistE@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines, 104 Windfall, Sahar Plaza Complex , Andheri Kurla Road, Andheri East , Mumbai 400059, India.
Telephone: +9122 68460901
Planned dates for the tender processing are:
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር SSNT-T326
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ብቁ የሆኑ ደረጃ 1 ጠቅላላ ሥራ ተቋራጮችን (GC-1) እና የህንጻ ሥራ ተቋራጮችን (BC-1) በጨረታ አወዳድሮ በኢትዮጵያ አየር መንገድ በቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተርሚናል-1 እና ተርሚናል-2 ፊት ለፊት (Land side) የሚገኘውን ቦታ የማስተካከል፥ የማልማትና የማስዋብ ስራዎችን (Addis Ababa Bole International Airport Terminal-1, and Terminal-2 Landside Development & Landscape Works Project) በዲዛይን እና ግንባታ የውለታ ዓይነት (Design-Build Project Delivery Method) ለማሰራት ይፈልጋል::
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች ማሟላት የሚችሉ ሥራ ተቋራጮች በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መስሪያ ቤት
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር:- 011-517- 8025/4028
ኢ-ሜይል: eshetue@ethiopianairlines.com
Invitation for Tender
Bid Announcement No. SSNT-T326
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified Grade 1 (GC-1/BC-1) contractors for Design, Build, Commissioning of Addis Ababa International Airport Terminal-1, and Terminal-2 Landside Development & Landscape Works Project.
Hence, ETG invites eligible contractors who can meet the requirements stated hereunder: -
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical office.
Email: eshetue@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 8025/4028
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSAs in the sales territories of Fiji and East Timor.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mr. Aklilu Tesfaye - Area manager, Thailand and South East Asia, Ethiopian Airlines
Email : AkliluTs@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines, 140 One Pacific Place Building, Unit 1807, Bangkok, Thailand.
Telephone: +66818251446
Planned dates for the tender processing are:
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No.: SSNT-T329
Ethiopian Airlines Group (ETG) intends to lease spaces available for COVID-19 Laboratory Test Center at Ethiopian Airports Building compound with a contract period of three (3) years:
Therefore, ETG invites eligible bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Head Quarter
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Addis Ababa, Ethiopia
Tel.: +251-115-17-89-18
E-mail: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T329
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ግቢ ዉስጥ የሚገኙትን ክፍት ቦታዎችን ለኮቪድ-19 ላብራቶሪ ምርመራ አገልግሎት በጨረታ አወዳድሮ ለ3 (ሶስት) ዓመት በሚቆይ የውል ጊዜ ማከራየት ይፈልጋል።
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፤
ለተጨማሪ ማብራሪያ:
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ +251-115-17-89-18
ኢ-ሜይል: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid for representation of Ethiopian Airlines Group as General Sales and Services Agent (GSSA) in the sales territory of Afghanistan & Kyrgyzstan.
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Afghanistan & Kyrgyzstan.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mrs. Tigist Eshetu - Area manager, Indian Sub-continent, Ethiopian Airlines
Email : TigistE@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines, 104 Windfall, Sahar Plaza Complex , Andheri Kurla Road, Andheri East , Mumbai 400059, India.
Telephone: +9122 68460901
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T323
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential suppliers for Different Meat, Pork, and Dairy products for Ethiopian Skylight Hotel under contractual basis.
Hence, ETG invites all interested and Eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For additional information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-4918
E-mail: AshebirTe@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T323
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለኢትዮጵያ ስካይላይት ሆቴል አገልግሎት የሚዉሉ የተለያዩ የስጋ አይነቶች (የአሳ፣የፍየል እና የአሳማ ሥጋ) እና የተለያዪ የወተት ተዋጽኦ ምርቶችን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፤
ለተጨማሪ ማብራሪያ: -
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-4918
ኢ-ሜይል: AshebirTe@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
በድጋሚየወጣየጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር SSNT-T322
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ደረጃ 1 (GC-1/BC-1) የሆኑ ብቁ የህንጻ ተቋራጮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ የእቃ ማከማቻ መጋዘን ግንባታ ስራ (Design, Build, and Commissioning of Ethiopian Air Lines Central Store Project on Turn-Key Basis) ለማሰራት ይፈልጋል::
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች ማሟላት የሚችል የሀገር ዉስጥና የዉጭ ሥራ ተቋራጭ በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መስሪያ ቤት
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር:- 011-517- 8025/4028
ኢ-ሜይል: eshetue@ethiopianairlines.com
Invitation for Tender (Re-bid)
Bid Announcement No. SSNT-T322
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified Grade 1 (GC-1/BC-1) contractors for Design, Build, and Commissioning of Ethiopian Air Lines Central Store Project on Turn-Key Basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible local and international contractors who can meet the requirements stated hereunder: -
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical office.
Email: eshetue@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 8025/4028
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T-319
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለ Design and Construction of, Employee Cafeteria Building, Staff Locker and Shower Room building project at Addis Ababa Bole International Airport on Turn-Key Basis ስራዎችን እንዲያከናውኑለት ብቁ ተወዳዳሪዎችን ለመጋበዝ ይፈልጋል ፡፡
የፕሮጀክቱ ማጠናቀቂያ ጊዜ 426 የቀን መቁጠሪያ ቀናት ውስጥ ይሆናል፡፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን ማሟላት የሚችሉ ሥራ ተቋራጮች ስራውን ለማከናወን ጨረታውን እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 300.00 ብር/ስሶት መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T-319 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
በጨረታው የሚካፈል ማንኛውም ተጫራች ለሚጫረትበት(ስራ) ብር 100,000.00 (አንድ መቶ ሺህ ብር) የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካልና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ፎቶ ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል እስከ ሐምሌ 14 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ፓስ ቢሮ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 8953
ኢ-ሜይል: LimenihG@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Invitation for National Bid
Bid Announcement No. SSNT-T-319
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified contractors for Design and Construction of Employee Cafeteria Building, Staff Locker and Shower Room building project at Addis Ababa Bole International Airport on Turn-Key Basis.
EthiopianAirlines Group now invites sealed bids from Contractors of category GC/BC- One (1) having the following: -
- Trade license and construction work certificates valid and renewed for 2014 Ethiopian calendar year
- VAT & Tax Registration Certificate
- Tax clearance certificate1
- Suppliers registration certificate
The construction of the works shall be completed within 426 calendar days from the commencement of the work.
Thus, Ethiopian Airlines Group (ETG) now invites eligible bidders, who fulfill the following requirements and providing the necessary labor, material and equipment for the Construction works of the stated project:
Bidders are required to bring both Technical and Financial Bids which consist both original and copy that shall be sealed in separate envelops and marked as Original and Copy on/before July 21, 2022 at 2:30pm. The bid will be opened the same date at 3:00 pm at Ethiopian Airlines Bole international airport Pass bureau building.
For more information; please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical and CA office.
Email: LimenihG@ethiopianairlines.com
Tel: +251- 115 -17 8-953
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Rebid Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T316
Ethiopian Airlines Group invites interested GC-1/RC-1 contractors for the Design and Build of Gore-Metu Airfield Project. Any construction company legally established with Renewed trade license for 2014 E.C, renewed certificate of registration from Ministry of Construction, VAT registration certificate and Taxpayer Identification Certificate (TIN) and Tax clearance certificate stating the bidder is eligible to participate in any public tender and valid at least at the deadline for submission of bids can get the tender document.
The design and Build of the works shall be completed within 1096 calendar days. Bidders should deposit ETB 100.00 (One hundred birr only) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring the tender number SSNT-T316 to Ethiopian Airlines Account Number 1000006958277 (E-99) and shall email the scanned copy of the deposit slip to the below email address and will get the Tender document by return Email. Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of Birr 500,000.00 (Five Hundred Thousand birr) in the name of Ethiopian Airlines Group. The deposit CPO received from unsuccessful bidders will be returned.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their Technical and Financial Bid Proposal on or before June 21, 2022 @03:00PM. The bid will be opened on the same date at 3:30 PM at Ethiopian Airlines Compound in the presence of bidders or their legal representatives.
For more information, please contact the below address.
For additional information: -
Ethiopian Airlines Group
Addis Ababa, Bole International Airport.
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-42-58
E-mail: TessemaH@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
በድጋሜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T316
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ደረጃ-1 የሆኑ ጠቅላላ ሥራ ተቋራጭ ወይም የመንገድ ስራ ተቋራጭ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ የጎሬ መቱ የአዉሮፕላን ማረፊያ ሜዳ በዲዛይን እና ግንባታ የውለታ አይነት (Design-Build Project Delivery Method) ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ፡፡ ስለሆነም በመንገድ ግንባታ (RC) ወይም በጠቅላላ ግንባታ (GC) ደረጃ 1 የሆነ እና የ2014 ዓ.ም የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው፣ የታደሰ የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የምዝገባ የምስክር ወረቀት ያለው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል ፡፡
የፕሮጀክቱ ማጠናቀቂያ ጊዜ 1096 የቀን መቁጠሪያ ቀናት ውስጥ ይሆናል፡፡ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው በሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ ብር 100.00/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ጨረታ ቁጥር SSNT-T316 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡የጨረታ ማስከበሪያ ብር 500,000.00 (አምስት መቶ ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኋላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል::
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል እስከ ሰኔ 14 2014 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መሥሪያ ቤት ግቢ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-42-58
ኢ-ሜይል: TessemaH@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Sao Tome and Principe.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mrs. Bamlak Getachew- Area Manager Gabon & Sao Tome, Ethiopian Airlines
Email : BamlakG@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines, Quartier London Rue Ogouarouwe, Plaque No. 14 PO BOX 12802,Libreville,
Telephone: 002411741315/05931660
Mobile: 0024105322020
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T315
Re-bidding to Tender Invitation
Bid Announcement No. SSNT-T313
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential Pasta and Macaroni supplier to service customer onboard, Skylight Hotel and Employee cafeteria under contractual basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For additional information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-8953
E-mail: TeymeT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
በድጋሜ የወጣ የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T313
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለበረራ መስተንግዶ (onboard service) ፣ ለስካይላይት ሆቴል እና ለሠራተኞች ካፍቴሪያ አገልግሎት የሚውል የተለያዩ የፓስታ እና መካሮኒ ምርቶች ከሚያቀርቡ ድርጅቶች ጋር በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመስራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪ ማብራሪያ: -
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-8953
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Invitation for Tender
Bid Announcement No. SSNT-T314
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified contractors for Design Review, Build, Financing and Commissioning of Ethiopian Airlines Component Maintenance Work Shop Building Project on Turn-Key Basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible Contractors who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information; please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical and CA office.
Email: TeymeT@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 8953
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T314
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በአዲስ አበባ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ የንድፍ መገምገም፣ ግንባታ፣ ፋይናንስ እና ኮሚሽን ፕሮጀክት (Design Review, Build, Financing and Commissioning of Ethiopian Airlines Component Maintenance Work Shop Building Project on Turn-Key Basis) ብቁ ተቋራጭ ተወዳዳሪዎችን ለመጋበዝ ይፈልጋል፡፡ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች፣ አስፈላጊውን የሰው ሃይል፣ ማሽንና የግንባታ ግብዓት ማሟላት የሚችሉ ሥራ ተቋራጮች ስራውን ለማከናወን ጨረታውን እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 200.00 ብር/ሁለት መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T314 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
በጨረታው የሚካፈል ማንኛውም ተጫራች ለሚጫረትበት ሃምሳሽህ የአሜሪካን ዶላር (50,000 የአሜሪካ ዶላር) የጨረታ ማስከበሪያ ወይም ተመጣጣኝ የኢትዮጵያ ብር (Bid Bond) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ እና Conditional የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካልና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እስከ ግንቦት 19 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 8953
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር SSNT-T312
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ደረጃ 1 (GC-1/BC-1) የሆኑ ብቁ የህንጻ ተቋራጮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ የእቃ ማከማቻ መጋዘን ግንባታ ስራ (Design, Build, Financing and Commissioning of Ethiopian Air Lines Central Store Project on Turn-Key Basis) ለማሰራት ይፈልጋል::
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች ማሟላት የሚችል የሀገር ዉስጥና የዉጭ ሥራ ተቋራጭ በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መስሪያ ቤት
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር:- 011-517- 8025/4028
ኢ-ሜይል: eshetue@ethiopianairlines.com
Invitation for Tender
Bid Announcement No. SSNT-T312
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified Grade 1 (GC-1/BC-1) contractors for Design, Build, Financing and Commissioning of Ethiopian Air Lines Central Store Project on Turn-Key Basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible local and international contractors who can meet the requirements stated hereunder: -
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical office.
Email: eshetue@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 8025/4028
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid and represent Ethiopian Airlines Group as General Sales and Services Agent (GSSA) in the sales territory of United Kingdom
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory mentioned.
Interested applicants can get the tender document from below address of Ethiopian Airlines Head Quarter:
Contact person: -
Mr. Abdulaziz Surur, Manager Distribution & GSSA Administration
Email: AbdulazizSr@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group Head Quarter
Telephone: +25111517 8270
Timing of the tender process - Planned dates for the tender processing are:
INVITATION TO TENDER/RE-BID/
Bid Announcement No.: SSNT-T305
Ethiopian Airlines Group (EAG) intends to lease spaces available at Ethiopian Skylight Hotel Shenzhen Exhibition hall for competent bidders who are willing to provide the following services with a contract period of five (5) years:
Therefore, EAG invites eligible bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport Head Quarter
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 0115-17-89-18
E-mail: Esayasts@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
ድጋሚየወጣየጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T305
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በስካይ ላይት ሆቴል ሼንዘን ኤግዚቢሽን አዳራሽ ውስጥ የሚገኘውን ለተለያዩ ንግድ አገልግሎት የተዘጋጁ ክፍት ቦታዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለ5 (አምስት) ዓመት በሚቆይ የውል ጊዜ ማከራየት ይፈልጋል።
የአገልግሎት ዝርዝር፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፤
ለተጨማሪ ማብራሪያ:
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ፡-
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-89-18
ኢ-ሜይል: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation to Tender for Outsourcing Catering Service to Ethiopian Aviation Academy (EAA) Cafeteria
Bid Announcement No. SSNT-T308
Ethiopian Airlines is inviting well-known food chain proprietors/Firms with multiple outlets for running of food courts on operational contract basis at locations inside Ethiopian Airlines head quarter at Ethiopia Aviation Academy for 3 (three) years and renewable on yearly basis in the cubicles built within its existing staff cafeteria. The cubicles are equipped with the necessary sewerage, water and electricity facilities at the cost of the Airline. The service provider is only required to install proper service equipment, storage and service utensils which are necessary to serve employees and trainees. The required food court service, upon prior notification, will be subjected to further service extension to Ethiopian cafeterias service facilities.
A food court Catering service providing their unique specialized foreign\and fast food (breakfast lunch and dinner), non-alcoholic hot and cold beverages and snacks daily to on-site employees and trainees including providing and maintaining equipment and the provision of consumables required for the intended use.
Caterers are expected to come with prepared/pre-cooked food that will require minimum preparation before serving. Any interested Caterers are expected to provide the following minimum requirements to be eligible for evaluation:
For more information; please contact the below address: -
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel: +251-115-17-49-18
E-mail: assefah@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
በኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪዬሽን አካዳሚ ውስጥ የካፌቴሪያ አገልግሎት አቅራቢ ድርጅቶችን አወዳድሮ ለማሰራት የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SSNT-T308
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መሥሪያ ቤት አቪዬሽን አካዳሚ ግቢዉ ውስጥ በተገነባዉ የመመገቢያ አዳራሽ ለ3(ሶስት) ዓመታት በኮንትራት (በየዓመቱ የሚታደስ) ታዋቂ የምግብ ሰንሰለት ባለቤቶችን እና የተለያዩ ፈጣን የምግብ አቅራቢ ድርጅቶችን(Food court) እንዲወዳደሩ ይጋብዛል። የሰራተኞች ካፍቴሪያ ውስጥ ያሉት ኪዩቢክሎችን(ትናንሽ ክፍት ቦታዎች)፤ አስፈላጊው የፍሳሽ ማስወገጃ ፣ የውሃ እና የመብራት አቅርቦቶች በአየር መንገዱ ወጪ የሚሸፈኑ ናቸው። አገልግሎት ሰጪው ሰራተኞችን እና ሰልጣኞችን በየቀኑ ለማገልገል አስፈላጊ የሆኑትን ትክክለኛ የአገልግሎት እቃዎችን ብቻ መጫን እና ማከማቸት ይጠበቅበታል።
የካፌቴሪያ አገልግሎት አቅራቢ ድርጅት ልዩ ልዩ የውጪ እና ፈጣን ምግብ (ቁርስ ምሳ እና እራት) ፣ አልኮል ነክ ያልሆኑ ፣ ሙቅ እና ቀዝቃዛ መጠጦች እና መክሰስ በየቀኑ በቦታው ላይ ለሚገኙ ሰራተኞች እና ሰልጣኞች የሚያቀርብ የመመገቢያ አገልግሎት፣ የቁሳቁሶችን እና የፍጆታ ቁሳቁሶችን አቅርቦትን ጨምሮ ጥቅም መስጠት አለበት፡፡
የካፌቴሪያ አገልግሎት አቅራቢዉ ድርጅት ከማገልገሉ በፊት አነስተኛ ዝግጅት ብቻ የሚጠይቁ ያልተዘጋጁ/የተዘጋጁ ምግቦችን ይዘው ይመጣሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ማንኛውም ፍላጎት ያለው ተጫራች ለግምገማ ብቁ ለመሆን የሚከተሉትን ዝቅተኛ መስፈርቶች እነዲያሙዋላ ይጠበቃል
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ መጋቢት 26 ቀን 2014 ዓ.ም. ከቀኑ 10:00 ድረስ ከታች ባለው ኢሜል አድራሻ ፍላጎቱን በማሳወቅ የጨረታ ሰነዱን ከክፍያ ነፃ በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ በተለያያ ኤንቨሎፕ ማለትም (ቴክኒካል ፕሮፖዛል፣ የፋይናንሺያል አቅርቦት እና የጨረታ ማስከበሪያ) እና አንድ የውጭ ፖስታ የውስጥ ኢንቨሎፖችን “ORIGINAL” እና “COPIES” የሚል ምልክት በማድረግ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል(non-Technical) እስከ መጋቢት 29 ቀን 2014 ዓ.ም. ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው በዚሁ ቀን ከቀኑ 3፡30 ሰዓት በኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መ/ቤት በበረራ ኦፕሬሽን ህንፃ ጨረታ ክፍል ውስጥ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
በስልክ ቁጥር፡ +251-115-17-49-18 በመደወል መጠየቅ ይቻላል፡፡
ኢሜል: assefah@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥርSSNT-T306
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ አዲስ አበባ ለሚገኙ ማንኛዉም የኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጮች በአዲስ አበባ ንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ የተረጋገጠ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉ እንዲሁም ከታች የተዘረዘሩትን ስራዎችን እና መስፈርቶች የሚያሟሉ ተቋራጮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ አነስተኛ ሥራዎችን በኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል: ፕሮጀክቱ የሚከተሉትን ሥራዎች ያካትታል፡፡
ስለሆነም በሙያው ዘርፍ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ እና የዘመኑን ግብር የከፈሉ ተጫራቾች፡ እንዲሁም ብር አምስት ሚሊዮን (5,000,000) እና ከዚያ በላይ በሆነ ዋጋ ቢያንስ ሶስት (3) ፕሮጀክቶችን በተሳካ ሁኔታ ያጠናቀቁና በሙያዉ ቢያንስ አምስት (5) ዓመት የሥራ ልምድ ያላቸዉ፤ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር (አንድ መቶ ብር) በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T306 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ቅጅ (Deposit Slip Copy) ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን እስከ መጋቢት 30 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመጠቀም መላክ ወይም በአካል ማስገባት አለባቸው፡፡ ጨረታው በተመሳሳይ ቀን 9፡30 ሰዓት ላይ ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ: - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517-4028
ኢ-ሜይል:WoldeM@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation to Bid
Bid announcement No. SS NT-T306
Ethiopian Airlines Group intends to invite Pre-qualified contractors legally established and who can present; valid license from Addis Ababa trade, industry and investment bureau and renewed for the current year, VAT registration certificate, Tax Payer Identification Certificate can participate on this bid.
Projects includes: -
Bidders shall have minimum of Five (5) years’ experience and successful accomplishment of at least three (3) projects with cumulative cost of Five Million Birr (ETB 5,000,000) and above.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) referring this tender number SSNT-T 306 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below Email address and will get the Tender document by return Email.
Bidders are required to send and submit their technical bid document on April 8, 2022 until 3:00PM by email to the address indicated below or in person. The bid will be opened same date at 3:30pm.
For more information; please contact us with the below address.
Ethiopian Airlines Group Bole International Airport Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing N-Technical
Tel. 011-517-4028
E-mail: WoldeM@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
FROM: Bid Evaluation Committee
DATE: March 10,2022
CITY: Addis Ababa
SUBJECT: BID CLOSING DATE EXTENSION-2ND TIME EXTENSION
It’s to be recalled Bid for cultural restaurant and jazz bar service for skylight hotel has been floated and bid closing date was March 10,2022. However, due a request from different participants for time extension, EAG have decided to extend the bid closing date by additional 19 days. Therefore, please be informed that the time of proposal submission is March 30,2022@ 2:30 PM and opening will be same date at 3:00PM.
Bid Evaluation Committee
Bid Announcement No. SSNT-T303
Ethiopian Airlines Group intends to conduct bid to lease two spaces for cultural restaurant and jazz bar service provider at Skylight hotel.
Any legally established bidders with 5-year and above work experience, trade name certificate, renewed restaurant commercial registration, renewed bar commercial registration current year taxpayer and VAT/TIN Registration Certificate, and must have letter from public procurement and administration agency to participate in a bid can get the tender document.
Bidders must submit Birr 50,000.00/ Fifty Thousand birr/ as a bid security in the form of CPO or unconditional bank guarantee in the name of Ethiopian Airlines Group.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) referring this tender number SSNT-T303 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the tender document by email.
Bidders are required to bring both “Original” and “Copies” of their bid document for Technical, Financial and CPO with separately sealed envelope for the two spaces. The bid will be closed on March 01 ,2022 at 02:30 PM and will be opened the same date at 03:30PM at Ethiopian Airlines Group Premises in the presence of bidders or their legal representatives.
For more information, please contact the below address for more information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Office
Tel. 011-5-174028 /8025
E-mail: AynalemAy@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T303
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በስካይ ላይት ሆቴል ውስጥ የሚገኙ ሁለት ቦታዎችን በባለአምስት ኮኮብ ሆቴል ደረጃ ለባህል ምግብ አዳራሽ እና ዘመናዊ የጃዝ ባር አገልግሎት መስጠት የሚፈልጉ ተጫራቾችን በጨረታ አወዳድሮ በገቢ መጋራት (concession modality) አሰራር ለማከራየት ይፈልጋል፡፡ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪማብራሪያ: -
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር +251-115174028/8025
ኢ-ሜይል:AynalemAy@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር SSNT-T304
ኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በሁሉም የኢትዮጵያ ክልሎች ለሚገኙ ተጨማሪ ማንኛዉም የኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጮች በክልል ንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ የተረጋገጠ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉ እንዲሁም ከታች የተዘረዘሩትን ስራዎችን እና መስፈርቶች የሚያሟሉ ተቋራጮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በአቅራቢያቸዉ ለሚገኙ ኤርፖርቶች አነስተኛ ሥራዎችን በኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል: ፕሮጀክቱ የሚከተሉትን ሥራዎች ያካትታል፡፡
ስለሆነም በሙያው ዘርፍ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው፣ የምዝገባ ወረቀት ያለው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ እና የዘመኑን ግብር የከፈሉ ተጫራቾች ፡ እንዲሁም ብር አንድ ሚሊዮን አምስት መቶ ሺህ 1,500,000 እና ከዚያ በላይ በሆነ ዋጋ ቢያንስ ሶስት (3) ፕሮጀክቶችን በተሳካ ሁኔታ ያጠናቀቁና በሙያዉ ቢያንስ ሶስት (3) ዓመት የሥራ ልምድ ያላቸዉ፤ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስራ አምስት የስራ ቀናት ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ ፍላጎታቸውን በማሳወቅ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን እስከ የካቲት 30 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመጠቀም መላክ ወይም በአካል ማስገባት አለባቸው፡፡ ጨረታው በተመሳሳይ ቀን የካቲት 30 ከቀኑ 9፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
በስልክ ቁጥር 011 517 4028
ኢ-ሜይል: Helenn@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation to Bid
Bid announcement No. SS NT-T304
Ethiopian Airlines Group intends to invite additional qualified regional contractors legally established and who can present; renewed valid license for the current year, VAT registration certificate, Tax Payer Identification Certificate and Valid Registration Certificate from Ministry of finance and Economic Development to participate in public tenders can participate on this bid.
Projects includes: -
Bidders shall have minimum of three (3) years’ experience and successful accomplishment of at least three (3) projects with cumulative cost of one million five Hundred Thousand Birr (ETB 1,500,000) and above.
Bidders can express their interest via the email address indicated below and get the tender document.
Bidders are required to send and submit their technical bid document until March 9,2022 @ 3:00PM by email to the address indicated below and in person respectively. The bid will be opened same date on March 9,2022 at 3:30pm.
For Further information, please contact the below address:
Ethiopian Airlines Group Bole International Airport Addis Ababa, Ethiopia
Strategic sourcing Non-technical section
Tel. 011-517-4028
E-mail: Helenn@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Mauritania.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mrs. Meron Tsegaye - Area Manager Senegal , Mauritania, Gambia & Cape Verde, Ethiopian Airlines.
Email : MeronT@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines, Immeuble la Rotonde - Rue Dr Thèze - BP 50800 RP, Dakar,
Telephone: +221 338235552,+251115177041
Mobile: +221775298324
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
Invitation for Tender
Bid Announcement No. SSNT-T296
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified bidders for the Consultancy Service of 2-Bay General Aircraft Maintenance Hangar. Hence, ETG invites all interested and eligible Consultants who can meet the requirements stated hereunder: -
Bidders are required to bring both Original and Copy of their Technical and Financial Bid Proposal on or before February 25, 2022 @3:00PM. In addition, bidders can submit their proposal via email. For bidders who will submit their proposal via email, the bid security should be submitted physically before the closing date and time; February 25, 2022 @3:00PM. The bid will be opened on the same date at 3:30PM at Ethiopian Airlines Employee Main Cafeteria in the presence of bidders or their representatives.
For more information; please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical and CA office.
Email: Helenn@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 4028
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T296
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ባለ ሁለት የአውሮፕላን ጠቅላላ ጥገና ሃንጋር ግንባታ ላይ የማማከር አገልግሎት የሚሰጡ ተጫራቾችን አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል። ስለሆነም ETG ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ አመልካቾችን እና ብቁ የሆኑ አማካሪዎችን ይጋብዛል።
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የቴክኒካል እና የፋይናንሺያል የመጫረቻ ሠነዳቸውን ዋናውንና ኮፒውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ወይም በኢሜል ማስታወቂዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ የካቲት 18, 2014ዓ.ም. በ9:00 ድረስ ማስገባት ይችላሉ። የጨረታ ሠነዳቸውን በኢሜል ለሚያስገቡ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትናውን ጨረታው ከመዘጋቱ በፊት በአካል ማቅረብ ይኖባቸዋል፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኢትዮጵያ አየር መንገድ የሰራተኞች መመገቢያ አዳራሽ በተመሳሳይ ቀን የካቲት 18, 2014ዓ.ም. በ9:30 ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ: -
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517 4028
ኢ-ሜይል: Helenn@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation for Tender
Bid Announcement No. SSNT-T290
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified contractors for Design, Build and Financing of Ethiopian Airlines Staff Village on Turn-Key Basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible Contractors who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information; please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical and CA office.
Email: TeymeT@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 8953
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T290
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በአዲስ አበባ ቦሌ በሻሌ የሠራተኞች መኖሪያ ግንባታ (Design, Build and Financing of Ethiopian Airlines Staff Village on Turn-Key Basis) ብቁ ህንጻ ተቋራጭ ተወዳዳሪዎችን ለመጋበዝ ይፈልጋል፡፡ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች፣ አስፈላጊውን የሰው ሃይል፣ ማሽንና የግንባታ ግብዓት ማሟላት የሚችሉ ሥራ ተቋራጮች ስራውን ለማከናወን ጨረታውን እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 200.00 ብር/ሁለት መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T290 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
በጨረታው የሚካፈል ማንኛውም ተጫራች ለሚጫረትበት መቶ ሺህ የአሜሪካን ዶላር (100,000.00 የአሜሪካ ዶላር) የጨረታ ማስከበሪያ ወይም ተመጣጣኝ የኢትዮጵያ ብር (Bid Bond) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካልና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እስከ የካቲት 28 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 8953
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T295
Ethiopian Airlines Group wants to conduct a bid for the selection of potential printing service providers with a long-term contractual agreement.
Any company legally established with renewed trade license in the above-mentioned service sector, have VAT registration certificate, Commercial registration certificate, TIN (Tax Identification Number), Tax Clearance Certificate and with two (2) years’ and above working experience can participate on the bid.
Interested bidders should deposit non-refundable ETB100 (one hundred birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring tender number SSNT-T295 to Ethiopian Airlines Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip, stating the project title/tender number and detail contact address of the company to the below address and will get tender document by return email.
All bidders are required to submit bid security ETB 10,000.00 (Ten thousand birr) in the form of unconditional bank guarantee, or certified payment order (C.P.O). The bid security will be returned to the unsuccessful bidders immediately after the winner is announced.
The sealed bid document shall be returned to Ethiopian Airlines Group Headquarter, Strategic Sourcing Section not later than February 21, 2021 at 3:00 pm. The bid will be opened on the same date at 3:30 pm at Addis Ababa, Ethiopian Airlines Group Headquarter, at presence of those interested bidders or their representatives.
For Further information, please contact the below address:
Ethiopian Airlines Group Headquarter
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Procurement and Supply Chain Management Department,
Strategic Sourcing and Contract administration section
Tel. 011 517 8025/4028
E-mail: EshetuE@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Ethiopian Airlines Group
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር SSNT-T295
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የተለያዩ የህትመት አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶችን በጨረታ አወዳድሮ በኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል፡
ስለሆነም ከላይ በተጠቀሰው አገልግሎት ዘርፍ ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያለው ፣ የዘመኑን ግብር የከፈለ ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ምዝገባ የምስክር ወረቀት ፣ የንግድ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ፣ TIN (የግብር መለያ ቁጥር) ያለውና ሁለት (2) ዓመትና ከዛ በላይ በዘርፉ የሰራ ማንኛውም ተቋም በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T295 በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ቅጂውን (Deposit Slip Copy) ፣ የጨረታውን ቁጥርና አይነት እንዲሁም የድርጅቱን ሙሉ አድራሻ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ይችላሉ፡፡
የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000.00 (አስር ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ወይም ቅድመ ሁኔታ የሌለው ባንክ ጋራንቲ (unconditional bank guarantee) ማስያዝ ይኖርባቸዋል: አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል::
ተጫራቾች በጨረታው ሠነድ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እሰከ የካቲት 14 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ በ9፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መስሪያ ቤት
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ፕሮኪውርመንት እና ሰፕላይ ቼይን ማኔጅመንት ክፍል
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
በስልክ ቁጥር 011 517 8025/4028
ኢ-ሜይል: EshetuE@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Azerbaijan.
Interested applicants can get the tender document from below addresses of Ethiopian Airlines Area office in Russia or ET Head Quarter:
Contact person: Mr. Aynalem Abele, Area Manager- Russia
Email: AynalemA@ethiopianairlines.com
Telephone: +7 (495) 937 59 50 ext. 216, +7 910 479 34 30
Mr. Abdulaziz Surur, Mgr. Distribution & GSA Administration
Email: AbdulazizSr@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group Head Quarter
Telephone: +25111517 8270
Timing of the tender process - Planned dates for the tender processing are:
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Cape Verde.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mrs. Meron Tsegaye - Area Manager Senegal , Mauritania, Gambia & Cape Verde, Ethiopian Airlines.
Email : MeronT@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines, Immeuble la Rotonde - Rue Dr Thèze - BP 50800 RP, Dakar,
Telephone: +221 338235552,+251115177041
Mobile: +221775298324
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Libya.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mr. Yoseph Belay- Area Manager Egypt, Ethiopian Airlines Group
Email : yosephb@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines, 69 Abdelhamid Badawi street , Concord el salaam Hotel,
Work phone: +201223233728
Home Phone: +201223233728,+251115177047
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T291
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential Soft Drink, Spring and Purified Bottled Water suppliers to service customer onboard and Skylight Hotel under contractual basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For additional information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-8953
E-mail: TeymeT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T291
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለበረራ መስተንግዶ (onboard service) እና ለስካይላይት ሆቴል አገልግሎት የሚውል የተለያዩ የለስላሳ መጠጦች እና የታሸገ ውሀ (Spring and Purified Bottled Water) ምርቶች ከሚያቀርቡ ድርጅቶች ጋር በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመስራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-8953
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Invitation To Tender
Tender Announcement No. SSNT-T289
Ethiopian Airlines Group wants to invite qualified bidders for the Supply of Different Inflight Service Plastic Items on a contractual base.
Therefore, ETG invites eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
Any company legally established with renewed trade license, VAT registration certificate and have one (1) year related working experience can get the tender document.
Interested bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) referring this tender number SSNT-T289 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of Birr ETB 50,000.00 /Fifty Thousand birr/ in the name of Ethiopian Airlines Group. The deposited CPO received from unsuccessful bidders will be returned.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their Technical and Financial Bid Proposal. The bid will be closed on January 04, 2022, at 02:30 PM and will be opened on the same date at 3:00 PM, at Ethiopian Airlines Head office Addis Ababa, in the presence of bidders or their representatives.
For more information, please contact the below address.
For additional information: -
Ethiopian Airlines Group
Addis Ababa, Bole International Airport.
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-42-58
E-mail: TessemaH@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T289
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለበረራ ላይ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ የፕላስቲክ እቃዎች አቅራቢ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል ፡፡ ስለሆነም ለስራው ብቁ የሆኑ ተጫራቾች በሙያ ዘርፉ "ቢያንስ አንድ ዓመት የሰሩ" ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው" የገንዘብ ሚኒስቴር የምዝገባ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ " የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ " የዘመኑን ግብር የከፈሉ ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000.00 (ሃምሳ ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ወይም ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኋላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል:: በጥቃቅንና አነስተኛ የተቋቋሙ ድርጅቶች ከጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት አስፈላጊውን የድጋፍ ደብዳቤ በማቅረብ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር (አንድ መቶ ብር) በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T289 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እስከ ታህሳስ 26 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 08:30 ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤት ግቢ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-42-58
ኢ-ሜይል: TessemaH@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታቁጥር: -SSNT-T287
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች በቦሌዓለም አቀፍ ኤርፖርት የወጭ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል 2 ውስጥ በሚገኝ ባዶ ቦታ ላይ የፋርማሲ አገልግሎት መስጠት ለሚፈልጉ ተጫራቾችን በጨረታ አወዳድሮ በገቢ መጋራት (concession modality) አሰራር ለማከራየት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
ማንኛውም በፋርማሲ አገልግሎት ሕጋዊ የታደሰ ንግድ የሥራ ፈቃድ ያለው ፣ የብቃት ማረጋገጫ ወረቀት ያለው፤ የTIN ምዝገባ ወረቀት ያለው፣ ፣ ተጨማሪ እሴት ታክስ(VAT) ተመዝጋቢ የሆነ፣ የዘመኑን ግብር የከፈለ እና የመንግስት መስሪያ ቤቶች በሚያወጡት ጨረታ ውስጥ ለመሳተፍ ጊዜው ያላለፈበት ፈቃድ ማቅረብ የሚችል ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድመቶብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታቁጥር SSNT-T287 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትንየ ገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ የእቃ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
በጨረታው የሚሳተፍ ማንኛውም ተጫራች ለሚጫረትበት (ቦታ) ብር 60,000 (ስልሳ ሺህ ብር) የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን ቴክኒካል እና ፋይናንሻል ዋናውን እና ቅጂ በተለያየ በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየርመንገድ የእቃ ግዢ ክፍል እስከ ታህሳስ 19 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 08:30 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት ግቢ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪማብራሪያ: -
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር +251-115174258/8025
ኢ-ሜይል:AynalemAy@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T287
Ethiopian Airlines Group (ETG) Intends to conduct bid to lease a space located at Addis Ababa Bole International Airport Terminal Two for competent bidders who are willing to provide a pharmacy service with concession modality.
Any legally established bidder with valid and renewed trade license on pharmacy service, certificate of competency, renewed commercial registration, current year taxpayer and VAT/TIN Registration, and have license from public procurement and administration agency to participate in a bid can get the tender document.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T287 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
Bidders should submit bid security bond of birr 60,000 (Sixty thousand birr) in the form of CPO drawn by Ethiopian Bank or unconditional bank guarantee in the name of “Ethiopian Airlines Group’’. Any insurance guarantee shall not be accepted.
Bidders are required to bring both “Original” and “Copies” of their bid document for Technical and Financial with separately sealed envelope. The bid will be closed on December 28, 2021, at 02:30 PM and will be opened the same date at 03:00PM at Ethiopian Airlines Group Premises in the presence of bidders or their legal representatives.
For more information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines
Bole International Airport
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. +251-115174258/8025
E-mail: AynalemAy@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Invitation to Tender :Bid Announcement No. SSNT-T2-86
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential Economy class Biscuit, Cookies, Muffin and Chocolate chips supplier to serve customers onboard under contractual basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For additional information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-8953
E-mail: LimenihG@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SSNT-T-286
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለበረራ መስተንግዶ (onboard service) ፣ አገልግሎት የሚውል የተለያዩ የብስኩት፣ የቸኮሌት ችብስ፣ የማፍን እና የኩኪስ ምርቶችን ከሚያቀርቡ ድርጅቶች ጋር በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመስራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-8953
ኢ-ሜይል: LimenihG@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Bid Announcement No. SSNT-T285
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential Pasta and Macaroni supplier to service customer onboard, Skylight Hotel and Employee cafeteria under contractual basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For additional information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-8953
E-mail: TeymeT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SSNT-T285
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለበረራ መስተንግዶ (onboard service) ፣ ለስካይላይት ሆቴል እና ለሠራተኞች ካፍቴሪያ አገልግሎት የሚውል የተለያዩ የፓስታ እና መካሮኒ ምርቶች ከሚያቀርቡ ድርጅቶች ጋር በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመስራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-8953
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T-282
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለ Design and Construction of Parking Building, Employee Cafeteria Building, Staff Locker and Shower Room building project at Addis Ababa Bole International Airport on Turn-Key Basis ስራዎችን እንዲያከናውኑለት ብቁ ተወዳዳሪዎችን ለመጋበዝ ይፈልጋል ፡፡
የፕሮጀክቱ ማጠናቀቂያ ጊዜ 365 የቀን መቁጠሪያ ቀናት ውስጥ ይሆናል፡፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን ማሟላት የሚችሉ ሥራ ተቋራጮች ስራውን ለማከናወን ጨረታውን እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 300.00 ብር/ስሶት መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T-282 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
በጨረታው የሚካፈል ማንኛውም ተጫራች ለሚጫረትበት(ስራ) ብር 100,000.00 (አንድ መቶ ሺህ ብር) የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካልና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ፎቶ ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል እስከ ታህሳስ 08 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ፓስ ቢሮ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 8953
ኢ-ሜይል: LimenihG@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Rebidding Notice of Invitation for National Bid
Bid Announcement No. SSNT-T-282
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified contractors for Design and Construction of Parking Building, Employee Cafeteria Building, Staff Locker and Shower Room building project at Addis Ababa Bole International Airport on Turn-Key Basis.
EthiopianAirlines Group now invites sealed bids from Contractors of category GC/BC- One (1) having the following:-
- Trade license and construction work certificates valid and renewed for 2013 Ethiopian calendar year
- VAT & Tax Registration Certificate
- Tax clearance certificate1
- Suppliers registration certificate
The construction of the works shall be completed within 365 calendar days from the commencement of the work.
Thus, Ethiopian Airlines Group (ETG) now invites eligible bidders, who fulfill the following requirements and providing the necessary labor, material and equipment for the Construction works of the stated project:
Bidders are required to bring both Technical and Financial Bids which consist both original and copy that shall be sealed in separate envelops and marked as Original and Copy on/before December 17, 2021 at 2:30pm. The bid will be opened the same date at 3:00 pm at Ethiopian Airlines Bole international airport Pass bureau building.
For more information; please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical and CA office.
Email: LimenihG@ethiopianairlines.com
Tel: +251- 115 -17 8-953
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid for representation of Ethiopian Airlines Group as General Sales and Services Agent (GSSA) in the sales territory of Sao Tome and Principe.
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Sao Tome and Principe.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mrs. Bamlak Getachew- Area Manager Gabon & Sao Tome, Ethiopian Airlines
Email : BamlakG@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines, Quartier London Rue Ogouarouwe, Plaque No. 14 PO BOX 12802,Libreville,
Telephone: 002411741315/05931660
Mobile: 0024105322020
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
Invitation to Tender
Bid Announcement No.: -SSNT-T281
Ethiopian Airlines Group invites interested Grade Five (5) and above contractors for the Constructions of New Police Residence Building work, which include Living room, dining room and four (4) Toilets & Showers at Jigjiga, Robe,Jinka and Existing Police Residence Building Roof Maintenance at Semera Airport.
The project shall be completed within 120 calendar days with 15 days of mobilization period. Thus, Ethiopian Airlines Group (ETG) invites eligible bidders, who fulfill the following requirements and providing the necessary labor, material and equipment for the Construction works of the stated project: Any construction company legally established with renewed trade license, renewed certificate of registration from Ministry of Construction, VAT registration certificate , Taxpayer Identification Certificate (TIN) and Tax clearance certificate stating the bidder is eligible to participate in any public tender and valid at least at the deadline for submission of bids can get the tender document.
Bidders should deposit ETB 100.00 (One hundred birr only) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring the tender number SSNT-T281 to Ethiopian Airlines Account Number 1000006958277 (E-99) and shall email the scanned copy of the deposit slip to the below email address and will get the Tender document by return Email.
Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of Birr 150,000.00 (One Hundred Fifty Thousand Birr) in the name of Ethiopian Airlines Group. The deposit CPO received from unsuccessful bidders will be returned.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their Technical and Financial Bid Proposal on or before November 29, 2021 @03:00PM. The bid will be opened on the same date at 3:30 PM at Ethiopian Airlines Compound in the presence of bidders or their representatives.
For more information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Addis Ababa Bole International Airport
Strategic Sourcing N-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 011-517-4028
E-mail: Helenn@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT- T281
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ደረጃ አምስት (5) እና ከዚያ በላይ የሆኑ ጠቅላላ ሥራ ተቋራጭ ወይም ህንፃ ስራ ተቋራጭ ኮንትራክተሮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለጅግጅጋ ለሮቤ ለጂንካ ኤርፖርቶች አዲስ የፌዴራል ፖሊስ ህንፃ (ሳሎን፣ የመመገብያ ክፍል, አራት የመጸዳጃ ቤትና መታጠቢያ ሻወር) ያካተተ ህንፃ እንዲሁም የሰመራ ኤርፖርት የፓሊስ ህንፃ ጣሪያ እድሳት ማሰራት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም በሙያው ዘርፍ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያለው፣ የታደሰ የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የምዝገባ የምስክር ወረቀት ያለው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ ፣ የዘመኑን ግብር የከፈለ እና የመንግስት መስሪያ ቤቶች በሚያወጡት ጨረታ ውስጥ ለመሳተፍ ከገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር የተሰጠ ጊዜው ያላለፈበት የምዝገባ ወረቀት ማቅረብ የሚችል ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡ ስራው አስፈላጊውን የግብአትና የሰው ሃይል ማቅረብን የሚያጠቃልል ሲሆን የፕሮጀክቱ ማጠናቀቂያ ጊዜ ከአስራ አምስት (15) የዝግጅት ቀናት ጋር ለመቶ ሃያ (120) ተከታታይ ቀናት ይሆናል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው በሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ ብር 100.00/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ጨረታ ቁጥር SSNT-T281 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
የጨረታ ማስከበሪያ ብር 150,000.00 (አንድ መቶ ሃምሳ ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኋላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል::
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል እስከ ህዳር 20 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መሥሪያ ቤት ግቢ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011 517 4028
ኢ-ሜይል: Helenn@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Ethiopian Airlines flight ET-302, an international passenger flight destined to Jomo Kenyatta International Airport in Nairobi, Kenya on the 10th of March, 2019 crashed 115 km south east of Addis Ababa, six minutes and forty-three seconds after takeoff from Addis Ababa Bole International Airport in Ethiopia, killing all 157 people aboard.
A project committee has been formed comprising of all stakeholders to oversee a project in remembrance of the unfortunate incident of ET-Flight-302 crash. Accordingly, a Secretariat has been appointed to run a design competition of Memorial Monument & Park for the crash site.
This competition is a one-stage architectural design competition. It is an international competition open to all interested practicing architects and architectural firms. The competition has obtained approval of the Association of Ethiopian Architects (AEA), a member of the African Union of Architects (AUA) and the International Union of Architects (UIA). The Competition floating period starts on December 08, 2021 and ends on January 28, 2022.
The objective of the competition is to select the most meritorious design from the competing entries, a design that would create a place proper to commemorate the victims of the ET-Flight-302 catastrophic crash. Such design would be a well thought-out design proposal for developing the crash site into a place of contemplation conducive for victim families to pay visit whenever they want to remember their loved ones. And also one that is ingeniously designed place offering serene environment that helps to alleviate grieves of the victim families.
The competition is open to all interested architectural firms and architects that are licensed practitioners and registered in their local professional association, society or institution as the case may be. Those architectural firms or individual architects are invited to fill the Application Form/ Expression of Interest attached herewith. Producing copy of professional license and document testifying their membership of a professional association/ institution is mandatory for registration.
The Secretariat
Address: Tel…+251115178490,
Email… ET302memorialcompetition@ethiopianairlines.com ,
Addis Ababa, Ethiopia.
[ Visit website https://corporate.ethiopianairlines.com/media/Tender-Documents ]
Dear registrants,
It has been realized that allocation of additional time for the registration period of prospective competitors is beneficial to the undertaking. Please be informed that the last date for registration is now fixed to be on December 04, 2021.
The Competition Secretariat.
Invitation for Tender
Bid Announcement No. SSNT-T279
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified bidders for Design, Build, Financing and Commissioning of 2-Bay General Aircraft Maintenance Hangar. Hence, ETG invites all interested and eligible Contractors who can meet the requirements stated hereunder: -
The scan copies of the bid document (Technical Proposal, Financial Offer) must be submitted to the below email address in a separate email and Bid Security should be physically delivered to Ethiopian Airlines, Strategic Sourcing Non-Technical section before/on November 26, 2021 at 2:30pm. The bid will be closed and presented to the evaluation team on the same date at 3:00PM.
For more information; please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical and CA office.
Email: TeymeT@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 8953
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T279
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በአዲስ አበባ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ Design, Build, Financing and Commissioning of 2-Bay General Aircraft Maintenance Hangar ብቁ ህንጻ ተÌራጭ ተወዳዳሪዎችን ለመጋበዝ ይፈልጋል፡፡ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች፣ አስፈላጊውን የሰው ሃይል፣ ማሽንና የግንባታ ግብዓት ማሟላት የሚችሉ ሥራ ተቋራጮች ስራውን ለማከናወን ጨረታውን እንዲሳተፉ ይጋብዛል
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 200.00 ብር/ሁለት መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T279 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
በጨረታው የሚካፈል ማንኛውም ተጫራች ለሚጫረትበት መቶ ሺህ የአሜሪካን ዶላር (100,000.00 የአሜሪካ ዶላር) የጨረታ ማስከበሪያ ወይም ተመጣጣኝ የኢትዮጵያ ብር (Bid Bond) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካል እና ፋይናንሻል) ስካን በማድርግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ ለየብቻ መላክ እናም የጨረታ ማስከበሪያዉን (CPO) በአካል አዲስ አበባ ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት እስከ ህዳር 17 ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 9:00 ሰዓት ለግምገማ ኮሜቴው የሚቀርብ ይሆናል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 8953
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T280
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential Economy class Biscuit, Cookies, Muffin and Chocolate chips supplier to serve customers onboard under contractual basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For additional information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-8953
E-mail: LimenihG@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SSNT-T280
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለበረራ መስተንግዶ (onboard service) ፣ አገልግሎት የሚውል የተለያዩ የብስኩት፣ የቸኮሌት ችብስ፣ የማፍን እና የኩኪስ ምርቶችን ከሚያቀርቡ ድርጅቶች ጋር በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመስራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-8953
ኢ-ሜይል: LimenihG@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T274
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ደረጃ-5 እና ከዚያ በላይ የሆኑ ጠቅላላ ሥራ ተቋራጭ ወይም ህንፃ ስራ ተቋራጭ ኮንትራክተሮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለጋምቤላ ኤርፖርት የፌዴራል ፖሊስ ሳሎን፣ የመመገብያ ክፍል እና አራት(4) የመጸዳጃ ቤትና መታጠቢያሻወር ያካተተ መኖርያ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም በሙያው ዘርፍ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያለው፣ የታደሰ የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የምዝገባ የምስክር ወረቀት ያለው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ እና የመንግስት መስሪያ ቤቶች በሚያወጡት ጨረታ ውስጥ ለመሳተፍ ከገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር የተሰጠ ጊዜው ያላለፈበት የምዝገባ ወረቀት ማቅረብ የሚችል ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡ ስራው አስፈላጊውን የግብአትና የሰው ሃይል ማቅረብን የሚያጠቃልል ሲሆን የፕሮጀክቱ ማጠናቀቂያ ጊዜ 15 የዝግጅት ቀናትን ጨምሮ በ120 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ይሆናል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው በሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ ብር 100.00/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ጨረታ ቁጥር SSNT-T274 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
የጨረታ ማስከበሪያ ብር 90,000.00 (ዘጠና ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ወይም ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኋላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል::
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል እስከ ጥቅምት 23 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መሥሪያ ቤት ግቢ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011 517 8025
ኢ-ሜይል: Koyachewt@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation to Tender
Bid Announcement No.: -SSNT-T274
Ethiopian Airlines Group invites interested GC-5/BC-5 and above contractors for the Constructions of Police Residence Building work, which include Living room, Dining room and four (4) Toilets & Showers at Gambela Airport.
The project shall be completed within 120 calendar days including 15 days of mobilization period. Thus, Ethiopian Airlines Group (ETG) now invites eligible bidders, who fulfill the following requirements and providing the necessary labor, material and equipment for the Construction works of the stated project: Any construction company legally established with renewed trade license, renewed certificate of registration from Ministry of Construction, VAT registration certificate and Taxpayer Identification Certificate (TIN) and Tax clearance certificate stating the bidder is eligible to participate in any public tender and valid at least at the deadline for submission of bids can get the tender document.
Bidders should deposit ETB 100.00 (One hundred birr only) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring the tender number SSNT-T274 to Ethiopian Airlines Account Number 1000006958277 (E-99) and shall email the scanned copy of the deposit slip to the below email address and will get the Tender document by return Email.
Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of Birr 90,000.00 (Ninety Thousand birr) in the name of Ethiopian Airlines Group. The deposit CPO received from unsuccessful bidders will be returned.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their Technical and Financial Bid Proposal on or before November 02, 2021 @03:00PM. The bid will be opened on the same date at 3:30 PM at Ethiopian Airlines Compound in the presence of bidders or their representatives.
For more information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Addis Ababa Bole International Airport
Strategic Sourcing N-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 011-517-8025
E-mail: Koyachewt@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
ጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T256
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በጋምቤላ እና ጅጅጋ አለምአቀፍ ኤርፖርት ጊዜያዊ ለእሳት አደጋ መከላከያ የመኪና መጠለያ ቤት ህንጻ ግንባታ ብቁ ተወዳዳሪዎችን ለመጋበዝ ይፈልጋል ፡፡ ስራው አስፈላጊውን የግብአትና የሰው ሃይል ማቅረብ ያጠቃልላል፤ የፕሮጀክቱ ማጠናቀቂያ ጊዜ 15 የዝግጅት ቀናትን ጨምሮ በ 90 የቀን መቁጠሪያ ቀናት ውስጥ ይሆናል፡፡ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች፣ አስፈላጊውን የሰው ሃይል፣ ማሽንና የግንባታ ግብዓት ማሟላት የሚችሉ ሥራ ተቋራጮች ስራውን ለማከናወን ጨረታውን እንዲሳተፉ ይጋብዛል
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 200.00 ብር/ሁለት መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T256 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
በጨረታው የሚካፈል ማንኛውም ተጫራች ለሚጫረትበት ብር 100,000.00 (መቶ ሺህ ብር) የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካልና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ፎቶ ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል እስከ መስከረም 14 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተመሳሳይ ቀን በ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 8953
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Notice of Invitation for National Bid
Bid Announcement No. SSNT-T256
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified bidders for Construction of Fire Fighting Shade of Vehicles at Gambela, and Jigjiga Airports. The scope of the work consists the construction of the following major facilities:
The project shall be completed within 90 calendar days including 15 days of mobilization period. Thus, Ethiopian Airlines Group (ETG) now invites eligible bidders, who fulfill the following requirements and providing the necessary labor, material and equipment for the Construction works of the stated project:
Bidders are required to bring both Technical and Financial Bids which consist both original and copy that shall be sealed in separate envelops and marked as Original and Copy on/before September 24, 2021at 2:30pm. The bid will be opened the same date at 3:00pm at Ethiopian Airlines Group Head office Addis Ababa, at presence of those interested bidders or their legal representatives
For more information; please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical and CA office.
Email: TeymeT@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 17 8953
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
በድጋሜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T-251
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለ Design and Construction of Parking Building, Employee Cafeteria Building, Staff Locker and Shower Room building project at Addis Ababa Bole International Airport on Turn-Key Basis ስራዎችን እንዲያከናውኑለት ብቁ ተወዳዳሪዎችን ለመጋበዝ ይፈልጋል ፡፡
የፕሮጀክቱ ማጠናቀቂያ ጊዜ 365 የቀን መቁጠሪያ ቀናት ውስጥ ይሆናል፡፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን ማሟላት የሚችሉ ሥራ ተቋራጮች ስራውን ለማከናወን ጨረታውን እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 300.00 ብር/ስሶት መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T-251 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
በጨረታው የሚካፈል ማንኛውም ተጫራች ለሚጫረትበት(ስራ) ብር 100,000.00 (አንድ መቶ ሺህ ብር) የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካልና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ፎቶ ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል እስከ ነሐሴ 25 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ፓስ ቢሮ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517- 8953
ኢ-ሜይል: LimenihG@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Rebidding Notice of Invitation for National Bid
Bid Announcement No. SSNT-T-251
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified contractors for Design and Construction of Parking Building, Employee Cafeteria Building, Staff Locker and Shower Room building project at Addis Ababa Bole International Airport on Turn-Key Basis.
EthiopianAirlines Group now invites sealed bids from Contractors of category GC/B- One (1) having the following: -
Trade license and construction work certificates valid and renewed for 2013 Ethiopian calendar year
VAT & Tax Registration Certificate
Tax clearance certificate1
Suppliers registration certificate
The construction of the works shall be completed within 365 calendar days from the commencement of the work.
Thus, Ethiopian Airlines Group (ETG) now invites eligible bidders, who fulfill the following requirements and providing the necessary labor, material and equipment for the Construction works of the stated project:
Bidders are required to bring both Technical and Financial Bids which consist both original and copy that shall be sealed in separate envelops and marked as Original and Copy on/before August 31, 2021 at 2:30pm. The bid will be opened the same date at 3:00 pm at Ethiopian Airlines Bole international airport Pass bureau building.
For more information; please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical and CA office.
Email: LimenihG@ethiopianairlines.com
Tel: +251- 115 -17 8-953
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Invitation to Tender for the Supply of Cooking Oil
Bid Announcement No. SSNT-T248
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential Cooking Oil Producers/manufacturers to serve customer onboard, Skylight Hotel and Employee cafeteria under contractual basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For additional information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-8953
E-mail: TeymeT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SSNT-T248
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለበረራ መስተንግዶ (onboard service) ፣ ለስካይላይት ሆቴል እና ለሠራተኞች ካፍቴሪያ አገልግሎት የሚውል የምግብ ዘይት አምራች ድርጅት ጋር በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመስራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-8953
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T247
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential Meat, Chicken, Dairy, fruits and vegetables products suppliers to service customer onboard, Skylight Hotel and Employee cafeteria under contractual basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For additional information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-8953
E-mail: TeymeT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SSNT-T247
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለበረራ መስተንግዶ (onboard service) ፣ ለስካይላይት ሆቴል እና ለሠራተኞች ካፍቴሪያ አገልግሎት የሚውል የተለያዩ የስጋ ፣ የዶሮ ፣ የወተት፣ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶችን ከሚያቀርቡ ድርጅቶች ጋር በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመስራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-8953
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T245
Ethiopian Airlines Group wants to conduct a bid for the selection of potential printing service providers with a long-term contractual agreement.
Any company legally established with renewed trade license in the above-mentioned service sector, have VAT registration certificate, Commercial registration certificate, TIN (Tax Identification Number), Tax Clearance Certificate and with three (3) years’ and above working experience can participate on the bid.
Interested bidders should deposit non-refundable ETB100 (one hundred birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring tender number SSNT-T245 to Ethiopian Airlines Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip, project title with tender number and detail contact address of the company to the below address and will get tender document by return email.
All bidders are required to submit bid security ETB 10,000.00 (Ten thousand birr) in the form of unconditional bank guarantee, or certified payment order (C.P.O). The bid security will be returned to the unsuccessful bidders immediately after the winner is announced.
The sealed bid document shall be returned to Ethiopian Airlines Group Headquarter, Strategic Sourcing Section not later than July 21, 2021 at 3:00 pm. The bid will be opened on the same date at 3:30 pm at Addis Ababa, Ethiopian Airlines Group Headquarter, Employees’ Main Cafeteria at presence of those interested bidders or their representatives.
For Further information, please contact the below address:
Ethiopian Airlines Group Headquarter
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Procurement and Supply Chain Management Department,
Strategic Sourcing and Contract administration section
Tel. 011 517 8025/8024
E-mail: EshetuE@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Ethiopian Airlines Group
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር SSNT-T245
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የተለያዩ የህትመት አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶችን በጨረታ አወዳድሮ በኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም ከላይ በተጠቀሰው አገልግሎት ዘርፍ ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያለው ፣ የዘመኑን ግብር የከፈለ ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ምዝገባ የምስክር ወረቀት ፣ የንግድ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ፣ TIN (የግብር መለያ ቁጥር) ያለውና ሶስት (3) ዓመትና ከዛ በላይ በዘርፉ የሰራ ማንኛውም ተቋም በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T245 በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ቅጂውን (Deposit Slip Copy) ፣ የጨረታውን ቁጥርና አይነት እንዲሁም የድርጅቱን ሙሉ አድራሻ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ይችላሉ፡፡
የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000.00 (አስር ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ወይም ቅድመ ሁኔታ የሌለው ባንክ ጋራንቲ (unconditional bank guarantee) ማስያዝ ይኖርባቸዋል: አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል::
ተጫራቾች በጨረታው ሠነድ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እሰከ ሐምሌ 14 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት የሠራተኞች መመገቢያ አዳራሽ በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ በ9፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መስሪያ ቤት
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ፕሮኪውርመንት እና ሰፕላይ ቼይን ማኔጅመንት ክፍል
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
በስልክ ቁጥር 011 517 8025/8024
ኢ-ሜይል: EshetuE@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
አየር መንገድ ግሩፕ
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T244
Ethiopian Airlines Group (ETG) intends to conduct bid for the selection of potential contractors for Installation of 2.8 KM perimeter fence (Trench excavation, concrete base works and erecting and installation of fence panels) at ADD Airport.
Any legally established bidders with license Grade BC/GC-5 and above, trade name certificate, renewed commercial registration, current year taxpayer and VAT/TIN Registration Certificate can get the tender document.
Bidders must submit Birr 50,000.00/ Fifty Thousand birr/ as a bid security in the form of CPO or unconditional bank guarantee in the name of Ethiopian Airlines Group.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) referring this tender number SSNT-T244 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the tender document by email. `
Bidders are required to bring both Original and Copy of their Technical and Financial document with separately sealed envelope. The bid will be closed on July 20- 2021 at 02:30 AM and will be opened on the same date at 3:00 PM at Ethiopian Airlines Group head office in the presence of bidders or their representatives.
For more information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Office
Tel. 011-5-174258
E-mail: AynalemAy@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T244
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ሕጋዊ ኮንትራክተሮችን አወዳድሮ ለኢትዮጵያ አየር ማረፊያ የአጥር ግንባታ (perimeter fence) ማሰራት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡ ሥራው የ2.8 ኪ.ሜ. ገደማ የዙሪያ አጥር ተከላ የአፈር ቁፋሮ ፣ የአርማታ መሰረት እና ተያያዥ ስረዎችን ያካትታል.
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-4258
ኢ-ሜይል: AynalemAy@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T240
Ethiopian Airlines intends to conduct a bid for the selection of potential Supplier/s for the purchase of Females Uniform Shoe.
Any company legally established with renewed trade license, VAT registration certificate and have Three (3) years related field working experience can get the tender document.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) referring this tender number SSNT-T240 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of Birr 10,000.00 (Ten Thousand birr) in the name of Ethiopian Airlines Group. The deposit CPO received from unsuccessful bidders will be returned. Micro and small enterprises can also participate by providing support letter from recognized authority.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their Technical and Financial Bid Proposal along with 1 pair of shoe sample. The bid will be closed on June 24, 2021 at 3:00 PM and will be opened the same date at 3:30 PM at Ethiopian Airlines Compound in the presence of bidders or their legal representatives.
For more information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Addis Ababa Bole International Airport
Strategic Sourcing N-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 011-517-8025
E-mail: KOYACHEWT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታቁጥርSSNT-T240
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለሴት ሠራተኞቹ አገልግሎት የሚውሉ የዩኒፎርም ጫማዎችን (Uniform Shoes) አቅራቢ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል::
ስለሆነም ለስራው ብቁ የሆኑ ተጫራቾች በሙያ ዘርፉ"በትንሹ ሶስት ዓመት የሰሩ " ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው" የገንዘብ ሚኒስቴር የምዝገባ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ " የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ " የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000.00 (አስር ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኋላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል:: በጥቃቅንና አነስተኛ የተቋቋሙ ድርጅቶች ከጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት አስፈላጊውን የድጋፍ ደብዳቤ በማቅረብ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር (አንድ መቶ ብር) በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T1240 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እስከ ሰኔ 17 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤት ግቢ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517-8025
ኢ-ሜይል: KOYACHEWT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታቁጥር: - SSNT-T241
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ደረጃ-3 እና ከዚያ በላይ የሆኑ ጠቅላላ ሥራ ተቋራጭ ወይም የመንገድ ስራ ተቋራጭ ኮንትራክተሮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ የወላይታ ሶዶ አየር ማረፊያን በዲዛይንና ግንባታ የውለታ አይነት (Design Build Project Delivery Method) ማሰራት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም በሙያው ዘርፍ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያለው፣ የታደሰ የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የምዝገባ የምስክር ወረቀት ያለው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው በሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ ብር 100.00/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ጨረታ ቁጥር SSNT-T241 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
የጨረታ ማስከበሪያ ብር 300,000.00 (ሶስት መቶ ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኋላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል::
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል እስከ ሰኔ 18 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መሥሪያ ቤት ግቢ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011 517 8025
ኢ-ሜይል: Koyachewt@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation to Tender
Bid Announcement No.: -SSNT-T241
Ethiopian Airlines Group invites interested GC-3/RC-3 and above contractors for the Design Build of Wolaita Sodo Airstrip project.
Any construction company legally established with renewed trade license, renewed certificate of registration from Ministry of Construction, VAT registration certificate and Taxpayer Identification Certificate (TIN) and Tax clearance can get the tender document.
Bidders should deposit ETB 100.00 (One hundred birr only) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring the tender number SSNT-T241 to Ethiopian Airlines Account Number 1000006958277 (E-99) and shall email the scanned copy of the deposit slip to the below email address and will get the Tender document by return Email.
Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of Birr 300,000.00 (Three Hundred Thousand birr) in the name of Ethiopian Airlines Group. The deposit CPO received from unsuccessful bidders will be returned.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their Technical and Financial Bid Proposal on or before June 25, 2021 @03:00PM. The bid will be opened on the same date at 3:30 PM at Ethiopian Airlines Compound in the presence of bidders or their legal representatives.
For more information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Addis Ababa Bole International Airport
Strategic Sourcing N-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
E-mail: Koyachewt@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Ethiopian Airlines Group would like to invite all eligible and qualified Category-1 International Consultancy Firms who have desire to provide Technical Advisory, Engineering Services, Project Management, Contract Administration and Construction Supervision Services for the New International Airport.
Any company which has been legally established in their origin of country with certificate of registration from authorized government body in Category -1 International Consultant in Aviation and related sector and have experience on Airport Projects with similar type of Contracts can participate on this national and iconic project.
Ethiopian Airlines Group invites eligible and qualified bidders, which should fulfill the following requirements, to submit sealed bids for the New International Airport project:
Note: A joint venture, consortium or association can be formed based on the tender document and for any invited firm participating within any JV/Consortium partnership in this tender, the combined average annual revenues and professional staffs of both the invited and JV consultants can be counted towards the required annual revenue and number of professional staffs.
Any interested service provider with the above qualification can get the detail bid document from the below contact person:-
Bizunesh Zeleke
Email address: Bizuneshz@ethiopianairlines.com
Note: The Final date of Submission will be July 30, 2021 @ 14:30 P.M.
The Ethiopian Airlines Group reserves the right to accept any or reject any or all bids.
Invitation to Tender for Catering Service
Bid Announcement No.: SNNT-T238
Ethiopian Airlines Group intends to hire Caterer of different traditional Meals, Fast Foods, Soft and Hot drinks, different Cakes, Salads and Juice for the cubicle built within its existing employee Cafeteria facilities for the coming three years on a contractual basis.
The Cubicles will have a free of charge provision for electric power, water supply and drainage facilities. Caterers are expected to come with prepared/pre-cooked food that will require minimum preparation before serving. Any interested Caterers are expected to provide the following minimum requirements to be eligible for evaluation:
For more information; please contact the below address:-
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel: +251-115-17-89-18
E-mail: Esayasts@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የካፍቴሪያ አገልግሎት ጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SNNT-T238
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለሠራተኞች መዝናኛ ክበብ የተለያዩ ምግብ አቅራቢ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለሶስት ዓመት በኮንትራት ስምምነት ማሰራት ይፈልጋል፡፡
በምግብ አቅርቦት የሙያ ዘርፍ የሰራ "ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው" ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡ በጨረታው የሚያሸንፍ ተጫራች በከፊል የተዘጋጁ(Precooked) ምግቦችን ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡
በተጨማሪ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ማሟላት ይኖርባቸዋል:-
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ግንቦት 23 ቀን 2013 ዓ.ም. ከቀኑ 9:00 ድረስ ከታች ባለው ኢሜል አድራሻ ፍላጎት በማሳወቅ የጨረታ ሰነዱን ከክፍያ ነፃ በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል እስከ ግንቦት 23 ቀን 2013 ዓ.ም. ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በተመሳሳይ ቀን 9፡30 ሰዓት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤት በበረራ ኦፕሬሽን ህንፃ በጨረታ መክፈቻ አዳራሽ ውስጥ ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
በስልክ ቁጥር፡ +251-115-17-89-18 በመደወል መጠየቅ ይቻላል::
ኢሜል: Esayasts@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No.: SSNT-T237
Ethiopian Airlines Group (EAG) would like to purchase Oxygen and Acetylene Gas refill service on long term contractual basis.
Any service provider legally established with renewed trade license, Tax payer registration certificate and have one (1) year related field working experience can participate on this bid.
Bidders can express their interest via the email address indicated below and get the tender document.
Bidders must submit ETB 5,000/ Five thousand Birr/ as a bid security in the form of CPO or unconditional irrevocable bank guarantee from any certified financial institution in the name of “Ethiopian Airlines Group”. Any insurance guarantee shall not be accepted.
Bids must be submitted in separate envelopes i.e., the (Technical Proposal, Financial Offer, and Bid Security) and one outer envelope, duly marking the inner envelopes as “ORIGINAL” and “COPIES” document delivered to Ethiopian Airlines, Strategic Sourcing Non-technical section before/on April 22, 2021 at 3:00PM. The bid will be opened on the same date at 3:30PM at Ethiopian Airlines head office, in the bidding room around Flight Operation Building in the presence of those interested bidders or their representatives.
For additional information:-
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-89-18/8024
E-mail: Esayasts@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: SSNT-T237
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የኦክስጂን እና የአሲቲሊን ጋዝ መሙላት/Refill/ አገልግሎት የሚሰጡ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በረጅም ዓመት ኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ለአገልግሎቱ ብቁ የሆኑ ተጫራቾች በዘርፉ የአንድ ዓመት የስራ ልምድ ያለው፤ ህጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ እና የታክስ ምዝገባ/TIN/ ምስክር ወረቀት ያላቸው በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ሚያዝያ 14 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ ፍላጎታቸውን በማሳወቅ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 5‚000 /አምስት ሺህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም ቅድመ ሁኔታ የሌለዉ የባንክ ዋስትና (Unconditional Bank Guaranty) ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል እስከ ሚያዝያ 14 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ በ9፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤት በበረራ ኦፕሬሽን ህንፃ በጨረታ መክፈቻ አዳራሽ ውስጥ ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ: የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ፡-
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-89-18/8024
ኢ-ሜይል: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation to Tender for the Supply of Coffee
Bid Announcement No. SSNT-T236
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential First Grade/Export Standard Grounded coffee in bag or Jet coffee to serve onboard customers and Roasted and Grounded coffee which are being used for Ethiopian Skylight Hotel, employee cafeteria and lounge under contractual basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For additional information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-8953
E-mail: TeymeT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SSNT-T236
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለበረራ መስተንግዶ (onboard service) ፣ ለስካይላይት ሆቴል፣ ለላውንጅ እና ለሠራተኞች ካፍቴሪያ አገልግሎት የሚውል የተቆላ እና የተፈጨ ቡና ከሚያቀርብ ድርጅት ጋር በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመስራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-8953
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T235
Ethiopian Airlines Group (ETG) Intends to conduct a bid to select additional Eye Treatment service Center for its employees.
Any legally established bidder with business license, trade name certificate, renewed commercial registration, current year taxpayer and VAT/TIN Registration Certificate can get the tender document.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T235 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip and their Company name to the below address and will get the Tender document through their E-mail address.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their Technical and Financial document with separately sealed envelope. The bid will be closed on March 26- 2021 at 2:00 PM and will be opened on the same date at 2:30 PM at Ethiopian Airlines Group head office in the presence of bidders or their representatives.
For more information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Office
Tel. 011-5-174258
E-mail: AynalemAy@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T235
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በዋናው መስረያ ቤቱ ለሚገኙ ሰራተኞቹ ተጨማሪ የዓይን ህክምና ሰጪ ማዕከሎችን በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-4258
ኢ-ሜይል: AynalemAy@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T 233
Ethiopian Airlines Group (ETG) intends to lease spaces who are willing to provide services for passengers available at Bole International Airports, terminal 2 for the following services for eligible bidders.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group Addis Ababa, Ethiopia Bole International Airport
Strategic Sourcing N-Technical
Tel. 011-5-17 8953
E-mail: TeymeT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T 233
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በቦሌ አለም አቀፍ ኤርፖርት የውጭ ሀገር መንገደኞች ማስተናገጃ (ተርሚናል 2) ውስጥ የሚገኙትን ክፍት ቦታዎች ከዚህ ቀጥሎ ለተዘረዘሩት አገልግሎቶች በጨረታ አወዳድሮ ለማከራየት ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟላ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪ ማብራሪያ: -
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517-8953 ወይም ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T229
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በሀዋሳ ኤርፖርት ዙሪያ በሚገኙ ቦታዎች የጎርፍ አደጋን መከላከል የሚያስችሉ ከጋቢዮን የሚሰሩ የድጋፍ ግንቦችን፣ የፈረሱ አጥሮችን እንዲጠግንለት ፣ ያሉትን የማስረዘም /ማስፋፊያ ስራ እና እንደዚሁም በአፈር መሸርሸር የተፈጠሩ ሸለቆዎችን ለማስተካከል ከጋቢዮን የሚሰሩ የአፈር መሸርሸርን የሚከላለከሉ ክትሮች እና ተዛማጅ ስራዎችን እንዲያከናውኑለት ብቁ ተወዳዳሪዎችን ለመጋበዝ ይፈልጋል ፡፡
ስራው የሚከተሉትን ዋና ዋና ተግባራት ያጠቃልላል
የፕሮጀክቱ ማጠናቀቂያ ጊዜ 15 የዝግጅት ቀናትን ጨምሮ በ150 የቀን መቁጠሪያ ቀናት ውስጥ ይሆናል፡፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች፣ አስፈላጊውን የሰው ሃይል፣ ማሽንና የግንባታ ግብዓት ማሟላት የሚችሉ ሥራ ተቋራጮች ስራውን ለማከናወን ጨረታውን እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካልና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ፎቶ ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል እስከ መጋቢት 03 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ፓስ ቢሮ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517-8953
ኢ-ሜይል: LimenihG@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Notice of Invitation for National Bid
Bid Announcement No. SSNT-T229
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified bidders for Rehabilitation and Extension of Gabions and Stabilizing of Active Gullies works for flood protection at Hawassa Airport.
The scope of the work consists the construction of the following major facilities:
The project shall be completed within 150 calendar days including 15 days of mobilization period.
Thus, Ethiopian Airlines Group (ETG) now invites eligible bidders, who fulfill the following requirements and providing the necessary labor, material and equipment for the Construction works of the stated project:
Bidders are required to bring both Technical and Financial Bids which consist both original and copy that shall be sealed in separate envelops and marked as Original and Copy on/before March, 12, 2021 at 2:30pm. The bid will be opened the same date at 3:00pm at Ethiopian Airlines Bole international airport Pass bureau building.
For more information; please contact the below address.
Address: Ethiopian Airlines Group,
Procurement & Supplies Chain Management
Strategic Sourcing non-technical and CA office.
Email: LimenihG@ethiopianairlines.com
Tel: +251 115 178953
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T234
Ethiopian Airlines Group (ETG) intends to conduct a bid to lease hotel booth service counter at Addis Ababa Bole International Airport Terminal II.
Any legally established bidder/s with star hotel license, trade name certificate, renewed commercial registration, current year taxpayer and VAT/TIN Registration Certificate can get the tender document.
Bidders must submit Birr 40,000.00/ Forty Thousand birr/ as a bid security in the form of CPO or unconditional bank guarantee in the name of Ethiopian Airlines Group.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) referring this tender number SSNT-T234 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the tender document by email.
Bidders are required to bring Original and copy of Financial & other Legal documents with sealed envelope and copy and original document must be sealed separately. The bid will be closed on March 26- 2021 at 2:00 PM and will be opened on the same date at 2:30 PM at Ethiopian Airlines Group head office in the presence of bidders or their representatives.
For more information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Office
Tel. 011-5-174258
E-mail: AynalemAy@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T234
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ የሚገኙ አነስተኛ ክፍሎችን(Hotel Booth) ለባለኮከብ ሆቴሎች የእንግዳ ማሰተናገጃ አገልግሎት በጨረታ ለማከራየት ይፈልጋል፡፡ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-4258
ኢ-ሜይል: AynalemAy@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T 226
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential Electronic Voucher Distributers (Pre Paid Mobile Airtime) to its Employees on long term contractual basis.
Any Potential Distributer legally established with renewed trade license, VAT registration certificate and have One (1) year experience can get the tender document.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) referring this tender number SSNT-T 226 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
Bidders must submit Birr 5,000.00/ Five Thousand birr/ as a bid security in the form of CPO or unconditional irrevocable bank guarantee from any certified financial institution in the name of Ethiopian Airlines Group.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their Technical and Financial Bid Proposal. The bid will be closed on March 16, 2021 at 2:30 PM and will be opened the same date at 3:00 PM at Ethiopian Airlines Group head office, in the bidding room at Flight Operation Building in the presence of those interested bidders or their representatives.
For more information; please contact the below address.
E-mail: WoldeM@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር SSNT-T 226
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የኤሌክትሮኒክ ቫውቸር ወይም የቅድሚያ ክፍያ የሞባይል አየር ሰዓት ለሠራተኞቹ የሚያከከፋፋሉ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በረጅም ዓመት ኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል::
ስለሆነም ለስራው ብቁ የሆኑ ተጫራቾች በሙያ ዘርፉ"በትንሹ አንድ (1) ዓመት የሰሩ " ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ " የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 5,000.00/ አምስት ሺህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር (አንድ መቶ ብር) በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T226 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ቅጅ (Deposit Slip Copy) ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እስከ መጋቢት 7 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤት ዋና መሥሪያ ቤት በበረራ ኦፕሬሽን ህንፃ በጨረታ መክፈቻ አዳራሽ ውስጥ ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517-4028 /8024
ኢ-ሜይል: WoldeM@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ኢ.አ.መ. ጥ 5/136/2013
ጥር 19 ቀን 2013 ዓ.ም
ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት
አዲስ አበባ
ጉዳዮ:- የጨረታማስታወቂያእንዲወጣልንስለመጠየቅ
ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን የላክነውን የጨረታ ማስታወቂያ ከድርጅታችን አርማ ጋር በኢትዮጵያ ሄራልድ እና በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ለአንድ ጊዜ እንዲወጣልን በአክብሮት እንጠይቃለን:: ክፍያውን በተመለከተ በውል ስምምነታችን መሰረት የምንፈጽም ይሆናል::
ከሠላምታ ጋር
ሀይሉ ወ/ኪዳን
ዳይሬክተር ግሩፕ ፕሮኪውርመንት እና
ሰፕላይ ቼይን ማኔጅመንት
ስልክ ቁጥር: 251 11517 8117
INVITATION TO TENDER-Bid Announcement No. SSNT-T227
Ethiopian Airlines Group wants to invite qualified bidders for Design-Build of Water Source Study, Investigation, Developing, Construction and Pumping Test at Jijiga, Assosa , Kebridehar and Semera Airports.
The scope of the work consist the following major facilities:
The project shall be completed within 120 calendar days including 15 days of mobilization period.
Legally established bidder with Renewed trade license for 2012 E.C, Renewed certificate of registration from authorized body in category General Water Works Construction category 2 and above (GWWC-2 and above , VAT registration certificate, Tax clearance certificate stating the bidder is eligible to participate in any public tender and valid at least at the deadline for submission of bids. Moreover, the Design Build Contractor shall come with a consultancy Firm for the study and investigation of water source which has Renewed trade license for 2012 E.C., Renewed certificate of proficiency for Category -2 for consultancy in water works design, VAT registration certificate, Tax clearance or with his own accredited experience in the study and investigation of water source services.
Bidders shall submit four envelopes:
Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of Birr 50,000.00 (Fifty Thousand Birr only) in the name of Ethiopian Airlines Group. The Bid bond of unsuccessful bidders will be returned once the winner signed the contract.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT T-227 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277 (E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip and their Company name to the below address and immediately will get the Tender document through their E-mail address.
Bid will be closed on March 4, 2021 at 2:00 PM and will be opened on the same date March 4 ,2021 at 2:30 PM at Ethiopian Airlines Group Central Pass Room near to the old Flight operation building in the presence of bidders or their legal representatives and only the Technical Documents Bid bond will be opened.
For more information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group Bole International Airport Addis Ababa (Strategic Sourcing Non-Technical
Name: Abdurahman Ahmed
Tel. 011-5-174258 or 011-5-174483
E-mail: AbdurahmanAh@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SSNT-T 227
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በጅግጅጋ ፣ አሶሳ ፣ በቀብሪደሃር እና በሰመራ ኤርፖርቶች ዲዛይን-ግንባታ የውሃ መገኛ ምንጭ ጥናት ፣ የምርመራ፣ ልማት ፣ የግንባታ እና የውሃ መገኛው አቅም ፍተሻ ስራ ጨምሮ እንዲያከናውኑለት ብቁ ተወዳዳሪዎችን ለመጋበዝ ይፈልጋል፡፡
የሥራው ስፋት የሚከተሉትን ዋና ዋና ተግበራትን ያጠቃላልላ
የማጠናቀቂያው ጊዜ ከ15 የዝግጅት ቀናትን ጋር ጨምሮ ፕሮጀክቱ በ120 የቀን መቁጠሪያ ቀናት ውስጥ ይሆናል፡፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ሥራ ተቋራጮች በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
ከዚህ በተጨማሪ ተጫራቾች የጥናትና ዲዛይን ስራውን የሚያከናውንለት በውሃ ስራዎች ጥናትና ዲዛይን ስራ አማካሪነት ሙያ በኢትዮጵያ ህግ መሰረት የተቋቋመ እና በአማካሪነት ስራው ለ2012 ዓ.ም የታደሰ ውሃ ስራዎች ጥናትና ዲዛይን የደረጃ 2 እና ከዛ በላይ የማመከር የሙያ ስራ ፍቃድ ለው፣ የ2012 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያለው፣ የቫት ተመዝጋቢ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል እና ከታከስ እዳ ነጻ በመሆን የመንግስት መስሪያ ቤቶች በሚያወጡት ጨረታ ላይ ለመሳተፍ ከገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር የተሰጠ ጊዜው ያላለፈበት የምዝገባ ወረቀት ማቅረብ የሚችል ድርጅት ጋር መቅረብ አለበት ወይም ተጫራቹ እራሱ በውሃ ጥናትና ዲዛይን የማማከር ስራ የተመሰከረ ፍቃድም ልመድም ካለው ይኸው ተያይዞ መቅረብ ይኖርበታል፡፡
ተጫራቾች አራት ኤንቨሎፖች ማቅረብ አለባቸው-
የጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000.00 (ሃምሳ ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ቅድመ ሁኔታ የሌለው የባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: የጨረታ ማስከበሪያው በተለየ ኤንቭሎፐ ከኦርጂናል ቴክኒካል ሰነድ መቅረብ አለበት አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል::
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 30 (ሰላሳ) ተከታታይ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር /አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የጨረታ ቁጥር SSNT T-227 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን በኢሜል አድራሻቸው ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል የካቲት 25 ቀን 2013 ከቀኑ 8:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤት የሠራተኞች መታወቅያ ቢሮ አሮጌ የበረራ ህንፃ አጠገብ ያለው ህንፃ ዉስጥ በተመሳሳይ ቀን የካቲት 25 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 ሰዓትላይ ይከፈታል፡፡ ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ (ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል)
ስልክ ቁጥር 011-517-4258/4483
ኢ-ሜይል: AbdurahmanAh@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Tender Announcement No. SS NT-T216
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential Consultancy Service provider for Catering Quality and Food Safety Management Systems for one-year on contractual basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For additional information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-8953
E-mail: TeymeT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T216
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለምግብ አቅርቦት ጥራት እና ደህንነት አያያዝ ብቁ የሆኑ የምክር አገልግሎት ከሚሰጡ ድርጅቶች ጋር በኮንትራት ስምምነት ለአንድ (1) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟላ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-8953
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T221
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential fresh flower delivery service suppliers for long term contractual basis.
Any service provider legally established with renewed trade license, VAT registration certificate, TIN/Tax payer registration certificate and have three (3) years related field working experience can get the tender document.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100 (One hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) referring this tender number SSNT-T221 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the tender document by return Email.
Bidders must submit ETB 10,000/ Ten thousand Birr/ as a bid security in the form of CPO or unconditional irrevocable bank guarantee from any certified financial institution in the name of “Ethiopian Airlines Group”. Any insurance guarantee shall not be accepted.
Bids must be submitted in separate envelopes i.e., the (Technical Proposal, Financial Offer, and Bid Security) and one outer envelope, duly marking the inner envelopes as “ORIGINAL” and “COPIES” document delivered to Ethiopian Airlines Group, Strategic Sourcing Non-Technical section before/on January 26, 2021 at 3:00PM. The bid will be opened on the same date at 3:30PM at Addis Ababa, Ethiopian Airlines Group head office, in the bidding room at Flight Operation Building in the presence of those interested bidders or their representatives.
For more information; please contact the below address:
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport Head Office
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel.: 011-517-8918/8024
E-mail: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር፡SSNT-T221
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውሉ የተለያየ ቀለም ያላቸው አበባዎችን አቅርቦትን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በረጅም ዓመት ኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ለአገልግሎቱ ብቁ የሆኑ ተጫራቾች በሙያ ዘርፉ በትንሹ 3/ሶስት/ ዓመት የሰሩ፣ ህጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያለው፣ የታክስ ምዝገባ/TIN/ ምስክር ወረቀት ያለው፤ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ የጨረታ ሰነድ ማግኘት ይችላል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10‚000 /አስር ሺህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም ቅድመ ሁኔታ የሌለዉ የባንክ ዋስትና (Unconditional Bank Guaranty) ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T221 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ቅጅ (Deposit Slip Copy) ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል እስከ ጥር 18 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ በ9፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤት በበረራ ኦፕሬሽን ህንፃ በጨረታ መክፈቻ አዳራሽ ውስጥ ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ: የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ፡-
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-8918/8024
ኢ-ሜይል: ESAYASTS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Eskedar Gizate
Strategic Sourcing & CA officer I
Strategic Sourcing (Non-Technical) and Contract Administration
Ethiopian Airlines, Headquarters, Bole International Airport
E-mail:EskedarG@ethiopianairlines.com
Tender Announcement No. SS NT-T219
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of supplier(s) for supply of Processed/Filtered Honey to service customer onboard and Skylight Hotel under contractual basis.
Hence, ETG invites all interested and eligible Bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For additional information, please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-8953
E-mail: TeymeT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T219
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለበረራ መስተንግዶ (onboard service) እና ለስካይላይት ሆቴል አገልግሎት የሚውል የተጣራ ማር አቅራቢ ድርጅቶችን አወዳድሮ የሶሥት (3) ዓመት ውል በመግባት አብሮ ለመስራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟላ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡-
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-8953
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T 214
Ethiopian Airlines Group invites all eligible bidders’ who have desire to provide the below mentioned Cafe and Restaurant Services at Terminal 2 existing and new west departure area on concession basis. The service types are: -
Any company which has been legally established in Ethiopia with renewed trade license in the above-mentioned service sector, have VAT registration certificate, Commercial registration certificate, TIN (Tax Identification Number), Tax Clearance Certificate and with two (2) years’ and above working experience for both services can participate the bid.
Any Ethiopian origin /Diaspora / which have Ethiopian origin ID card, Authenticated documents by Ethiopian Embassy or Ethiopian Ministry of Foreign Affairs and Evidence that shows they have a minimum of two (2) years’ experience for both services can participate the bid.
Any company who have active contractual agreement with ETG- Ethiopian Airports on similar services cannot participate in the bid.
Interested bidders should deposit non-refundable ETB100 (one hundred birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring tender number SSNT-T214 to Ethiopian Airlines Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip, project title with tender number and detail contact address of the company to the below address and will get tender document by return email.
All bidders are required to submit bid security ETB 60,000 (sixty thousand birr) in the form of unconditional bank guarantee, or certified payment order (C.P.O). The bid bond will be returned to the unsuccessful bidders immediately after the winner is announced.
The sealed bid document shall return as per the instruction of the bid to Ethiopian Airlines Group Headquarter, Strategic Sourcing Section not later than December 25, 2020 at 02:30 pm. The bid will be opened on the same date at 3:00 pm at Addis Ababa, Ethiopian Airlines Group Headquarter at presence of those interested bidders or their legal representatives.
For Further information, please contact the below address:
Ethiopian Airlines Group Headquarter
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Procurement and Supply Chain Management Department,
Strategic Sourcing and Contract administration section
Tel. 011 517 8025/4028
E-mail: EshetuE@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Ethiopian Airlines Group
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: - SSNT-T 214
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በቦሌ አለም አቀፍ ኤርፖርት የውጭ ሀገር መንገደኞች ማስተናገጃ (ተርሚናል 2) ውስጥ የሚገኙትን ክፍት ቦታዎች ከዚህ ቀጥሎ ለተዘረዘሩት ካፌና ሬስቶራንት አገልግሎቶች በጨረታ አወዳድሮ በገቢ መጋራት አሰራር ለማከራየት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም ከላይ በተጠቀሰው አገልግሎት ዘርፍ በኢትዮጵያ ውስጥ ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያለው ፣ የዘመኑን ግብር የከፈለ ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ምዝገባ የምስክር ወረቀት ፣ የንግድ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ፣ TIN (የግብር መለያ ቁጥር) ያለውና በሁለቱም አገልግሎት ዘርፍ ሁለት (2) ዓመትና ከዛ በላይ የሰራ ማንኛውም ተቋም በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
ማንኛውም ትውልደ ኢትዮጵያዊ / ዳያስፖራ / የትውልደ ኢትዮጵያዊ መታወቂያ ካርድ ያለው ፣ በኢትዮጵያ ኤምባሲ ወይም በኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር የተረጋገጠ ሰነድ ያለውና በሁለቱም አገልግሎት ዘርፍ ሁለት (2) ዓመትና ከዛ በላይ የሰራ በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
በተመሣሣይ አገልግሎቶች ከየኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ- ኤርፖርቶች ጋር የውል ስምምነት ያለው ማንኛውም ኩባንያ በጨረታው መሳተፍ አይችልም ፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T214 በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ቅጂውን (Deposit Slip Copy) ፣ የጨረታውን ቁጥርና አይነት እንዲሁም የድርጅቱን ሙሉ አድራሻ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ይችላሉ፡፡
የጨረታ ማስከበሪያ ብር 60,000.00 (ስልሳ ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ወይም ቅድመ ሁኔታ የሌለው ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል::
ተጫራቾች በጨረታው ሠነድ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እሰከ ታህሳስ 16 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ በ9፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መስሪያ ቤት
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ፕሮኪውርመንት እና ሰፕላይ ቼይን ማኔጅመንት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
በስልክ ቁጥር 011 517 8025/4028
ኢ-ሜይል: EshetuE@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
አየር መንገድ ግሩፕ
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Armenia.
Interested applicants can get the tender document from below addresses of Ethiopian Airlines Area office in Russia or ET Head Quarter:
Contact person: Mr. Aynalem Abele, Area Manager- Russia
Email : AynalemA@ethiopianairlines.com ,
Telephone: +7 (495) 937 59 50 ext. 216, +7 910 479 34 30
Mr. Naod Minassie, Acting Mgr. Distribution & GSA Administration
Email: NaodM@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group Head Quarter
Telephone: +251115178689
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
በድጋሜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር SS NT-T218
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በሁሉም የኢትዮጵያ ክልሎች ለሚገኙ ማንኛዉንም ኮንትራክተሮች እና አነስተኛና ጥቃቅን የድርጅት ተቋራጮች በንግድ ቢሮ ሚኒስትር የተረጋገጠ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉ እንዲሁም ከታች የተዘረዘሩትን ስራዎችን እና መስፈርቶች የሚያሟሉ ተቋራጮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በአቅራቢያቸዉ ለሚገኙ ኤርፖርቶች አነስተኛ ሥራዎችን በኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል:: ፕሮጀክቱ የሚከተሉትን ሥራዎችን ያካትታል፡፡
ስለሆነም በሙያው ዘርፍ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው፣ የምዝገባ ወረቀት ያለው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ እና የዘመኑን ግብር የከፈሉ ተጫራቾች ፡ እንዲሁም ብር አንድ ሚሊዮን አምስት መቶ ሺህ 1,500,000 እና ከዚያበላይ በሆነ ዋጋ ቢያንስ ሦሥት (3) ፕሮጀክቶችን በተሳካ ሁኔታ ያጠናቀቁና በሙያዉ ቢያንስ ሶስት (3) ዓመት የሥራ ልምድ ያላቸዉ፤ በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ ፍላጎታቸውን በማሳወቅ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመጠቀም እስከ ህዳር 29 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 ሰዓት ድረስ መላክ አለባቸው፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
በስልክ ቁጥር 011 517 4028
ኢ-ሜይል:WoldeM@ethiopianairlines.com / Yodittk@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
Re-Bid Invitation
Bid announcement No. SS NT-T 218
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified regional contractors and small and micro enterprise contractors legally established and who can present; renewed valid license for the current year, VAT registration certificate, Tax Payer Identification Certificate and Valid Registration Certificate from Ministry of finance and Economic Development to participate in public tenders can participate on this bid.
Projects includes: -
Bidders shall have minimum of three (3) years experience and successful accomplishment of at least three (3) projects with cumulative cost of One million five Hundred Thousand Birr (ETB 1,500,000) and above.
Bidders can express their interest via the email address indicated below and get the tender document.
Bidders are required to attached and send their technical bid document to the email address indicated below until December 8, 2020 at 2:30 PM. The bid will be closed on December 8, 2020 at 2:30 PM.
For Further information, please contact the below address:
Ethiopian Airlines Group Bole International Airport Addis Ababa, Ethiopia
Strategic sourcing Non-technical section
Tel. 011-517-4028 / 4258 P.O. Box 1755
E-mail: WoldeM@ethiopianairlines.com/ Yodittk@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
ETHIOPIAN AIRLINES GROUP
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid for representation of Ethiopian Airlines Group as General Sales and Services Agent (GSSA) in the sales territory of Sultanate of Oman
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Sultanate of Oman.
Interested applicants can get the tender document and other information from below address:
Contact person: Mr. Aklilu Tesfaye Area Manager - Oman, Ethiopian Airlines
Email : AkliluTs@ethiopianairlines.com
Office: Ethiopian Airlines, Oman, Muscat, Ruwi, MBD Area
Telephone: +96824816565
Mobile: +96893891448
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender processing are:
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T213
Ethiopian Airlines Group wants to conduct a bid for the selection of professional cable containment and structure cabling service providers with a long term contractual agreement.
Any company which has been legally established with renewed trade license in the above-mentioned service sector, have VAT registration certificate, Commercial registration certificate, TIN (Tax Identification Number), Tax Clearance Certificate and with three (3) years’ and above working experience can participate the bid.
Interested bidders should deposit non-refundable ETB100 (one hundred birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring tender number SSNT-T213 to Ethiopian Airlines Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip, project title with tender number and detail contact address of the company to the below address and will get tender document by return email.
All bidders are required to submit bid bond ETB 10,000.00 (Ten thousand birr) in the form of unconditional bank guarantee, or certified payment order (C.P.O). The bid bond will be returned to the unsuccessful bidders immediately after the winner is announced.
The sealed bid document shall return to Ethiopian Airlines Group Headquarter, Strategic Sourcing Section not later than November 19, 2020 at 3:00 pm. The bid will be opened on the same date at 3:30 pm at Addis Ababa, Ethiopian Airlines Group Headquarter, Employees’ Main Cafeteria at presence of those interested bidders or their legal representatives.
For Further information, please contact the below address:
Ethiopian Airlines Group Headquarter
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Procurement and Supply Chain Management Department,
Strategic Sourcing and Contract administration section
Tel. 011 517 8025/4028
E-mail: EshetuE@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Ethiopian Airlines Group
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር SSNT-T213
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የኔትወርክ ገመድ መያዥያ እና የተዋቀረ የኔትወርክ ገመድ ዝርጋታ አገልግሎት የሚሰጡ ድርጅቶችን አወዳድሮ የረጅም ጊዜ ውል በመግባት አብሮ ለመስራት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም ከላይ በተጠቀሰው አገልግሎት ዘርፍ ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያለው ፣ የዘመኑን ግብር የከፈለ ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ምዝገባ የምስክር ወረቀት ፣ የንግድ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ፣ TIN (የግብር መለያ ቁጥር) ያለውና ሶስት (3) ዓመትና ከዛ በላይ በዘርፉ የሰራ ማንኛውም ተቋም በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T213 በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ቅጂውን (Deposit Slip Copy) ፣ የጨረታውን ቁጥርና አይነት እንዲሁም የድርጅቱን ሙሉ አድራሻ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ይችላሉ፡፡
የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000.00 (አስር ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ወይም ቅድመ ሁኔታ የሌለው ባንክ ጋራንቲ (unconditional bank guarantee) ማስያዝ ይኖርባቸዋል: አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል::
ተጫራቾች በጨረታው ሠነድ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እሰከ ህዳር 10 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት የሠራተኞች መመገቢያ አዳራሽ በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ በ9፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መስሪያ ቤት
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ፕሮኪውርመንት እና ሰፕላይ ቼይን ማኔጅመንት ክፍል
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
በስልክ ቁጥር 011 517 8025/4028
ኢ-ሜይል: EshetuE@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
አየር መንገድ ግሩፕ
Invitation to Tender for pre-qualification registration for Building Glass (Partition Materials) Suppliers
Tender Announcement No. SS NT-T212
Ethiopian Airlines Group wants to conduct a bid for the selection of pre-qualified suppliers for Building Glass (Partition Materials) indicated below with two (2) years’ contractual purchase agreement.
I/N | Type/Specialty | Specification | Required Quantity |
---|---|---|---|
1 | Frosted glass | 5mm * 80cm * 200cm | 300EA |
2 | Clear glass | 5mm * 80cm * 200cm | 200 EA |
Any Glass Partition Materials providers legally established with renewed trade license, trade name certificate, Renewed Commercial registration, current year tax payer and VAT/TIN Registration Certificate, have one year and above working experience can participate on the bid.
Interested bidders should deposit non-refundable ETB100 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T212 to Ethiopian Airlines Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scan copy of the deposit slip to the below address and will get the tender document.
The sealed bid document shall be returned to Ethiopian Airlines, strategic sourcing section not later than November 17, 2020 at 3:00 PM. The bid will be opened on the same date at 3:30 PM at Addis Ababa Ethiopian Airlines, at Aviation Academy Auditorium in the presence of those interested bidders or their legal representatives.
For Further information, please contact the below address:
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport,
Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-technical
Tel. 011 517 8918
Attn: Assefa Hailu
E-mail: Assefah@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ: የተለያየ መጠን ያላቸው የግንባታ መስታወቶች (Building Glass / Glass Partition materials) አቅራቢ ድርጅቶች ቅድመ-ምዘናና ምዝገባ
የጨረታ ቁጥር SSNT-T 212
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የተለያየ መጠን ያላቸው የግንባታ መስታወቶች (Building Glass / Glass Partition materials) አቅራቢ ድርጅቶችን አወዳድሮ የሁለት (2) ዓመት ውል በመግባት አብሮ ለመስራት ይፈልጋል፡፡
የዕቃው አይነት | ዝርዝር መግለጫ | ተፈላጊ ብዛት |
---|---|---|
በረዶማ መስታወት | 5mm * 80cm * 200cm | 300EA |
ግልፅ መስታወት | 5mm * 80cm * 200cm | 200 EA |
በአገልግሎቱ ዘርፍ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው ፣ አንድ (1) ዓመትና ከዛ በላይ የሰራ፣ የንግድ ስም የምስክር ወረቀት፣ የታደሰ የንግድ ምዝገባ ወረቀት ፣ V.A.T/TIN የምዝገባ ምስክር ወረቀት ያለው እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናቶች በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T212 በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ሠነድ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እሰከ ኅዳር 8 ቀን 2013 ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት አቭዬሽን አካዳሚ መሰብሰቢያ አዳራሽ በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ በ9፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል
ለአሰፋ ኃይሉ
በስልክ ቁጥር 011 517 8918
ኢ-ሜይል: Assefah@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የጨረታ ቁጥር:- SSNT- T207
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በጐሬ መቱ ኤርፖርት የአዉሮፕላን ማረፊያ ሜዳ ዲዛይን እና ግንባታ (Design-Build Project Delivery Method) ማሰራት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ሥራ ተቋራጮች (Design Build Contractors) በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
1. በመንገድ ግንባታ (RC) ወይም ጠቅላላ ግንባታ (GC) ደረጃ 1 የሆነ እና የ2013 ዓ.ም የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው፣ የገንዘብ ሚኒስቴር የምዝገባ ወረቀት ያለው ፣የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ በጨረታ ሰነዱ መሰረት አስፈላጊውን መረጃ በማቅረብ በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
2. የጨረታ ማስከበሪያ ብር 500,000.00/ አምስት መቶ ሺህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል፡፡
3. ተጫራቾች ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም ባሉት 30 ተከታታይ ቀናት የጨረታ ሰነዱን ለመውሰድ በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በመከፈል በሂሳብ ቁጥር 1000006958277 (E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ጨረታ ቁጥር (SSNT- T207) በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል ፡፡ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ (Deposit Slip) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን በኢሜል ያገኛሉ፡፡
4. ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የቴክኒካል እና የፋይናንሺያል የመጫረቻ ሠነዳቸውን ዋናውንና ኮፒውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የእቃ ግዢ ክፍል እስከ ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም. ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪኤሽን አካዳሚ የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ ርቀትን በጠበቀ ሁኔታ በተመሳሳይ ቀን ጥቅምት 24 ቀን 2013 በ9:30 ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ: - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ፕሮኪውርመንት እና ሰፕላይ ቼን ማኔጅመንት ክፍል
በስልክ ቁጥር 0115174028 በመደወል መጠየቅ ይቻላል::
ኢሜል: Helenn@ethiopianairlines.com
Cc: YoditTk@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T207
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified contractors, GC/RC-1, for the Design and Build of Airfield at Gore-Metu Airport.
1. All bidders should have relevant trade license valid for 2013 Ethiopian Calendar year, renewed certificate of registration from authorized body in category GC/RC-1, Tax Clearance Certificate stating the bidder is eligible to participate in any public tender and valid at least at the deadline for submission of bids. Tax Payer and VAT Registration Certificate from an authorized government body which is valid for the year 2013 Ethiopian calendar.
2. Bidders must submit Birr 500,000.00/ Five Hundred Thousand birr/ as a bid security in the form of CPO or unconditional Bank Guarantee from any certified financial institution.
3. Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T207 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scan copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
4. Bidders are required to bring both Original and Copy of their bid document for Technical and Financial offer from the date of announcement until November 3, 2020; for 30 consecutive days. The bid will be closed on November 3, 2020 at 3:00 PM and will be opened on the same date; November 3, 2020 at 3:30PM with the presence of bidders or their representatives at Ethiopian Aviation Academy Auditorium following social distancing protocol.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 011-5-174028
E-mail: Helenn@ethiopianairlines.com
Cc: Yodittk@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T211
Ethiopian Airlines Group (EAG) would like to purchase Hand Sanitizer from Manufactures through open bid.
Therefore, EAG invites eligible manufactures who can meet the requirements stated hereunder: -
For additional information:-
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Strategic Sourcing Non-Technical Section
Tel: 0115-17-45-52/8024
E-mail: Esayasts@ethiopianairlines.com /YoditTk@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T211
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የእጅ ማጽጃ /Hand Sanitizer/ ኬሚካል ከፋብሪካዎች/አምራቾች/ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟላ ተጫራች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላል፡-
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡ 011-517-45-52/8024
ኢ-ሜይል: Esayasts@ethiopianairlines.com /YoditTk@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T208
Ethiopian Airlines Group (EAG)-Ethiopian Airports service wishes to lease spaces located in different Regional Airports for competent bidders who are willing to provide the following services for airports customers for a contract period of 5(five) years with a Rental business modality.
No. | Type of Services | Bahir Dar | Mekele | Axum | Hawassa | Assossa | Gam bela | Jigjiga | Arba Minch | Lalibela | Gonder |
1 | Souvenir/Gift Shop/Jewelry | 1 | 2 | 9 | 2 | 1 | 1 | ||||
2 | Cultural Cloth | 1 | 1 | 2 | 2 | ||||||
3 | Mini /Super market | 1 | 1 | 2 | 1 | 1 | 1 | ||||
4 | Information Desk (Hotel booth and Tour Operators) | 16 | 2 | 2 | 4 | 3 | 20 | ||||
5 | Café and restaurant | 1 | 1 | 1 | 1 | 1 | |||||
6 | Café and restaurant (outside terminal buildings) | 1 | |||||||||
7 | Cultural coffee | 1 | 1 | 1 | |||||||
8 | Packaging, baggage wrapping | 1 | 1 | 1 | 1 | ||||||
9 | Honey shop | 1 |
Therefore, EAG invites eligible bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport Head Quarter
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 0115-17-45-52/8024
E-mail: Esayasts@ethiopianairlines.com /YoditTk@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታቁጥር: SSNT- T208
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች በክልል ኤርፖርቶች ለልዩ ልዩ ንግድ አገልግሎት መስጫ በተዘጋጁ ቦታዎች ላይ ለኤርፖርቱ ተገልጋዮች በሰንጠረዡ የተዘረዘሩትን አገልግሎቶች መስጠት ለሚፈልጉ ተጫራቾች በጨረታ አወዳድሮ ለ5 (አምስት) ዓመት በሚቆይ የውል ጊዜ ማከራየት ይፈልጋል።
ተ. ቁ | አገልግሎት ዓይነቶች | ባህር ዳር | መቀሌ | አክሱም | ሐዋሳ | አሶሳ | ጋምቤላ | ጅግጅጋ | አርባ |